cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

የ አማራው ድምፅ (ፋኖ)

#የአማራው_ድምፅ (ፋኖ) ✅የተመሠረተው የአማራን ሕዝብ ለማንቃት፣ ለማደራጀት እና ለማስተባበር ነው። የአማራ ሕዝብን ✅ ፖለቲካዊ ✅ ማህበራዊ ✅ ኢኮኖሚያዊ ታሪካዊ ጥያቄዎችን ለማሰማት እና የአማራን ሕዝብ በማንቃት ሰፊውን ሕዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይሰራል። ✅ #FANO ✅ 🙅🙅🙅

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
6 728
Subscribers
+224 hours
+27 days
-3730 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Photo unavailableShow in Telegram
ፋኖ #መሰረት በላይ በምስራቅ ጎጃም ተገደለ ከአንድ ሻለቃ የማያንስ ጦር ዘምቶበት ነበር / ፋኖ መሰረት በላይ በምስራቅ ጎጃም ከሚያሳድዱት የመንግሥት ታጣቂዎች ጋር እየተዋጋ ከቆየ በኋላ፣ ጥይት ሲያልቅበት ባለፈው አርብ ግንቦት 26 ቀን 2014 ዓ.ም. መሰዋዕቱን ቤተሰቦቹ አረጋገጡ። ወደ ፋኖ መሰረት በላይ የዘመተው ከአንድ ሻለቃ ጦር የማያንስ እንደሆነም ታውቋል። ከተሰዋ በኋላ ገዳዮቹ የእግሩን ጫማ አውልቀው ወስደውታል። በተጨማሪም፣ በኪሱ ውስጥ ያገኙትን ተንቀሳቃሽ ስልክና ገንዘብ ወስደውታል። የዘመዶቹን ቤቶች እየተዘዋወሩ ከበረበሩ በኋላ በሞራላቸው ላይም ተሳልቀዋል። መሰረት ባለትዳርና በንግድ ሥራ ላይ ተሠማርቶ የነበር ሲሆን፣ በቅርቡ የአማራ ሕዝባዊ ኃይልን (ፋኖ) ተቀላቅሏል። ይህ በአንዲህ እያለ፣ ባሕር ዳር ከተማ፤ ቀበሌ 14 አኮቴት አደባባይ አካባቢ የሚገኘው የአማራ ሕዝባዊ ኃይል (ፋኖ) መጋዝን ትላንት ማክሰኞ፤ ግንቦት 30 ቀን 2014 ዓ.ም. ከቀትር በኋላ በመንግስት ኃይሎች ተይዟል። በውስጡ የነበሩ የፋኖ አልባሳትን እና ምግቦች በመኪና ተጭነው ባሕር ዳር ዘጠነኛ ፖሊስ ጣቢያ ገብተዋል። ድርጊቱ በአካባቢው ኗሪዎች ዘንድ ከፍተኛ ቁጣና ብስጭትን ፈጥሯል። #ጀግና ታግሎ ይሰዋል የጀመረው ትግል ይቀጥላል በወንድሞቹ ድል አድራጊነት ይደመደማል
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
የዚህ ስንታየሁ ታከለ የሚባል ስው የቅርብ ዘመድ ጓደኛ የሆናቹህ ምከሩት በሶሻልሚዲያ ፕሮፋይል ፎቶውን የአርበኛችን አድርጎ ስራው ግን አርበኞችን ያሉበትን ቦታ መጠቆም ማስተኮስ እንደሆነ ፋኖች ደርስውበታል ስለዚህ ፋኖ ለጥላት ብሎ ቆጥሮ የያዘውን ጥይት ባላወቀ ውንድም ላይ ማጥፋ ጥሩ አይደለም ተብሎ ዝምሲባል ከዚህ በፊት ሁለት ፋኖችን በአንተ ምክንያት እንደተገደሉ እኛ አንረስውም ስንታገስህ ያዙኝ ለቀቁኝ የምትል ከሆነ በአጭር እንደምትቀጭ ነው የምንነግርህ ስለዚህ የወንድምነታችንን ምክርአቅርበንልሀል ቋሪት አማራ ፋኖ
Show all...
🔥 ጥንቃቄ ‼️ አፋኞች ከድተው የዘመነ ካሴን ጦር ተቀላቀሉ በተባለው ላይ ትልቅ ጥንቃቄ ማድረግ ያሻል። 1. ከውስጥ ሆነው መረጃ ሊያቀብሉ 2. እንደ ጎቤ ዘመነንም በወዳጅ መሳዮች ለማስመታት እንዳይሆን 💥 አቢይና ብአዴን ሲሰሩ ሳይሆን ሲሸርቡ ነው የሚታወቀው ‼️ 💚💛❤️ መልእክት ለፋኖ ‼️ 💥 ዘመነን ልታደገው ብለህ የቤት ስራ አይሁንብህ ፥ ሄጄ ልታደገውም ብለህ ያለበትን ስፍራ አትጠይቅ ፤ ባለህበት ስፍራ የብአዴንና የአብይ ጦር ላይ ዘመነን ሁንበት። 🔅 ማስታወሻ፦ ፋኖ ያልነው ብጣሽ ወረቀት ላይ እኔም ፋኖ ነኝ ብሎ ፎቶ የሚነሳውን ቀልደኛ ወይንም ክላሽ አንግቦ ፎቶ የሚነሳውን የከተሜ አራዳን አይደለም ❗️ 💫 ደም በሚያስተፋ ቁጭት በቃኝ ብሎ መሰረታዊ ውትርድርና የሰለጠነውንና የተነሳውን ነው። 💪 እኔም ዘመነ ነኝ ካልክ ❕ በብአዴንና በአብይ ጦር ላይ አሁን ተነስ ‼️ https://t.me/voice_of_amhara_FANO
Show all...
የ አማራው ድምፅ (ፋኖ)

