en
Feedback
Prosperity Party Dire Dawa - ብልፅግና

Prosperity Party Dire Dawa - ብልፅግና

Open in Telegram

የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ቴሌግራም ገፅ ወቅታዊ እና ትኩስ መረጃዎችን ይከታተሉ!

Show more
407
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-130 days
Posts Archive
"Guulaha Xisbiga Barwaaqo ee dhammaan dhanwalba leh  shantii sano ee la soo dhaafey waa la sii wadi doonaa in la xoojiyo." Mudane Ibraahim Yuusuf Madaxa Xafiiska Xisbiga Barwaaqo Laantisa Diri dhaba Xisbiga Barwaaqo ayaa guulo badan ka soo hooyey dhinacyada siyaasadda, dhaqaalaha, bulshada iyo diblomaasiyadda shantii sano ee la soo dhaafay. Waxaa ka mid ah shaqada ugu horraysa ee qaybta siyaasadda, shaqada dhismaha hay'ado xooggan ayaa lagu xusay. Waxaa la sameeyay hawlo baaxad leh oo lagu dhisayo hay’ado tayo iyo tiro leh iyadoo la hagaajinayo daldalooladii hay’adaha ahaa ee ina soo maray, iyadoo la hirgeliyay dhismaha hay’ado xooggan oo aasaas u ah dal xooggan. Gaar ahaan Ciidanka Difaaca Qaranka, Booliska Federaalka iyo Hay’adaha Amniga oo ah Hay’ado amni iyo Nabadgelyo ayaa loo habeeyey si ay si hufan u gutaan waajibaadkooda Qaran iyagoo ilaalinaya nidaamka dastuuriga ah ee dalkeena. Nidaamka garsoorku waxa uu noqday mid xor ah oo ka madax bannaan saamaynta, iyadoo loo oggolaaday hay’adaha garsoorka ee horey loo farogalin jirey, gaar ahaan maxkamadaha, Guddiga Xuquuqul Insaanka, iyo Hay’adaha kale, inay u shaqeeyaan si madax-bannaan oo ka madax bannaan faragalinta. Waxaa mar kale dib u hanaqaaday xuquuqdii muwaadinka ee fikirkiisa xorta ah lagu cabudhin jiray taliskii hore, iyo xorriyadda saxaafadda oo lagu tuntay. Dhinaca kale,  iyadoo nidaamkii hore, muwaadiniinta dalkooda lagula dhaqmi jiray, isla markaana qaar badan oo ka mid ah jidh dil loogu geystay xabsiga. Waxaa xusid mudan in jawiga siyaasadda uu ahaa mid ciriiri ah oo xisbiyada qaar lagu tilmaamay argagixiso, taasina ay keentay inay dalka ka cararaan. Haddaba, ka dib markii dawladnimadeenii is-beddel-doonka ahayd ee ku dhisan cafiska, si dimoqraadi ah ay shacabku u soo doorteen oo ay talada dalka la wareegtay, waxay soo daysay muwaadiniinteennii lagu jirdili jiray xabsiyada dalkooda, mawqifkooda siyaasadeed awgeed, sidookale waxay u ogolaatay kuwii ka kuwii dalka kacararey ee mucaaradka ahaa inay dalkooda  kusoo noqdaan kadib markii ay cafis ufidisay. Xisbigeenu waa xisbi ku dadaala sidii uu qaranku u hanan lahaa guulihii shalay, dib u sixida mashaakilaadka maanta jira, khataraha maanta jirana u rogaya fursado, kana faa’iidaysan doona fursadaha jira, isla markaana si sax ah u arkaya rajada berri. #BARWAAQO

