cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking ÂŤAccept allÂť, you agree to the use of cookies.

avatar

My creation

👫řèĺáțïôń§hïp pïč§ 😍łõvə §õňğ 😉má pïč 🎼🎼ťïķțõķ vïđēõ 😋čřäžý vïđéõ 😎fâmõü§ pêõpéľ ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤łôvé ü áłł💋💋💋 Join us. @mycreationnnn For any comment @Sparkkmh

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
173
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

🍃🌹🍃...✍Yalew ❝ሁሉም አፈቀርኩሽ ሲል ስሎ፣አስሎ፣ዘፍኖ አልያም ከልቡ እንደሚያፈቅርሽ ነግሮሽ ሊሆን ይችላል....ነገር ግን እኔ እንደነሱ አጥብቄ ከልቤ አላፈቅርሽም... የኔ ስሜት፣ፍቅር፣አንፋሎትና ግፊቴ የሚነሳው ከልቤ ሳይሆን ከደሜና ከደምስሬ ነው.... በልቤ ብቻ ሳይሆን በመላው አካሌ አፈቅርሻለሁ፡፡❞✍️ ┄┉┉✽‌»‌✨🌹✿🌹✨»‌✽‌┉┉┄               #ያለው_ፍሰሀ ነኝ  â•”â•â•â•â–â€˘âœ¨đŸŒşâœ¨â€˘â–â•â•â•â•— #ፈጣሪ_ኢትዮጵያንና_ህዝቦቿን_ይባርክ            ❤️#ፍቅር_ያሸንፋል❤️ 🌹✨▫️🍂ሼር💌 SHARE🍂▫️✨🌹    đ‰đŽđˆđ 𝐔𝐒 @mycreationnnn
Show all...
‍ ♥️♥️ fikriye kyet indamijamir alawuqawum.💖💖 Qalatim lanchi yalangin fikir💖 mi galtsiling ayimaslangim.baqa,yan gize ba lijinatachin ka safar watan,ye honawun nagar tastawushiyalash ? ♥️♥️ Fatari ymasgan zare izih darasn.hulem ba hiwot iskalaw💃💃 Afaqrishslo.yalanchi manore Bado naw💖💖♥️ 💌▫️🍃SHARE🍃▫️💌 ‌‌‌‌‌‌‌‌𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒🔛https://telegram.me/mycreationnnn
Show all...
My creation

👫řèĺáțïôń§hïp pïč§ 😍łõvə §õňğ 😉má pïč 🎼🎼ťïķțõķ vïđēõ 😋čřäžý vïđéõ 😎fâmõü§ pêõpéľ ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤łôvé ü áłł💋💋💋

