en
Feedback
اقرأ (አንብብ )

اقرأ (አንብብ )

Open in Telegram

☞ዒልም ከባድ ሀላፊነት ነው። ሀላፊነቱን በአግባቡ ለመወጣት የፈለገ ሰው ዒልሙን ወደተግባር ሊቀይረው እንድሁም ያወቀውን በቻለው አቅም ለሌሎች ሊያስተላልፍ ይገባል። «ያ አላህ! ባልሰራበት እንኳ ወደ በጎ ነገር ያመላከተ ሰው የሚያገኘውን አጅር አታሳጣኝ።»🙏 ሀሳብ እና አስታያየት ካላቹ @ibro_smile ወይም @anbeb_islamic_bot ላይ ማካፈል ትችላላችሁ

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel اقرأ (አንብብ )

Channel اقرأ (አንብብ ) (@anbeb_islamic) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 10 833 subscribers, ranking 8 349 in the Religion & Spirituality category and 3 092 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 10 833 subscribers.

According to the latest data from 07 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -146 over the last 30 days and by -2 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 13.28%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.05% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 1 440 views. Within the first day, a publication typically gains 873 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 22.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
☞ዒልም ከባድ ሀላፊነት ነው። ሀላፊነቱን በአግባቡ ለመወጣት የፈለገ ሰው ዒልሙን ወደተግባር ሊቀይረው እንድሁም ያወቀውን በቻለው አቅም ለሌሎች ሊያስተላልፍ ይገባል። «ያ አላህ! ባልሰራበት እንኳ ወደ በጎ ነገር ያመላከተ ሰው የሚያገኘውን አጅር አታሳጣኝ።»🙏 ሀሳብ እና አስታያየት ካላቹ @ibro_smile ወይም @anbeb_islamic_bot ላይ ማካፈል ትችላላችሁ

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 08 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

10 833
Subscribers
-224 hours
+107 days
-14630 days
Posts Archive
Daily therapy 890🤍 @anbeb_islamic

ሴቶች ሆይ፤ «እሱ እኮ ልክ እንደ ወንድሜ ነው፤ በመካከላችን ምንም ዓይነት የፍቅር ስሜት የለም» የምትሉት ወንድ ጓደኛ ካላችሁ እውነቱን ልንገራችሁ፦ ወንዶች ሴትን እንዲሁ ለተራ ወሬ ብቻ ጓደኛ አያደርጓትም! እሱ የእናንተን የፍቅር ችግር የሚያዳምጠው፣ አብሯችሁ የሚዞረው እና ጥሩ ሰው የሚመስለው ጊዜውን ጠብቆ እድል እስኪያገኝ ብቻ ነው። አንቺ እንደ ወንድምሽ ታይው ይሆናል፤ እሱ ግን በስውር ወንበሩ ላይ ተቀምጦ ተራውን የሚጠብቅ ተጠባባቂ ተጫዋች ነው።ወንዶች ፍላጎት ለሌላቸው ሴት እንዲሁ በከንቱ ጊዜያቸውን አያባክኑም! 📕 እንደ ሴት ሁኚ፤ እንደ ወንድ አስቢ ያስማማል?

ችግራችን 6 ​ወደዚች ዓለም የመጣንበት ዓላማ ጠንቅቀን አለማወቃችን ፤ ብናውቅማ ኖሮ ከዓላማችን ዘንጊ ባልሆንን ነበር። ያሰቀደምነው አኼራን ሳይሆን ዱንያን ነው። የምንኖረው ለመኖር ሳይሆን ለመብላት ነው። የምንበላው ለመሥራት ሳይሆን ለማውራት ነው። የምናነበው ለማወቅ ሳይሆን ለመከራከር ነው። የምንማረው ለመለወጥ ሳይሆን ለጉራ ነው። የምንሰግደው ለአምልኮ ሳይሆን ግዴታን ለመገላገል ነው። ሀጅ የምንሄደው ለዚያራ ሳይሆን ለስም ነው። የምንለግሰው ለአጅር ