8 780
Subscribers
-424 hours
-157 days
-1130 days
Posts Archive
በልዩ ዘመቻዎች ኃይል ማሰልጠኛ ማዕከል የመሰረታዊ ወትድርና የስልጠና መክፈቻ ስነስርዓት ተካሄደ
በልዩ ዘመቻዎች ኃይል ማሰልጠኛ ማዕከል የመሰረታዊ ወትድርና የስልጠና መክፈቻ ስነስርዓት መካሄዱ ተገለፀ።
በመክፈቻ ስነስርዓቱ ላይ የማሰልጠኛ ማዕከሉ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ዋለልኝ ታደሰ ፣ በትልቅ ሞራልና ወኔ እምቢ ለሀገሬ ብለው ሀገራቸውን በቅንነትና በታማኝነት ለማገልገል ክቡር የሆነውን የውትድርና ሙያ ለመቀላቀል ከተለያዩ የሀገራችን ጫፍ በመክተታቸው ለሰልጣኞች ምስጋና አቅርበዋል።
ኮሎኔል ዋለልኝ በአሸባሪነት የተፈረጀውን የህወሃት ቡድን ለመደምሰስ በማሰልጠኛ ማዕከሉ የሚሰጡትን ወታደራዊ ስልጠናዎችንና ወታደራዊ ሳይንሶችን ከእውቀት ጋር በመደመር ስልጠናችሁን በተገቢው ሁኔታ በማጠናቀቅ ሀገር ከእናንተ የምትፈልገውን ሁሉ አሟልታችሁ ማገልገል ይጠበቅባችኋል ማለታቸውን ከመከላከያ ሠራዊት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
… ይሄን ጦማር አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ ተላላኪ መንግሥት እንድትሾም አንፈልግም እያሉ ዐማራ ላይ ተላላኪ እና አሻንጉሊት የሆነም የመሰለም መንግሥት እንዲፈጠር የሚፈልጉ ባያነቡት ይመከራል።
… ከኮረም እስከ አላማጣ፣ ከአላማጣ እስከ ቆቦ፣ ከቆቦ እስከ ወልድያ መርሳ፣ ከላሊበላ በዋጃ አልፈህ ገረገራ እስከ ነፋስ መውጫ፣ ከአዲአርቃይ እስከ ዛሪማ ዐማራው ሲገደል… ሲፈናቀል… ሲዘረፍ ትንፍስ ያላለው ፀረ ዐማራው ግንቦት ሰባት የአሁኑ ሜካፓሙ ኢዜማ ተብዬ ዛሬ ያወጣውን መግለጫ እስቲ አብረን እንመልከት።
… ኢዜማ ማለት ለማታውቁት ግንቦት 7 ይባል የነበረው እና በቅርቡ ኢትዮጵያ ገብቶ ስሙን የቀየረው የእንግሊዛዊው ፀረ ዐማራ ሶዬ የአቶ አንዳርጋቸው ጽጌና የዶር ብርሃኑ ነጋ የግል ድርጅት ነው። ኢዜማ ለዐቢይ አህመድ ፍኖተ ካርታ የሰጠነው እኛ ነን እያለ በአደባባይ የሚለፍፈውም የቦለጢቃ ድርጅት ነው። ኢዜማ ማለት የሻአቢያና የዐቢይ አገናኝ አቃጣሪም ደላላም የሆነ ፀረ ዐማራ ድርጅት ነው። እሱ ነው እንግዲህ ዛሬ ይሄንን መግለጫ ያወጣው።
https://www.facebook.com/48789244586/posts/10160342731194587/
… በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ የተገኘው የፓርቲው የሥራ አስፈጻሚ አባል የጉራጌ ተወላጁ አቶ ግርማ ሰይፉ እንዲህ አንዲህ አለ። “…በእርግጠኝነት የምነግራችሁ TPLF [ህወሓት] ይሸነፋል። ነገር ግን ከተሸነፈ በኋላ [ኢትዮጵያ] የጎበዝ አለቆች ሀገር ከሆነች፤ የትህነግ [ህወሓት] ሽንፈት ምንም ትርጉም አይኖረውም።”