#FORFRESHSTUDENTS ለአዲስ 2013 ገቢወች የሚያስፈልጉ የትምህርት ማስረጃወች 👉የ8 ክፍል ሚንስትሪ ውጤት 👉የ10 ክፍል ማትሪክ ውጤት እና ትራንርክሪፕት 👉የ12 ክፍል ውጤት እና ትራንስክሪፕት ፡፡ 📌📌የ12 ክፍል ኦሪጂናል የውጤት ወረቀቱ ካልመጣ ከ ኢንተርኔት ላይ ውጤታችሁን ከለር ኮፒ በማረድረግ ይዛች መምጣት ትችላላችሁ ፡፡ ©DBU DAILY NEWS ♻️ለአስተያየት ፣ ለጥቆማ አልያም ለጥያቄ👇👇👇 @atc_newsbot 🔔ትምህርት ነክ መረጃ ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇 @atc_news @atc_news @atc_news @atc_news
Show all...
ስቴም ፓወር ፣ ቪዛ እና ቲክቫህ ኢትዮጵያ በመተባበር ባዘጋጁት የሥራ ፈጠራ ክህሎት እና መሰረታዊ የፋይናንስ ትምህርት ላይ የተሳተፉ የመጀመሪያ ዙር ሰልጣኞች የምርቃ መርኃግብር ተካሂዷል። ስልጠናውን ከተከታተሉ 200 ሰልጣኞች ውስጥ በአጠቃላይ 70 የሚሆኑ ፕሮጀክቶች የቀረቡ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ ለመጨረሻው ዙር ከደረሱ 20 ፕሮጀክቶች በአራት ዘርፎች ለአራት አሸናፊዎች የ25,000 ብር በድምሩ የ100,000 ብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። አሸናፊዎቹ በግብርና፣ በጤና፣ በኢንጂነሪንግና በአገልግሎት ዘርፍ የተመረጡ ሲሆን በጤናው ዘርፍ ኢሶፕ የተሰኘ የፈጠራ ሃሳብ፤ በግብርናው ዘርፍ ደግሞ ፖሊተሪ ፋርሚንግ ላይ የቀረበ ፕሮጀክት አሸናፊ ሆኗል። በኢንጅነሪንግ ዘርፍ የፕላስቲክ ኮዳን ወደ ፋይበር ፕላስቲክ የሚለውጥ እንዲሁም በአገልግሎት ዘርፍ ደግሞ ሎሃ የተሰኘ የኦንላይን ትምህርት አገልግሎት አሸናፊዎች ሆነዋል። የስቴም ፓወር ሥራ አሥኪያጅና ቅድስት ገብረአምላክ አሸናፊዎቹ ከተበረከተላቸው ሽልማት በተጨማሪ ወደ አገልግሎት እስኪገቡ ድረስ በቀጣይ አንድ ዓመት ስቴም ፓወር ሙሉ የቴክኒክና የሞያ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልጸዋል። በሥራ ፈጠራ ክህሎት እና በመሰረታዊ የፋይናንስ ትምህርት ላይ ያተኮረው ሁለተኛው ዙር ስልጠና በቀጣይ ሳምንታት ይጀምራል። ቲክቫህ ኢትዮጵያም በቀጣይ የሚኖሩ ሁነቶችን ወደ እናንተ የሚያደርስ ይሆናል። @tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
Show all...
#Repost #October_2019_ATC ላይ የተለቀቀ ለአዲስ ተማሪዎች ይጠቅም ይሆናል። ቀጣዩ ሳምንት የሁሉም ዩንቨርሲቲዎች የመግቢያ ጊዜ በመሆን ከኖርማሉ ሀገር አቋራጭ መኪናዎች በተጨማሪ ሌሎች ምቹና ዘመናዊ ብሎም ፈጣን አውቶብሶችን መጠቀም ለምትሹ 👇👇👇 💠ኢትዮ ባስ ከአዲስ አበባ 🚄ጎንደር 👉 500ብር 🚄ደሴ 👉 310ብር 🚄ድሬ 👉 380ብር 🚄ሃዋሳ 👉 200ብር 💠አባይ ባስ ከአዲስ አበባ 🚎ባህርዳር 👉 400ብር 🚎መቀሌ 👉 610ብር 🚎ሀረር 👉 385ብር 🚎ኮሶ በር 👉 330ብር 🚎ቡሬ 👉 310ብር 🚎ፍሰላም 👉 300ብር 🚎ማርቆስ 👉 245ብር 💠ሰላም ባስ ከአዲስ አበባ 🚃መቀሌ 👉 605ብር 🚃ሽሬ 👉 778ብር 🚃አዲግራት 👉 670ብር 🚃አርባምንጭ 👉 320ብር 🚃ሃዋሳ 👉 188ብር 🚃ሀረር 👉 354ብር 🚃ድሬደዋ 👉 348ብር 🚃ሚዛን ተፈሪ 👉 375ብር 🚃ጂማ 👉 255ብል 🚧ከላይ የጠቀስኩላቹህ ባሶች በሙሉ ከተጠቀሱት መዳረሻዎች ውጭ ሌላ መዳረሻ የላቸውም ። ጥቆማ 📌 ቲኬት ክጉዟቹህ ዕለት በሳምንት ቀድማቹህ መቁረጥ ትችላላችሁ(እንዳያልቅባቹህ መቅደም አይከፋም) 📌 አዲስ አበባ ከሆናቹህ ከላይ ያሉት እና በስም ያልተጠቀሱ በርካታ ዘመናዊ ባሶች ቲኬት ቢሮ መስቀል አደባባይ Around ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ይገኛል። 💠Share አድርጉላቸው ለተማሪዎች የጉዞ መዳረሻዎቻችሁና ታሪፋቹህ በዚህ ቻናል እንዲለጠፍላቹህ የምትፈልጉ ድርጅቶች @mujaabot ላይ ከላይ በተቀመጠው መልኩ በፅሁፍ ብቻ መረጃ ይላኩ👍