"سيستمر تعزيز إنجازات حزب الازدهار في السنوات الخمس الماضية في جميع القطاعات". السيد ابراهيم يوسف رئيس مكتب حزب الازدهار فرع دريدوا حقق حزب الازدهار العديد من الانتصارات في المجالات السياسية والاقتصادية والاجتماعية والدبلوماسية خلال السنوات الخمس الماضية. ومن بين الأعمال التي تم تنفيذها بشكل رئيسي في القطاع السياسي، تم ذكر العمل على بناء مؤسسات قوية. ومن خلال بناء المؤسسات القوية التي هي أساس الدولة القوية، تم القيام بعمل مكثف لإصلاح الكسر في بناء مؤسسات كفؤة وقوية. وعلى وجه الخصوص، تم تنظيم قوات الدفاع الوطني والشرطة الفيدرالية والمؤسسات الأمنية، وهي مؤسسات الأمن والسلامة، بحيث تتمكن من أداء مهمتها الوطنية بشكل فعال من خلال حماية النظام الدستوري لبلدنا. وكان من الممكن جعل النظام القضائي مستقلاً ومتحرراً من التأثير من خلال جعل المؤسسات القضائية التي كانت خاضعة سابقاً للنفوذ، وعلى رأسها المحاكم وهيئات حقوق الإنسان و امين المظالم من يحقق في الشكاوى، حرة ومستقلة عن التأثير. لقد تمت استعادة حرية التعبير للمواطنين التي قمعها النظام السابق، وحرية الإعلام التي داس عليها. من ناحية أخرى، تشير ذاكرتنا الحديثة إلى أنه في النظام السابق، كان يُنظر إلى المواطنين على أنهم مواطنون من الدرجة الثانية في بلدهم، وقد تعرض الكثير منهم للتعذيب في السجن. وبما أن البيئة السياسية كانت ضيقة، تم تصنيف بعض الأحزاب السياسية على أنها إرهابية، ونتيجة لذلك فروا من البلاد. لذلك، في اليوم التالي لانتخاب حكومتنا الإصلاحية ديمقراطياً من قبل الشعب ووصولها إلى السلطة، في اليوم التالي لبدء العفو، سُمح للمواطنين الذين اعتبروا إرهابيين وتعرضوا للتعذيب في بلدهم وأولئك الذين غادروا البلاد وهاجروا، بالدخول بلادهم بالعفو. إن حزبنا ازدهار هو حزب يسعى إلى تحقيق الرخاء الوطني الشامل من خلال تصحيح المشاكل التي أدت إلى إدامة مشاكل الأمس، وتحويل تهديدات اليوم إلى فرص، والنظر إلى أمل الغد بالطريقة الصحيحة. #دري_الإزدهار

