cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ጤና ምንስቴር -እትዮጵያን ministry of health Ethiopia n

Official channel for every update from ministry of health Ethiopia የዜጎች ጤና ለሀገር ብልጽግና @Mensterofhelthy

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
696
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ጳጉሜ 1/2012 ዓ/ም የኢትዮጵያ የኮቪድ-19 መረጃዎች #1፦ #Somali በሱማሌ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 769 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 7 ሰዎች በኮቪድ-19 መያቸው ተረጋግጧል። #BenishangulGumuz በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 542 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 22 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። በቫይረሱ የተያዙት፦ - 5 ከአሶሳ ከተማ መናኸሪያ - 7 ከጾሬ ስደተኛ መጠለያ - 1 ከማኦ ኮሞ ጉራስምቦላ ስደተኛ መጠለያ - 6 ከደቡስ ኬላ - 3 ከሸርቆሌ ስድተኛ መጠለያ #Amhara በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 7,802 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 84 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። የአንድ ሰው ህይወት አልፏል (ከባህር ዳር) በቫይረሱ ከተያዙት መካከል፦ - 23 ከሰ/ሸዋ ዞን - 21 ከሰ/ወሎ ዞን - 13 ከጎንደር ከተማ - 9 ከባህር ዳር ከተማ - 6 ከምዕ/ጎንደር ዞን - 6 ከደ/ጎንደር ዞን ይገኙበታል። #Tigray በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 1,957 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 41 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። በቫይረሱ ከተያዙት መካከል 31 ሰዎች ከማህበረሰቡ የተገኙ ናቸው። #Oromia በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 4,022 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 506 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል። በቫይረሱ ከተያዙት መካከል ፦ - 269 ከምስራቅ ሸዋ - 51 ከዱከም - 46 ደ/ም/ሸዋ - 28 ከፊንፊኔ ዙሪያ ልዩ ዞን - 25 ከምዕራብ ሸዋ - 20 ከሰበታ ከተማ - 13 ከሞጆ ከተማ - 10 ከምስራቅ ሀረርጌ ይገኙበታል። ጤና ሚኒስቴር @FEDERAL_MINISTRY_OF_HEALTH
Show all...
በኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ሟቾች ቁጥር ከ900 አለፈ! ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 25,158 የላብራቶሪ ምርመራ 1,206 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ21 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ በትላንትናው ዕለት 531 ሰዎች አገግመዋል። በአጠቃላይ በሀገራችን በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 58,672 የደረሱ ሲሆን የሟቾች ቁጥር 918 ደርሷል ፤ ከበሽታው ያገገሙ አጠቃላይ ሰዎች ቁጥር ደግሞ 21,307 ደርሷል። ጤና ሚኒስቴር @FEDERAL_MINISTRY_OF_HEALTH
Show all...
እንዳሰብነው ባይ ሆን እንኳን እንዳሰበልን አኑሮናል ከዘመን ዘመን አድርሶናል መጪውንም እሱ አብሮን ይሁን 😍 ፈጣሪ 🙇🏽 ይህቺ የጳግሜ ቀናት የይቅርታ እና የምስጋና ቀናት ናቸው ስለሆነም ❣ሳላውቅ በስህተት❤ 💙አውቄ በእልህ💔 አስቀይሜ አሳዝኜ አስከፍቼ 💜ከሆነ ከጉልበቴ በርከክ ብዬ💗 💞ይ 💞ቅ 💞ር 💞ታ ጠይቃለው💕 🖤በችግሬ በሃዘኔ ስከፋ ተከፋታችሁ ሳዝን አዝናችው💘 💖በደስታዬ ተደስታችሁ ሃሳቤን በመካፈል መፍትሄ ለሰጣችሁኝ❣ 💚ስሜታዊ ሆኜም 💙መታግስትን ላስተማራችሁኝ💜💗 💖💕💞በዙሪያየ 💓💗💖ያላችው 💙💜❤ሁሉ 💝አ 💝መ 💝ሰ 💝ግ 💝ና 💝ለ 💝ው ❣💝💕💞💓💗 መልካም አዲስ አመት 🌻🌻🌻🌻💐💐💐🌼🌼🌼ይሁንላችሁ ለጓደኞቻቹ ኣድርሱ እኔም🙋🙌 ከነዛ ውስጥ ከሆንኩ forward ኣድሩጉልኝ😙 እወዳሁዋለው 💕💕💕💕💕💕💕💕💕 Join us telegram channel 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 https://t.me/joinchat/AAAAAFgo6oP1SOyhbNc1FQ or https://t.me/joinchat/AAAAAFEns-rQhqpfGfFg8w 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
Show all...

#COVID19ETHIOPIA መደበኛ የ24 ሰአት ዕለታዊ መግለጫ ከደቂቃዎች ቦሀላ ይጠብቁን የመወያያ ግሩፓችንን Join ያላደረጋችሁ ከታች የሚገኘውን ሊንክ በመጠቀም ይቀላቀሉ ሌሎችንም Add ያድርጉ 👇👇👇👇 https://t.me/joinchat/AAAAAE8ROz6wvgAPdWdmPQ
Show all...
#ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ❗️ ✅በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ 495 ሰዎች በተደረገው የላብራቶሪ ምርመራ 7 ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸዉ ተገለጸ፡፡ @ethio_mereja_news @ethio_mereja_news
Show all...
#ትግራይ_ክልል ❗️ ✅በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰአታት በተደረገ 1,253 የላብራቶሪ ምርመራ 192 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። ✅በአጠቃላይ በክልሉ በተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ 1,962 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተገለፀ ሲሆን በክልሉ አጠቃላይ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 832 ደርሷል ሲል የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል። @ethio_mereja_news @ethio_mereja_news
Show all...
#አማራ_ክልል ❗️ ✅ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በአማራ ክልል በተከናወነው 4,962 የላብራቶሪ ምርመራ 83 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጦል ። • የታማሚዎች ሁኔታ ከላይ ተገልፃል። @ethio_mereja_news @ethio_mereja_news
Show all...
#ኦሮሚያ_ክልል ❗️ ✅ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በኦሮሚያ ክልል ውስጥ በተከናወነው 3,843 የላብራቶሪ ምርመራ 224 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጦል ። • የታማሚዎች ሁኔታ ከላይ ተገልፃል። @ethio_mereja_news @ethio_mereja_news
Show all...
#ሀረሪ_ክልል ❗️ ✅ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በኦሮሚያ ክልል ውስጥ በተከናወነው 711 የላብራቶሪ ምርመራ 22 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጦል ። • የታማሚዎች ሁኔታ ከላይ ተገልፃል። @ethio_mereja_news @ethio_mereja_news
Show all...