Show all...
#Ethiopia😷 ባለፉት 24 ሰዓት 31 ሰዎች በኮቪድ-19 ህይወታቸው አለፈ። በተመሳሳይ ከተደረገው 4,008 የላብራቶሪ ምርመራ 429 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል። ትላንት 648 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል። በአጠቃላይ 258,813 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ሲረጋገጥ ከእነዚህ መካከል 3,757 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል፤ 201,156 ሰዎች አገግመዋል። አሁን ላይ 858 ሰዎች በፅኑ ታመዋል። በሌላ በኩል በሀገራችን እየተሰጠ ያለውን የኮቪድ-19 ክትባት የተከተቡ ዜጎች ቁጥር 1,168,268 ደርሷል። #Purpose @tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
Show all...
'እንኳን የስቅለት በዓል በሰላም አደረሳችሁ' የስቅለት በዓል በክርስትና ዕምነት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ ነው። በዓሉ በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች ነው እየተከበረ የሚገኘው። ማስክ ማድረግ ፣ አካላዊ ርቀትን መጠበቅ፣ የእጃችሁን ንፅህና መጠበቅ እንዳትዘነጉ። @Addis_Merejas
Show all...
የ2013 ትምህርት ዘመን የአስራ ሁለተኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው የዩኒቨርስቲ መግቢያ መቁረጫ ነጥብ ላመጡ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባ ከዛሬ ሚያዝያ 22/2013 ዓ.ም ጀምሮ ይፋ ሆኗል። በመሆኑም ተማሪዎች ከታች በተገለጸዉ የበየነ መረብ ጠቋሚ በመግባት የተመደቡበትን ተቋም ማወቅ የሚችሉ መሆኑን እየገለጽን፤ ዩኒቨርሲቲዎች እስከ ሚያዝያ 30/2013 ዓ.ም ድረስ ተገቢዉን ዝግጅት አድርገው የመጀመሪያ ዓመት አዲስ ገቢ ተማሪዎችን የቅበላ መርሃ ግብር የሚያሳዉቁ በመሆኑ ተማሪዎች አስፈላጊዉን ዝግጅት እያደረጋችሁ እንድትቆዩ እናሳስባለን፡፡ • ዉጤት ለማየት መግቢያ ዌብሳይት፡- http://result.neaea.gov.et/Home/Placement • ቅሬታ ለማቅረብ መግቢያ ዌብሳይት (በአካል መምጣት አያስፈልግም)፡- http://moshe.gov.et/ ወይም https://forms.gle/Jt9L7F2EDDC62YLQ7 አዲስ የዩኒቨርሲቲ ገቢ ተማሪዎች ወደ ተመደባችሁበት ዩኒቨርስቲ ስትሄዱ ወደ አዲስ የህይወትና ትምህርት ምዕራፍ ከመሻገር፤ ዕውቀትና ክህሎትን ከማካበት ባሻገር ህብረብሔራዊነትን፤ መቻቻልን፤ ወንድማማችነትን የምትኖሩበት፣ እንዲሁም ልዩ ልዩ ባሕሎችን የምታዩበት፤ ለራሳችሁ እድል ከሰጣችሁ የተለያዩ ቋንቋዎችን የምትማሩበት እንዲሁም እጅግ የሰፋ አመለካከትን ይዛችሁ የምትወጡበትና በጠቅላላ ወደ ትንሿ ኢትዮጵያ የምትቀላቀሉበት በመሆኑ እንኳን ደስ አላችሁ! የፍሬሽማን ኮርሶችን ስትወስዱ ትኩረት በማድረግ በጥሩ ዉጤት እንድታጠናቅቁና ከሁለት ሴሚስተር ትምህርት በኋላ በበቂ መረጃና በዋናነት በመምህራኖቻችሁ ምክር ላይ የተመሰረተ የትምህርት ፕሮግራም እንደየአቅማችሁና ፍላጎታችሁ መርጣችሁ በመማር ብቁና በቂ ባለሙያ ሆናችሁ ለመመረቅ እንድትበቁ እንመኛለን። ጠንካራ ስራ ለውጤት መሰረት ነው። የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር @TIMIHIRT_MINISTER @TIMIHIRT_MINISTER
Show all...