… አየህ ዐማራው መሣሪያ እንዳይኖረው፣ እንዳይደራጅ፣ ተደራጅቶም ተስፋ እንዲቆርጥ ወጣቱ እንዲያልቅ፣ ዐማራ ስሜቱም እንዲደቅ፣ ሐሞቱም እንዲፈስ የተፈለገው… ገና ለገና ዐማራ ካሸነፈ በኋላ እንደፈለግን እንደ እንዝርት፣ እንደ ህወሓት ልናሾረው፣ እንደፈረንጅ ላምም ልናልበው፣ ልንቆጣጠረውም አንችልም። ስለዚህ ዐማራን ማስታጠቅ አያስፈልግም። ዱላ ይዞ ከስናይፐር ጋር ይወጋ ብለው የፈረዱበት እንደነዚህ ዓይነቶቹ ፀረ ዐማራ የኢትዮጵያ ካንሠሮች ናቸው።
… “ ዛሬ ሰኞ ነሐሴ 10፤ 2013 አዲስ አበባ በሚገኘው ጽሕፈት ቤቱ ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጠው የፓርቲው ሊቀመንበር አቶ የሺዋስ አሰፋም በበኩሉ “በሰከነ መንገድ አስበን ያወጣነው” ባሉት መግለጫ ላይ ፤ ዋነኛ ትኩረቱ በሰሜን ኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው ውጊያ ነው። ኢዜማ “በሁሉም ላይ የተጋረጠ” ያለውን “አደጋ” በብቃት ለመመከት እና ለማስቀረት፤ ኢትዮጵያውያንን በአንድነት አሰብሳቦ ማሰለፍ የሚችለው የፌደራል መንግሥት ነው። ሆኖም የፌደራል መንግሥቱ በሀገሪቱ ላይ የተደቀነውን አደጋ ለመቀልበስ የሚወሰደው እርምጃ “የዛሬውንም ሆነ የወደፊቱን ወቀሳም ሆነ #የድልሽሚያ ማስቀረት በሚያስችል መልኩ ይሁን” ሲል ስጋቱን ገልጿል።
… የሚገርመው ሰሞኑን ወያኔን እንዴት ተዋግተው እንዳሸነፏት የጦር ልምዳቸውን ለማካፈል…እንግሊዛዊው የኢትዮጵያ መንግሥት አማካሪና የኢሳያስ አፈወርቄ ደላላ ከአስመራ ባህርዳር ድረስ በመሄድ በድኑ ብአዴንን አማክረው፣ አስጠንቅቀው የወያኔን የመቀበሪያ ጉድጓድም ቆፍረው እንደተመለሱ የሚያሳይ ፎቶ ከጣና ወንዝ ዳር ቆመው ተነሥተው መለጠፋቸውን አቶ ነአምን ዘለቀ ጽፎት አንብበናል።
… የዐማራ ታጋዮችን ኩላሊት ሲቸበችብ፣ በኤርትራ ፍየል ሲጠብቅ፣ በአስመራ ከተማ በመሎቲ ቢራ ጢምቢራውን ሲያዞር ከርሞ በፋኖና በቄሮ ትግል ታዝሎ አዲስ አበባ የገባው ከሃዲው ኢዜማ የወያኔ ባህርዳርና ደሴ መግባት ሳይሆን የሚያስጨንቀው የዐማራው አሸንፎ ከድል በኋላ ታሪኩ በደማቁ የመጻፉ ጉዳይ ነው።
… እንዲያም ተባለ እንዲህ የማታ የማታ ዐማራ ያሸንፋል። ዐማራ የሚዋጋው ከህወሓት፣ ከኢዜማ፣ ከባንዳው ከብአዴን፣ ከሱዳን እና ከዐማራ ጠሉ የኦሮሙማ ኃይል ከኦህዴድ ኦነግ ጋር ነው። ዐማራ እንዳይደራጅ፣ መሳሪያ እንዳይሰጠው። የማረከውን እንኳ መከላከያ ሄዶ የሚቀማው ለዚህ ነው። ጥይት አልቆባቸው የተረሸኑትን ፋኖዎችን ቤት ይቁጠራቸው።
… ብአዴን ሆይ ምረጥ። ወገንህን አስታጥቅና ከወገንህ ጋር ቁም። ወይም ወገንህን ከድተህ፣ የኢዜማን ምክር ሰምተህ የቀድሞዋ አለቃህ ህወሓት ገብታ እንደ ፍጥርጥር ታድርግህ። ምርጫው የአንተው ነው። እንደኔ እንደኔ ወገንህ ይሻልሃል። በቄስም በሼክም ሊምርህ የሚችለው ዐማራው ወገንህ ነው። አስታጥቀው። መትረፍ ከፈለክ አሳትፈው።
… ኦነግም እየገፋ ነው። የሱዳን በር ተዘግቷል። የጅቡቲና የሞያሌ መንገድም አደጋ ላይ ነው። መጪው ጊዜ ከባድ ነው። የርብ ወንዝ እልቂትም ከፊታችን ነው። እናም ዐማራው ወገንህን አስታጥቀውና ኢትዮጵያንም ያድን። እጅ እግሩን አስረህ አስገድደህ አታስደፍረው።
