ጤና ምንስቴር -እትዮጵያን ministry of health Ethiopia n
Official channel for every update from ministry of health Ethiopia የዜጎች ጤና ለሀገር ብልጽግና @Mensterofhelthy
Show moreThe country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
696
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
ጳጉሜ 1/2012 ዓ/ም
የኢትዮጵያ የኮቪድ-19 መረጃዎች #1፦
#Somali
በሱማሌ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 769 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 7 ሰዎች በኮቪድ-19 መያቸው ተረጋግጧል።
#BenishangulGumuz
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 542 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 22 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።
በቫይረሱ የተያዙት፦
- 5 ከአሶሳ ከተማ መናኸሪያ
- 7 ከጾሬ ስደተኛ መጠለያ
- 1 ከማኦ ኮሞ ጉራስምቦላ ስደተኛ መጠለያ
- 6 ከደቡስ ኬላ
- 3 ከሸርቆሌ ስድተኛ መጠለያ
#Amhara
በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 7,802 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 84 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። የአንድ ሰው ህይወት አልፏል (ከባህር ዳር)
በቫይረሱ ከተያዙት መካከል፦
- 23 ከሰ/ሸዋ ዞን
- 21 ከሰ/ወሎ ዞን
- 13 ከጎንደር ከተማ
- 9 ከባህር ዳር ከተማ
- 6 ከምዕ/ጎንደር ዞን
- 6 ከደ/ጎንደር ዞን ይገኙበታል።
#Tigray
በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 1,957 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 41 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። በቫይረሱ ከተያዙት መካከል 31 ሰዎች ከማህበረሰቡ የተገኙ ናቸው።
#Oromia
በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 4,022 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 506 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።
በቫይረሱ ከተያዙት መካከል ፦
- 269 ከምስራቅ ሸዋ
- 51 ከዱከም
- 46 ደ/ም/ሸዋ
- 28 ከፊንፊኔ ዙሪያ ልዩ ዞን
- 25 ከምዕራብ ሸዋ
- 20 ከሰበታ ከተማ
- 13 ከሞጆ ከተማ
- 10 ከምስራቅ ሀረርጌ ይገኙበታል።
ጤና ሚኒስቴር
@FEDERAL_MINISTRY_OF_HEALTH
በኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ሟቾች ቁጥር ከ900 አለፈ!
ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 25,158 የላብራቶሪ ምርመራ 1,206 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ21 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ በትላንትናው ዕለት 531 ሰዎች አገግመዋል።
በአጠቃላይ በሀገራችን በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 58,672 የደረሱ ሲሆን የሟቾች ቁጥር 918 ደርሷል ፤ ከበሽታው ያገገሙ አጠቃላይ ሰዎች ቁጥር ደግሞ 21,307 ደርሷል።
ጤና ሚኒስቴር
@FEDERAL_MINISTRY_OF_HEALTH
እንዳሰብነው ባይ ሆን እንኳን እንዳሰበልን አኑሮናል ከዘመን ዘመን አድርሶናል መጪውንም እሱ አብሮን ይሁን 😍 ፈጣሪ 🙇🏽
ይህቺ የጳግሜ ቀናት የይቅርታ እና የምስጋና ቀናት ናቸው ስለሆነም
❣ሳላውቅ በስህተት❤
💙አውቄ በእልህ💔
አስቀይሜ
አሳዝኜ
አስከፍቼ
💜ከሆነ ከጉልበቴ
በርከክ ብዬ💗
💞ይ
💞ቅ
💞ር
💞ታ ጠይቃለው💕
🖤በችግሬ በሃዘኔ ስከፋ ተከፋታችሁ ሳዝን አዝናችው💘
💖በደስታዬ ተደስታችሁ ሃሳቤን በመካፈል መፍትሄ ለሰጣችሁኝ❣
💚ስሜታዊ ሆኜም
💙መታግስትን ላስተማራችሁኝ💜💗
💖💕💞በዙሪያየ
💓💗💖ያላችው
💙💜❤ሁሉ
💝አ
💝መ
💝ሰ
💝ግ
💝ና
💝ለ
💝ው
❣💝💕💞💓💗 መልካም አዲስ አመት 🌻🌻🌻🌻💐💐💐🌼🌼🌼ይሁንላችሁ ለጓደኞቻቹ ኣድርሱ እኔም🙋🙌 ከነዛ ውስጥ ከሆንኩ forward ኣድሩጉልኝ😙 እወዳሁዋለው
💕💕💕💕💕💕💕💕💕
Join us telegram channel
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
https://t.me/joinchat/AAAAAFgo6oP1SOyhbNc1FQ or https://t.me/joinchat/AAAAAFEns-rQhqpfGfFg8w
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
#COVID19ETHIOPIA መደበኛ የ24 ሰአት ዕለታዊ መግለጫ ከደቂቃዎች ቦሀላ ይጠብቁን
የመወያያ ግሩፓችንን Join ያላደረጋችሁ ከታች የሚገኘውን ሊንክ በመጠቀም ይቀላቀሉ ሌሎችንም Add ያድርጉ
👇👇👇👇 https://t.me/joinchat/AAAAAE8ROz6wvgAPdWdmPQ
#ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ❗️
✅በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ 495 ሰዎች በተደረገው የላብራቶሪ ምርመራ 7 ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸዉ ተገለጸ፡፡
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
#ትግራይ_ክልል ❗️
✅በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰአታት በተደረገ 1,253 የላብራቶሪ ምርመራ 192 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።
✅በአጠቃላይ በክልሉ በተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ 1,962 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተገለፀ ሲሆን በክልሉ አጠቃላይ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 832 ደርሷል ሲል የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
#አማራ_ክልል ❗️
✅ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በአማራ ክልል በተከናወነው 4,962 የላብራቶሪ ምርመራ 83 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጦል ።
• የታማሚዎች ሁኔታ ከላይ ተገልፃል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
#ኦሮሚያ_ክልል ❗️
✅ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በኦሮሚያ ክልል ውስጥ በተከናወነው 3,843 የላብራቶሪ ምርመራ 224 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጦል ።
• የታማሚዎች ሁኔታ ከላይ ተገልፃል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
#ሀረሪ_ክልል ❗️
✅ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በኦሮሚያ ክልል ውስጥ በተከናወነው 711 የላብራቶሪ ምርመራ 22 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጦል ።
• የታማሚዎች ሁኔታ ከላይ ተገልፃል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news