“ብልፅግና ፓርቲ ባለፉት አምስት ዓመታት በሁሉም ዘርፎች ያስመዘገባቸው ስኬቶች ተጠናክረው ይቀጥላሉ።” አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊ ብልፅግና ፓርቲ ባለፉት አምስት ዓመታት በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚ፣ በማህበራዊና በዴፕሎማሲ ዘርፎች በርካታ ድሎችን አስመዝግቧል። በዋናነት በፖለቲካ ዘርፍ ከተሰሩ ስራዎች ውስጥ የጠንካራ ተቋማት ግንባታ ስራ ተጠቃሽ ነው። የጠንካራ ሀገር መሰረት የሆነውን ጠንካራ ተቋም ግንባታን በመተግበር የነበረብንን የተቋም ግንባታ ስብራት በመጠገን ብቁና ጠንካራ ተቋማት የመገንባት ሰፊ ስራ ተሰርቷል። በተለይም የፀጥታና የደህንነት ተቋማት የሆኑት የሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ የፌዴራል ፖሊስ፣ የደህንነት ተቋማት የሀገራችንን ህገ-መንግስታዊ ስርዓት በመጠበቅ የተጣለባቸውን ሀገራዊ ተልዕኮ በብቃት መወጣት እንዲችሉ ተደርገው ተደራጅተዋል። ከዚህ በፊት በተፅዕኖ ውስጥ የነበሩ የፍትህ ተቋማትን በዋናነት ፍርድ ቤቶች፣ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን እንዲሁም የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋማት ከተፅዕኖ ነፃና ገለልተኛ ሆነው ስራቸውን እንዲከውኑ በማድረግ የፍትህ ስርዓቱን ነፃና ከተፅዕኖ የፀዳ ማድረግ ተችሏል። በቀደመው ስርዓት ታፍኖ የነበረውን የዜጎች ሀሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት እንዲሁም ተረግጦ የነበረውን የሚዲያ ነፃነት መልሶ እንዲያብብ ተደርጓል። በሌላ በኩል ቀደም ባለው ስርዓት ዜጎች በሀገራቸው እንደሁለተኛ ዜጋ ይታዩ የነበረበት ከዛ ባለፈም በርካታዎቹ በእስር ይንገላቱ የነበረበት ወቅት እንደነበር የቅርብ ጊዜ ትዝታችን ነው። የፖለቲካ ምህዳሩ ጠባብ የነበረ በመሆኑ አንዳንድ የፖለቲካ ፓርቲዎች በሽብርተኝነት የተፈረጁበትና በዚህም የተነሳ ሀገር ጥለው የተሰደዱበት ሁኔታ እንደነበር ይታወሳል። ታዲያ ይቅርታን መነሻ ያደረገው የለውጥ መንግስታችን በዴሞክራሲያዊ መንገድ በህዝብ ይሁኝታ ተመርጦ ስልጣን በያዘ ማግስት በፖለቲካ አቋማቸው ሽብርተኛ ተሰኝተው በገዛ ሀገራቸው በእስር ሲንገላቱ የነበሩ ዜጎቻችንን የመፍታት እንዲሁም ሀገር ጥለው የተሰደዱትን በይቅርታ ወደ ሀገራቸው እንዲገቡ ተደርጓል። ፓርቲያችን ብልፅግና ትላንት ውስጥ የነበሩ ወረቶችን በማስቀጠል የነበሩ ችግሮችን ደግሞ በማረም፣ ዛሬ ውስጥ ያሉ ስጋቶችን ወደ እድል በመቀየር ያሉ ዕድሎችን ደግሞ በአግባቡ በመጠቀም የነገን ተስፋ በተገቢው መንገድ በማየት ለሀገራዊ ሁለንተናዊ ብልፅግና የሚተጋ ፓርቲ ነው። #DIREPROSPERITY