… “በእርግጠኝነት የምነግራችሁ TPLF [ህወሓት] ይሸነፋል። ነገር ግን ከተሸነፈ በኋላ [ኢትዮጵያ] የጎበዝ አለቆች ሀገር ከሆነች፤ የትህነግ [ህወሓት] ሽንፈት ምንም ትርጉም አይኖረውም” ሲሉ የመጪውን ጊዜ ስጋታቸውን የፓርቲው የሥራ አስፈጻሚ አባል አቶ ግርማ ሰይፉ ገልፀዋል አላለም። ገና ለገና ወደፊት ካሸነፈ ዐማራው ሄጵ ይልብናል ተብሎ እኮ ነው።
… ዝምማ አልልም። ደግሞ ይሄን አልክ ብላችሁ ስደቡኝ አሏችሁ። ኦቦሌሶ እኔ እንደሁ መስሚያዬ ጥጥ ነው።
አሜሪካ በመጨረሻም ከዳችን ሲሉ የአፍጋኒስታን ዜጎች ተናገሩ፡፡
ታሊባን ካቡልን በመቆጣጠሩ በሀገሪቱ በነገሰው ውጥረት የተነሳ የአፍጋኒስታን ዜጎች ቁጣቸውን በማህበራዊ ሚዲያ እና በተለያዩ አማራጮች ማሰማት ጀምረዋል፡፡
ላለፉት 20 አመታት ሀገሪቷን እንዳሻት ስታደርግ የነበረችው አሜሪካ በጭንቅ ሰአት ከአፍጋኒስታን መውጣቷ ግዴለሽነት ያሳያል ብለዋል፡፡
አሜሪካ ቀድማ ከአፍጋኒስታን ምድር የወጣች የታሊባን ግስጋሴ ስለተረዳች እና ለወታደሮቿ ስላሰበች ነው ይላሉ አፍጋኒስታናዊያን፡፡
አሜሪካ የራሷን ጥቅም ለማስከበር ላለፉት 20 አመታት የሀገሪቱን ዜጎች ስትጠቀምባቸው ነበር የሚሉት ዜጎቹ በጭንቅ ሰአት ዜጎቹን መመልከት ተስኗታል ብለዋል፡፡
አሜሪካ ላለፉት 20 አመታት በአፍጋኒስታን ስትቆይ በአስተርጓሚነት ያገለግሉ የነበሩትን የአፍጋኒስታን ዜግነት ያላቸው ዜጎች ወደ ዋሽንግተን የላከች ሲሆን እስካሁን ድረስም ወደ 2ሺህ የሚጠጉ ዜጎች ማቅናታቸው ነው የተሰማው፡፡
ታሊባን በትላንትናው እለት ዋና ከተማዋን ካቡልን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን ተከትሎ የሀገሪቱ መሪ የነበሩት አሽራፍ ጋኒ ከነ ቤተሰቦቻቸው ለጊዜው ወደ ኡዝቢኪስታን አቅንተዋል ሲል አልጀዚራ ዘግቧል፡፡
ሰበር ዜና❗️
#Ethiopia: ዛሬ በአፋር ያሎ ድንበር አከባቢ አመርቂ ድል ተመዝግቧል በአፋር ተቆርጦ የቀረውን የጁንታውን ሀይል ከእገታ ለማስወጣት ሀይል ስብስቦ እየመራ የመጣው የጁንታው ከፍተኛ የጦር አመራር የሆነው ጀነራል አብርሀ ተስፋይ (ድንኩል) በአየር ሀይል ጥቃት መመታቱን እና ለህክምና ወደ ሄዋኔ ከተማ በፒካፕ መኪና ተጭኖ መወሰዱን በአፋር ግንባር የተማረኩ የጠላት ጦር አባላት ተናገሩ፣ ምን አይነት ጉዳት እንደደረሰበት የሚያቁት ነገር እንደሌለና በደረሰባቸው ጥቃት ብዙ ጓደኞቻቸው እንደሞቱባቸው: የተረፉትም በዘካሪያስ ወ/ዩሀንስ በተባለ ግለሰብ እየተመሩ ወደ ግንባሩ መምጣታቸውን ነው በቁጥር 24 የሚሆኑ የተማረኩ የጁንታው አባላት የተናገሩት❗️
ወገኔ ሆይ ሁነኛ አዋጅ ታውጆልሃል!! ምርኮህ የጀብድ ተግባርህ ክፍያህ ነውና የግልህ ይሆናል ተብሏል። የዘገዬ አዋጅ ቢሆንም ምሱን ሰጥተህ ተቀበለው። ወልውለኸው ምርኮህን በእጅህ! አዲያ ከማረኩ አይቀር ዙ23ቱን፣ መድፍና ታንኩን ነው እንጂ። ታንክና መድፉን በእጅህ አድርገህ ለታሪክ ይሆን ዘንድ ከቤትህ ወስደህ ገትረው! ከተኩስ አገልግሎት በላይ ገቢ የሚያስገኝ ቱሪስትም የሚጎበኘው ይሆናል!! በ Brook Abegaz
ለመላው የአማራ ወጣቶች የተላለፈ ጥሪ
*****************
በወያኔ የተያዙትን አካባቢዎች መንገድ መዝጋት ፣ በቆረጣ በቀኝም ሆን በግራ እንዲሁም በፊትና በኃላ ጠላትን ቀለበት ውስጥ በማስገባት የረገጠውን የክልላችንን ቦታ ሁሉ መቀበሪያው ማድረግ አለብን።
በመሆኑም የክልላችን ወጣቶችና ከተማ ነዋሪዎች በሰላም ጊዜ አርሶ አደር በችግር ጊዜ ወታደር ከሆነው አርሶ አደራችን ጋር በመሆን የተባበረ ክንዳችንን በጠላት ላይ በማሳረፍ ድላችንን በአጠረ ጊዜ በእጃችን እናስገባ። ደግሞም እንችላለን።
አቶ ላቀ አያሌው አንተነህ
የኢፌድሪ ገቢዎች ሚኒስትር
የኦሮሚያ ክልል መንግስት ኦነግ ሸኔ ኢትዮጵያን ከኬንያ ጋር የሚገናኝውን መንገድ አዘጋለሁ የሚል ማስጠንቀቂያው አይሳካም አለ!
በሽብርተኛነት የተፈረጀው ኦነግ ሸኔ ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገር ኬንያ ጋር የሚያገናኘውን መንገድ እዘጋለሁ ማለቱን ተከትሎ አሻም ቲቪ የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሚኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤትን አነጋግሯል፡፡
የጽ/ቤቱ ሃላፊ አቶ ጌታቸው ባልቻ ታጣቂው ቡድኑ ዕቅዱ አይሳካለትም ብለዋል፡፡የክልሉ የፀጥታ ሀይል ከህብረተሰቡ ጋር በመቀናጀት በሽብርተኝነት የተፈረጀውን የኦነግ ሽኔ ሀይል እየደመሠሠ ነው ብለዋል፡፡በተያያዘ ይኸው ታጣቂ ቡድን በምዕራብ ኦሮሚያ ላይ የትራንስፖርት መስተጓጎል ስለመፍጠሩ ተዘግቧል፡፡
አሻም በተመሳሳይ ይህን ጉዳይ ለአቶ ጌታቸው አንስታላቸዋለች፡፡እንደ እርሳቸው ማብራሪያ ከሆነ ለማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎች እንዲውል መንገዶችን ይዘጋል፤ ፎቶም ይነሳል እንጂ በተነገረው መጠን ቡድኑ የፈጠረው እክል የለም። በሽብርተኛነት የተፈረጀው ኦነግ ሸኔ ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገር ኬንያ ጋር የሚያገኛኘውን መንገድ እዘጋለሁ ፣ በምዕራብ ኦሮሚያ በፍጥነት እየተንቀሳቀሱኩ ነው ማለቱንም ኔሽን ጋዜጣ ዝግቦ ነበር፡፡
በጠላት ላይ ቆርጦ ለመነሳት ወይ ለመዘናጋት የተወረረብህን መሬትና የተያዘብህን ሕዝብ ቁጥር መመዘኛ አታድርገው!
አንዳንዱ እውነታውን ይነገረን እያለ ሰበብ ይፈልጋል። አንዳንዱ ደግሞ እውነቱ ይሄ ነው ብሎ ይፅፋል። ምናምን ተይዟል ብሎ ካርታ ካላሰፋ ጥቃት የተፈፀመ የማይመስለው ሞልቷል። ይሄ ትልቅ የአተያይ ችግር ነው። አማራው ተወርሯል። ሌላ ተጨማሪ ማንቂያም፣ ማረጋጊያም መንገድ ሊያስፈልገን አይገባም ነበር። መወረር በወረዳ፣ በቀበሌ፣ በዞን ልዩነት የለውም። መጠቃት በተራራ፣ በተራሮች፣ በመንደር በመንደሮች ወዘተ ልዩነት የለውም። መስመርክን አልፎ ከገባ ተወርረሃል። ውርደት ነው። ከመወረር፣ ከመጨፍጨፍ፣ ከመዘረፍ በላይ ምን እውነት አስፈልጎህ ነው? ለውርደት ኪሎ ሜትር ትለካለህ?