#የአማራው_ድምፅ (ፋኖ) ✅የተመሠረተው የአማራን ሕዝብ ለማንቃት፣ ለማደራጀት እና ለማስተባበር ነው። የአማራ ሕዝብን ✅ ፖለቲካዊ ✅ ማህበራዊ ✅ ኢኮኖሚያዊ ታሪካዊ ጥያቄዎችን ለማሰማት እና የአማራን ሕዝብ በማንቃት ሰፊውን ሕዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይሰራል። ✅ #FANO ✅ 🙅🙅🙅

Photo unavailableShow in Telegram
ትውስታችን
Show all...
ወይ ዘሜ ዋዛ ጀግናን እንዲህ በቀላሉ መገመት ብአዴንን ዋጋያስከፍልዋል‼
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
'ፋኖን ለመንቀፍ ቀርቶ ለመገምገም የሚያስችል ማንነት የለንም" ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ የሰሜን ወሎ ሃገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ሳይመዘገብ የሚሮጥ አትሌት የለም። ይህን ያህል ኪሎ ሜትር እሮጠህ ብታሸነፍ ይህን ያህል ገንዘብ ትሸለማለህ። የወርቅ ሜዳልያ ታጠልቃለህ ተብሎ ነው። ፋኖ ግን የሚሮጠው ሀገሬ በነጻነት መቆየቷ፤ ወገኔ በሠላም መኖሩ ለእኔ ሽልማት ነው ብሎ ነው። ደ*ሙን የሚያፈሰው፥ የሚራበው፥ የሚጠማው በፍፁም ተችዎቻቸው ሳንሆን አክባሪዎቻቸው ነን ::
Show all...
01:53
Video unavailableShow in Telegram
Show all...
3.63 MB
Photo unavailableShow in Telegram
##መረጃ ለቀድሞ የአማራ መከላከያ ሰራዊት እና የልዩ ሀይል ለነበራችሁ አሻራ ከሰሜን አሜሪካ ፋኖና የአማራ ሊህቃን ላይ ያተኮረው ኦፕሬሽን በቁጥር 2 እቅዱ ተመላሽ የመከላከያ ሰራዊት እና የልዩ ሀይል አባላት ላይ ከባድ ኦፕሬሽን ታቅዷል። ከዚሁ ጀርባ የታቀደ ሌላ ሃሳብ መኖሩንም የውስጥ መረጃወቻችን ጠቁመዋል። ስለሆነም የቀድሞ የአማራ መከላከያ ሰራዊት እና የልዩ ሀይል አባል የነበራችሁ ጥንቃቄ አድርጉ። አፈናው ወድ እናንተ ሊመጣ ነው። ሴራውንም ለማክሸፍ ተዘጋጁ። ይህን መረጃ በፍጥነት ለሚመለከታቸው የቀድሞ የመክላከያና የልዮ ሃይል አባላት አድርሱ። መረጃን ቀድመን በማድረስ የወገኖቻችን ደህንነት እናስከብር:: #ንሥር ብሮድካስት\ https://t.me/voice_of_amhara_FANO
Show all...
00:08
Video unavailableShow in Telegram