ብልፅግና ፓርቲ በከተሞች አገልግሎትን በማሻሻል ሰው ተኮር ፓርቲ መሆኑን አሳይቷል - ከንቲባ ከድር ጁሃር ብልፅግና ፓርቲ በከተሞች አገልግሎትን በማሻሻልና አካታችነትን በማረጋገጥ ሰው ተኮር ፓርቲ መሆኑን ማሳየቱን የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር ገለጹ። ብልፅግና ፓርቲ በ1ኛ ጉባኤው ነዋሪዎች ዘመናዊ ምቹና ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲያገኙ በተቀናጀ መልኩ እንደሚሠራ አቅጣጫ አስቀምጦ ነበር። የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር ፓርቲው ያስቀመጠው አቅጣጫ በትክክለኛ አፈጻጸም እየተተገበረ መሆኑን ገልጸዋል። እንደሀገር ከተሞችን የማንቃት፣ አካታች የማድረግ፣ የማዘመንና አገልግሎታቸውን የማሻሻል ሥራ ትኩረት እንደተሰጠው ተናግረዋል። በድሬዳዋ አስተዳደርም ባለፉት ጥቂት ዓመታት ከመልካም አስተዳደርና ከሪፎርም ስራዎች አንፃር በርካታ ተግባራት ተከናውነዋል ነው ያሉት። ከለውጡ በፊት በርካታ የመልካም አስተዳደርና የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮች የነበሩ ቢሆንም በተካሔደው ሪፎርም ለውጥ መመዝገቡን አንስተዋል። ለአብነትም በአስተዳደሩ ህብረተሰቡ ባለበት ቦታ ሆኖ በቀላሉ አገልግሎት እንዲያገኝ የሚያስችል የዲጅታል መሰረተ ልማት በ32 የመንግሥት መስሪያ ቤቶች በመጠናቀቅ ላይ ነው ብለዋል። በተጨማሪም በከተማዋ የሚገኙ ከ400 በላይ ተቋማትም ለደንበኞቻቸው ዲጅታል አገልግሎት እንዲጀምሩ መደረጉን ገልጸዋል። በፓርቲው አቅጣጫ መሰረት በከተሞች አካታች ልማትና አገልግሎትን ለማረጋገጥ ጉልህ ሚና ያላቸው በተለይም በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደሩና አቅመ ደካሞችን የሚደግፉ ኢኒሼቲቮች መተግበራቸውን ገልጸዋል። በተለይም የምገባ አገልግሎት፣ የዳቦ ፋብሪካዎች እና የአቅመ ደካሞች የቤት ዕድሳት የፓርቲውን ሰው ተኮር እሳቤ በተግባር የገለጡ መሆናቸውን ጠቅሰዋል። በድሬዳዋ አስተዳደርም ተመሳሳይ ሥራዎች እየየተገበሩ መሆናቸውን ጠቅሰው፣ የመልካም አስተዳደርና የፍትሕ አገልግሎት እየተሻሻሉ ናቸው ብለዋል። ሪፎርሙ በከተሞች በህዝቡ ቅሬታ ሲነሳባቸው የነበሩ ወሳኝ የሚባሉ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ከፍተኛ ለውጥ እንዲያሳዩ አድርጓል ነው ያሉት። በቀጣይም የከተሞችን አገልግሎትና መልካም አስተዳደር ይበልጥ ለማሻሻል የዲጂታል መታወቂያና መሰል ምቹ ምህዳሮች በተጠናከረ መልኩ እንደሚተገበሩ አንስተዋል። የዲጂታል እውቀትና ክህሎትን የተቀዳጁ ብቁና አገልጋይ ዜጎችን መፍጠርም ወሳኝ ነው፤ ለዚህም የኮደርስ ስልጠና ጉልህ ሚና እንደሚኖረው አንስተዋል። #ምንጭ የድሬዳዋ ብዙሃን መገናኛ የፌስቡክ ገፅ #DIREPROSPERITY لقد أظهر حزب الازدهار أنه حزب موجه نحو الناس من خلال تحسين الخدمات في المدن - عمدة إدارة دريدوا خضير جوهر =====30 ديسمبر 2024===== وقال خضير جوهر، عضو اللجنة المركزية للحزب وعمدة إدارة دريدوا، إن حزب الازدهار أظهر أنه حزب موجه للشعب من خلال تحسين الخدمات في المدن وضمان الشمولية. حدد حزب الازدهار في اجتماعه الأول اتجاه العمل بطريقة منسقة حتى يتمكن السكان من الحصول على خدمات حديثة ومريحة وفعالة. صرح عضو اللجنة المركزية للحزب وعمدة إدارة دريدوا خضير جوهر أن الاتجاه الذي حدده الحزب يتم تنفيذه بالتنفيذ السليم. وقال إنه تم الاهتمام كدولة بالعمل على تفعيل المدن وجعلها شاملة وتحديثها وتحسين خدماتها. وقال إنه تم القيام بالعديد من الأنشطة فيما يتعلق بالحكم الرشيد وأعمال الإصلاح في إدارة دريدوا في السنوات القليلة الماضية. قبل التغيير، كان هناك العديد من مشاكل الإدارة حكم الرشيدة وتقديم الخدمات، ولكن تم تسجيلها في الإصلاح. وأشار إلى أنه على سبيل المثال، يجري استكمال البنية التحتية الرقمية في 32 قطاع حكومية ستمكن الجمهور من الوصول بسهولة إلى الخدمات أينما كانوا. وذكر أيضًا أن أكثر من 400 مؤسسة في المدينة بدأت تقديم الخدمات الرقمية لعملائها. وبحسب توجيهات الحزب، فقد تم تنفيذ مبادرات لها دور كبير في ضمان التنمية والخدمات الشاملة في المدن، خاصة تلك التي يديرها محدودو الدخل وتدعم الضعفاء. وذكر على وجه الخصوص أن خدمات الطعام والمخابز وتجديد منازل الفقراء أظهرت أفكار الحزب الموجهة للشعب في الممارسة العملية. وذكر أنه يتم تنفيذ أنشطة مماثلة في إدارة دريدوا، وقال إن خدمات الحكم الرشيد والعدالة آخذة في التحسن. وقال إن الإصلاح أدى إلى تغييرات كبيرة في المؤسسات المهمة التي تقدم الخدمات والتي كان سكان المدن يشتكون منها. وذكروا كذلك أنه سيتم تنفيذ الهوية الرقمية والبيئات المماثلة بطريقة أقوى لزيادة تحسين الخدمات والحوكمة الرشيدة للمدن. ومن المهم أيضًا إنشاء مواطنين أكفاء وصالحين للخدمة واكتسبوا المعرفة والمهارات الرقمية. وذكروا أن تدريب المبرمجين سيلعب دورًا مهمًا في هذا الأمر. المصدر :- صفحة وسائل الإعلام دريدوا #دري_الإزدهار

የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ ተጠናቀቀ! ለ3 ተከታታይ ቀናት በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች እና በልዩ ልዩ የፓርቲ አጀንዳዎች ላይ ሲመክር የቆየው የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ዛሬ ስብሰባ
የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ ተጠናቀቀ! ለ3 ተከታታይ ቀናት በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች እና በልዩ ልዩ የፓርቲ አጀንዳዎች ላይ ሲመክር የቆየው የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ዛሬ ስብሰባዉን አጠናቋል። ማዕከላዊ ኮሚቴው ከውይይቶቹ በመነሳት የተለያዩ ውሳኔዎች አስተላልፏል አቅጣጫዎችም ሰጥቷል። #DIREPROSPERITY انتهى اجتماع اللجنة المركزية لحزب الازدهار ! #دري_الإزدهار 30 ديسمبر 2024 اختتمت اليوم اللجنة المركزية لحزب الازدهار، التي تداولت مختلف القضايا الوطنية والأجندات الحزبية المختلفة والذي استمرت لمدة 3 ايام ،اجتماعها اليوم. وبناء على المناقشات، أصدرت اللجنة المركزية قرارات مختلفة و التوجيهات. #دري_الإزدهار

በድሬዳዋ አስተዳደር የተመደቡ የብልፅግና ፓርቲ ኢንስፔክሽንና ስነ-ምግባር ኮሚሽን ልኡካን ምልከታቸውን አጠናቀቁ። #DIREPROSPERITY | ታህሳስ 18/ 2017 የብልፅግና ፓርቲ የኢንስፔክሽንና ስነ-ምግባር ኮሚሽን ልኡካን በአስተዳደሩ ያደረገውን ድጋፍና ክትትል ግብረ-መልስ በመስጠት ቅኝቱን አጠናቀቀ። أكمل وفد لجنة التفتيش والأخلاقيات في حزب الازدهار المكلف من قبل حزب الازدهار عملية الاستطلاع في إدارة دريدوا. #دري_الإزدهار  |  27  ديسمبر  2024 أكمل وفد لجنة التفتيش والأخلاقيات التابعة لحزب الازدهار الاستطلاع من خلال تقديم تعليقات حول الدعم والمراقبة التي قدمتها في الإدارة.

በድሬዳዋ አስተዳደር የተመደቡ የብልፅግና ፓርቲ ኢንስፔክሽንና ስነ-ምግባር ኮሚሽን ልኡካን ምልከታቸውን አጠናቀቁ። #DIREPROSPERITY | ታህሳስ 18/ 2017 የብልፅግና ፓርቲ የኢንስፔክሽንና ስነ-ምግባር ኮሚሽን ልኡካን በአስተዳደሩ ያደረገውን ድጋፍና ክትትል ግብረ-መልስ በመስጠት ቅኝቱን አጠናቀቀ። أكمل وفد لجنة التفتيش والأخلاقيات في حزب الازدهار المكلف من قبل حزب الازدهار عملية الاستطلاع في إدارة دريدوا. #دري_الإزدهار  |  27  ديسمبر  2024 أكمل وفد لجنة التفتيش والأخلاقيات التابعة لحزب الازدهار الاستطلاع من خلال تقديم تعليقات حول الدعم والمراقبة التي قدمتها في الإدارة.