ትህነግ በወረራቸው አካባቢዊች ዘረፋና ጭፍጨፋውን ተያይዞታል። ይህ እንዲሁ ከመወረር በላይ ውድመት ነው።
ይህ ሆኖ እያለ አንዱ ከተማ ሲለቀቅ እፎይታ ሊሰማህ፣ አንድ ተጨማሪ ከተማ ሲያዝ ልትሸበር አይገባም። እንደተወረርክ ነህ።
የጦር ውሎ ነውና ሰራዊትህ የአውደ ውጊያ ድል ሲቀናው ትዘግባለህ። ሲመታብህ የድሉን ያህል ላታለቃቅስ ትችላለህ። በጦርነት መሃል ልታለቃቅስ ነው? ጠላትም ይሄን እያደረገ ነው የመጣው። ቆላ ተንቤን ሆኖ በሀሰት ይህን መታሁ፣ ይህን ማረኩ፣ ገደልኩ ሲል ለራሱም ከዋሻ መውጣት አይችልም ነበር። በዚህ ውሸቱ ጥቅም አገኘበት አላገኘበት ሌላ ነገር ነው። እኛ እንደ ትህነግ መዋሸት አይገባንም። በሀሰት ተደመሰሰ ወዘተ አያዋጣም። ሆኖም ደም የሚገብሩ ጀግኖች ውሎ መዘገብ አለበት። ችግር ሲኖር ደግሞ በተገቢው መልኩ ይነገራል። ጠላት በሀሰት ፈጀኋቸው ሲል በእሱ መንገድ የራስክን ወገን ውሎ ልትገልፀው አትችልም። ፎቶ ሾፕ እየሰራ "ተቆጣጠርኩ" ሲል ለሚዲያ ፍጆታ፣ ደጋፊውን ስነ ልቦና ለመገንባት፣ የእኛውን ወገን በስነ ልቦና ለመጉዳት ስለሚጠቅመው ነው። እንዲሁ ተነስተህ፣ በንዴት ይህን ተያዘ፣ ይህን ተቆጣጠረ በማለትህ የሚመጣ ለውጥ ላይኖር ይችላል። ለውጥ ካለው መዝኖ መስራት ነው።
ይህ ሁሉ ሆኖ ግን ጠላት ሲረገጠው የዋለውን ሸለቆና ሸንተረር ሪፖርት አድርጉልኝ የሚል ካለ ሰበብ ነው የፈለገው። ወልዲያንም ነፋስ መውጫንም ተወው። በጠለምት ግንባር ጠላት ተከዜን ከተሻገረ ቆይቷል። በራያ ግንባር አሸንጌ ኃይቅን አልፎ ራያ ቆቦ ድረስ ከመጣ ቆይቷል። አንድ ክንድም አንድ ኪሎሜትር መሬትም መወረር ነው። ተደፍረሃል። ራያ ተያዘ ጠለምት፣ ደጀን ተያዘ ደብረብሃን፣ አዲስ አበባ ወተዘ ተያዘ አቋምህ ተመሳሳይ መሆን አለበት። ተወርሬያለሁ ብለህ መቁረጥ አለብህ። መቀሌም ገባ ተንቤን ጠላቴ ነው ብለህ መቁረጥ አለብህ። ጠላት በያዘው ቂም በቀል፣ የጥፋት መንገድ እንጅ በያዘው መሬትና በሚያሰቃየው ሕዝብ መጠን ንዴትና መረጋጋትህ መወሰን የለበትም! ተወርረሃል ተቆጣ! በምትችለው ዝመት! ከመወረር፣ ከመጨፍጨፍ፣ ከመዘረፍ በላይ እውነት የለም። አመለካከቱ ይሄ መሆን አለበት።
ከወልዲያም፣ ከላሊበላም፣ ከጨጨሆም ወጥቶ ራያና ጠለምትን ይዞ ቁጭ ቢል አርፈህ ልትቀመጥ ነው? የተወረረብህን መሬት በካሬ ነው የምትለካው በክብርህ ነው? የሚዘረፈውን ሕዝብን በሆነ ሸንተረርና ወንዝ ነው የምትከፍለው ወይንስ አንድ መንደርም፣ ሁለት ቀበሌም ወዘተ ላይ የሚደርሰውን ዘረፋና ወረራ ሳትዘናጋ ነው የምትመክተው?