"…ይችላል ፋኖ ይችላል…!! "…አንጋፋው የቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ ደጋፊዎች ናቸው። በባህርዳር ስታዲየም ተገኝተው ይችላል ፋኖ ይችላል ብለው የሚቀውጡት። ቅዱስ ጊዮርጊሶች የአርበኛ ልጆች ናቸው። ጣልያንን የአንበረከኩ የአርበኛ ልጆች። የፋኖን ጥቅም ከቅዱስ ጊዮርጊስ በላይ የሚያውቀው የለም። "…ከአዲስ አበባ ተነሥተው፣ ባህርዳር ድረስ ተጉዘው። ያለ ሰፈራቸው፣ ያለ ከተማቸው፣ ቢታሰሩ፣ ቢደበደቡ አለሁ የሚል ወንድም እህት በሌለበት ስፍራ ከጎንደር ከመጡት ከፋሲል ከነማ ከአፄዎቹ ልጆች ጋር ሆነው ለባህርዳር እሳት እየዘነበባቸው ለሚገኙት ወንድሞቻቸው አጋር ሆነዋል። "…የአዲስ አበባ ልጅ ይግደለኝ የሚባለው እኮ ለዚህ ነው። ብራቮ ሳንጆርጅ…!! ማርያምን ዐማራማ ያሸንፋል። ፋኖማ ያሸንፋል። ደግሞ ተራው ደርሶ ኢትዮጵያ ቡናን አይቼ። "…እየተደመማችሁ…! Via #zemedkun_bekele
Show all...
2.13 MB
Photo unavailableShow in Telegram
"ሀሰተኛ መረጃ ነው!" በሉን እንጂ! ከቀናት በፊት ጋዜጠኛ ሰለሞን ሹምዬን ለማፈን ወደቤቱ ያመራው የአንባገነኖች ቡድን ፥ ጋዜጠኛውን በአጋጣሚ ከቤቱ ሲያጡት ፥ ከቤት ያገኟትን ታናሽ እህቱን በመያዣነት አግተው እስር ቤት መውሰዳቸውን ሰምተን "አጀብ ጉድ!" ብለን ነበር፡፡ "የባስ አለ …..!" እንዲሉት ነገር ፥ ዛሬ ደግሞ በምስራቅ ጎጃም ዞን የጁቤ ከተማ ነዋሪ የሆነው ፋኖ አበባው እጁን ለመንግስት ታጣቂዎች ይሰጥ ዘንድ ፥ ይህን የሰውን ልጅ ክፋትና ደግነት እንኳ የማያውቅ እንቦቀቅላ ህፃን አግተው ወደፖሊስ ጣቢያ በማስገባት አስረውታል የሚል ፥ በድንቃድንቅ መዝገብ የሚሠፍር ጉድ አሰምተውናል! መቼም የሆነ ግፍ በጣም ገኖ ጫጫታ ሲበዛ ወይም ፥ ስውር ሴራዎች በአደባባይ ሲጋለጡ ፥ ግፍና መከራውን የተሸከመውን ህዝብ "ዝም ብለህ አትንጫጫ! መረጃው ሀሰተኛ ነው!" ሲሉ አንዳች ሀፍረት አይሰማቸውምና ነገ በሌላ ነውር ዳግም እስክንገናኝ "ሀሰተኛ መረጃ ነው!" ይበሉንና ይረፉት እንጂ! በወንጀላቸው ይወንጅሉን! በነውራቸው ያነውሩን እንጂ!😭 የህዝብ እምባና ደም ተጠራቅሞ መአበል እስከሚሆን ድረስ ፥ ያሻችሁን ብታደርጉ ምን አለባችሁ! ማንስ ሊጠይቃችሁ!
Show all...
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.