- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Data loading in progress...
✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ✍“ሕያውን ከሙታን መካከል ስለ ምን ትፈልጋላችሁ፤ ተነሥቶአል እንጂ በዚኽ የለም" 📖ሉቃ 24፥5 ክርስቶስ ተንስአ እሙታን፤ በዐቢይ ኃይል ወስልጣን፤ አሠሮ ለሰይጣን፤ አግዐዞ ለአዳም፤ ሰላም፤ እምይእዜሰ፤ ኮነ፤ ፍሥሐ ወሰላም። ስንክሳር ዘወርኀ ሚያዝያ ፲፯
✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን “ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን” (ክርስቶስ ከሙታን ተለይቶ ተነሣ) “በዐቢይ ኀይል ወሥልጣን” (በገናና ኀይልና ሥልጣን) “ዐሠሮ ለሰይጣን” (ሰይጣንን ዐሰረው) “አግአዞ ለአዳም” (አዳምን ነጻ አወጣው) “ሰላም” (ፍቅር አንድነት ሆነ) “እምይእዜሰ” (ከእንግዲህስ) “ኮነ” (ሆነ) “ፍሥሐ ወሰላም” (ደስታ ሰላም) አንድ አምላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ሚያዚያ - 16 ቅዱስ አንቲቦስ ዘሃገረ በአርማ (ሐዋርያዊ ጳጳስና ሰማዕት) ዕረፍቱ ነው ✥••••• ●◉ ✞ ◉●•••••✥ ቅዱስ አንቲቦስ ✥••••• ●◉ ✞ ◉●•••••✥ ❖ በዚህ ቀን ታላቁ ሐዋርያና ሰማዕት ቅዱስ አንቲቦስ ይታሰባል፤ ቅዱሱ በአርማ በምትባል ሐገር በእረኝነት (ጵጵስና) ያገለገለ…
✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ✍"ችግር ለራሳችን እንድንጸልይ ያነቃቃናል፤ ፍቅር ደግሞ ለሌሎች ሰዎች እንድንጸልይ ያስገድደናል" 📚ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ቀናችንን በጸሎት እንጀምር ✥••••• ●◉ ✞ ◉●•••••✥ ሚያዝያ 9 በዓለ ዕረፍታቸው የኾነ የታላቁ ጻድቅ የአቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ ታሪክ ✥••••• ●◉ ✞ ◉●•••••✥ ❖ የታላቁ ጻድቅ የአቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ አባታቸው መልአከ ምክሩ፤ እናታቸው ወለተ ማርያም ይባሉ ነበር፤ እኒኽ ኹለቱ ባልና ሚስት በሕገ እግዚአብሔር በመጽናት በጸሎቱ ሀገር የሚጠብቅ በትሩፋቱ ሰውን የሚያጸድቅ ልጅን ይሰጣቸው ዘንድ ይማጸኑ ነበርና፤ ጌታችን ልመናቸውን ሰምቶ ታኅሣሥ ስምንት ተወልደዋል።