ልዩነቱ ከዚህ ላይ ነው። ጠላትህ አጠፋሃለሁ ብሎ ነው የተነሳው። እንዳትዘናጋ የግድ ደሴን፣ ጎንደርን፣ደብረብርሃንን መያዝ የለበትም። አጥፊው አላማው ነው። ሲሆን ያለበት ድረስም ሄደህ ማጥቃት ነበረብህ። ጠላትህ ነውና። አሁን ግን በይፋ ወርሮሃል። ተከዜና አሻንጌን ካለፈ ቆይቷል። የቤትህ በር ድረስ ከሆነ የምትጠብቀው በቀጣይ ሰበብህ ብቻ ሳይሆን አንተም አትኖርም! ጠላት ወርሮ የያዘው የመሬት ስፋት፣ የሚያሰቃየው ሕዝብ ብዛት በቁጭት ለመነሳትም ለመዘናጋትም ሰበብ ሊሆንህ አይገባም ነበር።
እውነታውን ከፈለክ! ተወረሃል፣ ሀብት ንብረትህ ወደ ትግራይ እየተጫነ ነው፣ ሕዝብህ እየተሰቃየ ነው። ሁለት መቶ ሜትርም ብትወረር፣ በመቶ የሚቆጠሩ ወገኖችህም ቢሰቃዩ ነፃ ለማውጣት ካልተቆጣህ ስለ ነፃነት፣ ክብር ያለህ አመለካከት የተዛባ ነው።
ሰበብ ክብርህን አይጠብቅም፣ አያድንህም!
ዝም ብሎ ሳይመዘን የሚሰራጭ መረጃ ለጠላት ካልሆነ ለወገን ጦር ሊጠቅምህ አይችልም!
ቁጭ ብሎ እውነቱን ንገሩኝ እያሉ የፍርሃት አቦጀዴ መሸከምም አያዋጣም!
ቁረጥ‼
ተቆጣ‼
ተወርረሃል‼
በሰሜን ወሎ ዞን ወልዲያ ከተማና አንዳንድ ወረዳዎች ያለው ወቅታዊ ሁኔታ
( የሀብት ዘረፋ ብቻ)
===
1) ወልዲያ ሆስፒታል ሲሪንጅ ሳይቀር ተጭኖ ተወስዷል።
2) ወልዲያ ስቴዲዪም ለመከላከያ፣ ልዩ ኃይል ሚሊሻና ለተለያዩ ተፈናቃዮች ተብለው ከተለያዩ ቦታዎች ተሰብስበው የሚገኙ ንብረቶች ተጭነው ተወስደዋል።
3) ወልዲያ ዩንቨርስቲ በመርሳ ከተማ የሚገኘውን ቅርንጫፍ ካምፖሱን ጨምሮ ሹካና ማንኪያ ሳይቀር ተጭኖ ተወስዷል።
4) ወልዲያ መምህራን ኮሌጅ፣ ቴክኒክ ሞያ ማሰልጠኛ
ተቋም ሙሉ በሙሉ ንብረቶች ተጭነው ተወስደዋል።
5) በሰሜን ወሎ ዞን አስተዳደር ስር የሚገኙ መምሪያዎች፣ በወልዲያ ከተማ አስተዳደር ስር ያሉ ፅ/ቤቶች፣ በጉባላፍቶ ወረዳ ስር ያሉ ፅ/ቤቶች ሙሉ በሙሉ ንብረቶች ተጭነው ተወስደዋል።
6) የጀንበር ዩኒየን እና አዳጎ የሚገኘው ሸማቾች ማህበር ያሉ ንብረቶች ተጭነው ተወስደዋል።
7) ሀብሩ ወረዳና መርሳ ከተማ በመንግሥት ተቋማት ላይ የሚገኙ ንብረቶች ተጭነው ተወስደዋል።
8)ስሪንቃ እርሻ ምርምር ሙሉ በሙሉ ንብረቶች ተጭነው ተወስደዋል።
9) በተጨማሪም በዘረዘርኳቸው ተቋማት ውስጥ የሚገኙ አገልግሎት መስጠት የሚችሉ ማንኛውንም አይነት ተሽከርካሪዎች፣ በቴክኒክ ችግር የቆሙትን መጠገን የሚችሉትን በመጠገን፣ ከፍተኛ ብልሽት ያለባቸውን በመጫን ሲዎስዱ፤ እንደ አጠቃላይ የወልዲያ ከተማን ጨምሮ በወራሪው ሃይል ውስጥ በሚገኙ የወረዳ ከተሞች በመንግሥት ተቋማት ያሉ ከትንሽ እስከ ትልቅ ማንኛውንም አይነት ንብረቶች በከፍተኛ ርብርብ ጭነው ወስደዋል።
ይህን ፀረ-ህዝብ ሃይል እሾህ ሆነህ ካልወጋህ እጣ-ፋንታህ ምን ሊሆን እንደሚችል አስብ!