በድሬዳዋ አስተዳደር የተመደቡ የብልፅግና ፓርቲ ኢንስፔክሽንና ስነ-ምግባር ኮሚሽን ልኡካን ምልከታቸውን አጠናቀቁ። #DIREPROSPERITY | ታህሳስ 18/ 2017 የብልፅግና ፓርቲ የኢንስፔክሽንና
+9
በድሬዳዋ አስተዳደር የተመደቡ የብልፅግና ፓርቲ ኢንስፔክሽንና ስነ-ምግባር ኮሚሽን ልኡካን ምልከታቸውን አጠናቀቁ። #DIREPROSPERITY | ታህሳስ 18/ 2017 የብልፅግና ፓርቲ የኢንስፔክሽንና ስነ-ምግባር ኮሚሽን ልኡካን በአስተዳደሩ ያደረገውን ድጋፍና ክትትል ግብረ-መልስ በመስጠት ቅኝቱን አጠናቀቀ። أكمل وفد لجنة التفتيش والأخلاقيات في حزب الازدهار المكلف من قبل حزب الازدهار عملية الاستطلاع في إدارة دريدوا. #دري_الإزدهار  |  27  ديسمبر  2024 أكمل وفد لجنة التفتيش والأخلاقيات التابعة لحزب الازدهار الاستطلاع من خلال تقديم تعليقات حول الدعم والمراقبة التي قدمتها في الإدارة.

በድሬዳዋ በሶስት ወር የሚጠናቀቅ ስማርት ሲቲ ግንባታ መሰረት ድንጋይ ተጣለ። تم وضع حجر الأساس لبناء المدينة الذكية التي سيتم الانتهاء منها خلال ثلاثة أش
+3
በድሬዳዋ በሶስት ወር የሚጠናቀቅ ስማርት ሲቲ ግንባታ መሰረት ድንጋይ ተጣለ። تم وضع حجر الأساس لبناء المدينة الذكية التي سيتم الانتهاء منها خلال ثلاثة أشهر في دريدوا.

Waxaa la sheegay loo diwaan gelinta Xeer Ciise oo ah Xeer dhaqameed aan qorneyn ay gacan ka geysaneyso sare u qaadida iskaashiga gobolka ee ka dhexeeya saddexda dal ee Bariga Afrika oo ay ku nool yihiin xubnaha beesha Ciise ee Soomaaliyeed. Heey'ada Caalamiga ee Ilaalinta Dhaqamada iyo aatharta aan la taaban karin ee Qaramada Midoobay u qaabilsan Waxbarashada, Sayniska iyo Dhaqanka (UNESCO), oo shirkeedii sagaal iyo tobnaad ee caadiga ahaa ku yeeshay Asunción, Paraguay, ayaa udiwaangaliye Xeer dhaqameedka aan laqorin ee Beesha Ciise Dhaxalka Daxal Gal Aduunku leeyahay oo la taabankarin. Wafdiga ayaa lagu soo dhaweeyay hoyga Ugaas Mustafa ka dib markii ay hay’adda caalamiga ah ee waxbarashada, sayniska iyo dhaqanka ee UNESCO u aqoonsatay diiwaan gelinta hiddaha aan la taaban karin ee aadanaha. Munaasabadan ayaa waxaa ka hadlay Duqa magaalada Diridhaba oo sheegay in tan iyo qarnigii 15-aad ay odayaasha beesha Soomaliyeed ee Ciise ay ku bilaabeen ku dhaqanka xeer dhaqameedka Buurta SITTI kaasoo jiilba jiil kasoo dhaxley ilaa hadana lagu dhaqmayo. Taas oo la aqoonsaday lagana diiwaan geliyey heer caalami, Islamarkana wax weyn ka tari doonta sii socoshada Xeerkan, door weyna ku leh isku xirka Ethiopia, Djibouti iyo Somalia Nabada loo baahanyahay in la ilaaliyo. Madaxweyne kuxigeenka Deegaanka Soomaalida Mudane Ibrahim Cusman ayaa sheegay in Xeer dhaqameedka oo inta badan ka hadlaaya 6 qodob oo asaasi ah kana kooban 160 qodob, waxa uu ka qayb qaadan doonaa ilaalinta nabadda iyo midnimada bulshooyinka Bariga Afrika iyo kor u qaadida iskaashiga gobolka. #Barwaaqo