Kegna Academy No.2 /Adama
Show more
1 521
Subscribers
+224 hours
+117 days
+8630 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
የፈተናው አሰጣጥ ነገ
ጠዋት 3:00_5:00
#አማርኛና እንግሊዝኛ
#ከሰዓት ሒሳብና ግብረ-ገብ
@30/09/2016
ጠዋት 3:00-4:00
አ/ሳይንስ ብቻ ይሆናል ።
ለ6ኛ ክልላዊ ፈተና ለምትወስዱ በሙሉ
1,# በ28/09/2016 የፈተና ጣቢያውን ማየት ስላለብን የትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ በመምጣት 3:00-4:00 የምንጎበኝ ይሆናል ።( ከትምህርት ቤት እስከ ፈተናው ጣቢያ ደርሶመል መኪና የተዘጋጀ ስለሆነ ከ4:30 በኋላ ከትምህርት ቤት ልጆቻችሁን መዉሰድ ትችላላችሁ )
2,# የፈተናው ቀን ወደ ፈተናው ጣቢያው የሚወሰድ እና የመመለስ ሀላፊነት የወላጆች ይሆናል ።
3,የፈተናው ቀን 1:30 ቦታው ለይ መገኘት ይኖርባቸዋል ።
4, ሁሉም ተማሪዎች ዮኒፎርም /የደንብ ልብስ / መልበስ ይጠበቅባቸዋል ።
ለበለጠ መረጃ ፡# 0945319990
ለኬኛ አካዳሚ የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪ ወላጆች
መረጃ ማሳወቅ :
1.የፈተናው ጣቢያ አቡነ ጎርጎሪዮስ ቁ.2 (ቦሌ ገዳ ቁ.1 መናፈሻ ጎን)
2.ለተፈታኞች የተፈቀደላቸው ቁሳቁስ :
#እርሳስ
# ላጲስ
# መቅረጫ
# ማስመሪያ
3.ፕሮግራምም እና ኦረንቴሽ ሰኞ የሚሰጥ ይሆናል ።
"እስከ ሰኞ መልካም ጥናት "
ለኬኛ አካዳሚ ቁ.2 የ7ኛ ክፍል ተማሪ ወላጆች በሙሉ
ነገ ግንቦት 24/2016ዓ.ም በእንግሊዝኛ ትምህርት የሜካፕ የተጠሩ ስለሆነ ወላጆችም ይህንኑ አውቃችሁ አስፈላጊውን ድጋፍ እንድታደርጉ እናሳውቃለን ።