(Ras Hamelmal)
የአማራ ክልል ማኅበረሰብ ጦርነቱን ህዝባዊ እንዲያደርገው የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ አገኘሁ ተሻገር ጥሪ አቀረቡ
የህወሓት የሽብር ቡድን ጦርነቱን ህዝባዊ ስላደረገው የአማራ ክልል ማኅበረሰብም በተመሳሳይ መንገድ ጦርነቱን ህዝባዊ እንዲያደርገው የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አገኘሁ ተሻገር ጥሪ አቀረቡ፡፡ ርዕሰ መስተዳደሩ ዛሬ በሰጡት መግለጫ የህወሓት የሽብር ቡድን በዋናነት በሶስት ግንባሮች ማለትም በሰሜን እና በደቡብ ጎንደር እንዲሁም በሰሜን ወሎ ወረራ መፈፀሙን ገልፀዋል፡፡ በዚህም በየደረሰበት ሴቶችን ደፍሯል፣ የግለሰብና የመንግስት ንብረቶችን ዘርፏል፤ ወጣቶችንም አፍኖ ወስዷል ብለዋል፡፡
የሽብር ቡድኑ በወረራቸው አካባቢዎች የመከላከያ ሠራዊት፣ የአማራ እና የተለያዩ ክልሎች ልዩ ኃይሎች፣ የአማራ ሚሊሻና ፋኖዎች ቡድኑን ለመደምሰስ ወታደራዊ እርምጃ እየወሰዱ መሆኑን ገልፀዋል በዚህም በሽብር ቡድኑ ላይ ከባድ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ መድረሱን አቶ አገኘሁ ተናግረዋል፡፡
ትህነግ አፋር ላይ የፈፀመው ዘግናኝ ጭፍጨፋ!
ማይካድራን እልቂት ማስቆም ባለመቻላችን አፋር ላይ ደገሙት። እጅግ ያሳዝናል። አሁንም ትህነግን ተረባርበን ካላስቆምን በወረራቸው አካባቢዎች የከፋ ጭፍጨፋ ያደርሳል። አሸባሪው ትህነግ ለመላ ኢትዮጵያውያን ጠላት ነው። ይህን ወንጀለኛ ቡድን በጦር ግንባር ተፋልመን የወገኖቻችንን ደም መበቀል አለብን። በቀጣይ የሚያደርሰውን ወንጀል ማስቆም አለብን።
ወራሪው ትህነግ የአማራን ሕዝብ ንብረት ዘርፎ በ53 መኪና ወደ ትግራይ ሲሸሽ በጋሸና መስመር በአማራ ልዩ ኃይልና ሚሊሻ እርምጃ ተወስዶበታል። የትህነግ ኃይል የመንግስት ተቋማትን፣ መኪናዎችን፣ የንግድ ተቋማትን እንዲሁም የግለሰብ ሀብትን በመዝረፍ ወደ ትግራይ ሲያሸሽ ቆይቷል።
አስቸኳይ መልዕክት!!!
ከምዕራብ ጎንደር ዞን የፀጥታ ምክርቤት የተላለፈ መልእክት!!!
የምዕራብ ጎንደር ዞን የፀጥታ ምክርቤት ዞናዊ የፀጥታ ሁኔታውን ገምግሟል።ዞኑ
ከውስጥም ከውጭም የጠላት ሃ ይሎች ተጋላጭና በበርካታ ፈተናወች የተከበበ ዞን ነው።
ስለሆነም የጠላት ሃይል የሆነው አረመኔው አሸባሪው ጁንታ ይሆነኛል ይበጀኛል የሚለውን
ታክቲክ ተጠቅሞ ዞናችን፣ክልላችንና አገራችን ኢትዮጵያ ለመበተን የጠላቶቻችንን የውጭ
አገሮችን ተልዕኮ በመቀበል ና ታላቋ ትግራይን ለመመስረት የተለያዩ ስልቶችን ቀይሶ
እየተንቀሳቀሰ ነው ይህ ብቻ አይደለም አገራችንን ለማተራመስና የቀውስ ቀጠና
ለማድረግና ተላላኪወችን እየመለመለ እየላከ መሆኑን ገምግሟል።ከዚህ በተጨማሪም
የህልውና ዘመቻውን እንዳይሳካ ከውስጣችን ባንዳወችን በጥቅም እየደለለ እየመለመለ
የሞት ሞት እቅስቃሴ ውስጥ ገብቷል ስለዚህ ባንዳወችና ካሃዲወች ከጠላት ሃይል ብቻ
ሳይሆን ከውስጣችም እንዳሉ መገንዘብ ያስፈልጋል።አንዳንድ በዞናችን ወረዳወች ና
ቀበሌወች ባደረግነው ክትትልና ፍተሻ እንዲህ አይነት ባንዳነትና ካሃዲነት እንዳለ
ገምግመናል።ስለሆነም የህልውና ዘመቻውን ዳር ለማድረስና የምንግዜም የአማራ ና
የኢትዮጵያ ህዝብ ጠላት የሆነውን አረመኔው ከፋፋዩ አሸባሪውን ጁንታ ግባዕተ መሬት
ለመፈፀም ያመች ዘንድ የዞናችን ሁኔታ ገምግሞ ክልከላወችን ማስቀመጥ አስፈልጓል።
የዞናችን ህዝብ የከተማም ሆነ የገጠርም ከዞኑ የፀጥታ ምክርቤት የተላለፈውን መልክት ና
አቅጣጫ በጥሞና በማየትና በማስተዋል እንዲተገበር እናሳስባለን።
1. ማንኛውም ተሽከርካሪ የጭነት ሆነ የህዝብ ማመላለሻ መንቀሳቀስ የተፈቀደው ከጠዋቱ
12፡00 ሰዓት እስከ 12፡00 ሰዓት.
2. ሞተር ና ባጃጅ በዋና ዋና መንገዶች ከጠዋቱ 12፡00 ሰዓት እስከ ምሸቱ 1፡00 ሰዓት
ብቻ
3. ሞተርና ባጃጅ ወደ ገጠር ቀበሌወችና ኪስ ቦታወች ከጠዋቱ 1፡00 ሰዓት እስከ ምሸቱ
1፡00 ሰዓት ብቻ
4. ሆቴል ቤቶችና አልጋ ቤቶች ተስተናጋጆችን ባለቤቶች በጥብቅ ክትትል ማድረግ ና
መታወቂያ መቆጣጠር ያስፈልጋል
5. በዞናችን ስር የምትገኙ ወረዳወች ና ከተማ አስተዳደሮች በዋና፣ቁልፍና መለስተኛ በሮች
ኬላ በመጣል መፈተሽና መጠበቅ ያስፈልጋል።
6. የዞናችን ወጣቶች ከተማችሁንና ወረዳችሁን በመጠበቅ የተለመደውን አገራዊ
ግዳጃችሁን እንድትወጡ
7. ማንኛውም ትጥቅ ያለው የዞናችን ማህበረሰብ የህልውና ዘመቻውን እንዲቀላቀል
አገሩና ክልሉን ከብተና እንዲታደግ እያሳሰብን ባስቸኳይ ግዳጅ ቀጠናው እንዲቀላቀል
እንጠይቃለን ከዚህ ውጭ የሆነ የታጠቀ ግለሰብ ከተማ ውስጥ መሳሪያ ይዞ መንቀሳቀስ
ና መዘዋወር በጥብቅ የተከለከለ መሆኑ በተለይም ደግሞ ከምሸቱ 12፡ሰዓት እስከ ንጋቱ
12፡00 ሰዓት በማንኛቸውም ቦታ መሳሪያ ይዞ መንቀሳቀስ የተከለከለ መሆኑን እንድታውቁ
፤ ከላይ የጠቀሱትን ክልከላወችና መልእቶችን የዞናችን ወረዳወችና ከተሞች ከዛሬ ነሃሴ
8/2013 ዓ.ም ጀምሮ እንዲፈፀም እንድታደርጉ ትዕዛዝ ተሰጥቷል።
ከምዕራብ ጎንደር ዞን የፀጥታ ምክር ቤት
ገንዳውሃ
ድል ለአማራ ህዝብ !!!
አማራ ጠላቱን በጉያው ታቅፎ እየኖረ ነው!!
ቡሬ ዳሞት ውስጥ የሚገኘው "ትንሳኤ ሆቴል" ባለቤት የአቶ ተሻለ በርሄ ልጅ ነው ይህን የሚበጠረቀው።
ይሄ ሰውየ በአካል አውቀዋለሁ ። ሆቴሉን የሰራው በልማት ባንክ ብድር ነው። ነገር ግን ብድሩ ህገወጥነትን የተከተለ ነበር።
ሰውየው ልማት ባንክ ገብቶ ሲያናግር ሰራተኞቹን የሚያናግር እንጂ ብድር ጠያቂ ደንበኛ አይመስልም ነበር።
የወሰደውን ብድር ሳይመልስ የብድር ማሻሻያ እየተሰራለት እኔ እንኳን እስከማውቀው እስከ 4 ጊዜ ተጨማሪ ብድር ተሰጥቶታል።
እንደዚህ ዓይነት ባንክ ለነሱ ብቻ የተሰራ እስኪመስል ድረስ የሚፈልጉትን ብር የሚወስዱ ሰዎች ምን ዓይነት እንደሆኑ ይታወቃሉ።
እና ልጁ ብቻ ሳይሆን ባለቤቱም ክትትል ያስፈልገዋል ።
ሰውየው በውጭ ሲያዩት ጥሩ ሰው ቢሆንም በዚህ ሳትሸወዱ በጥንቃቄ ተከታተሉት ።
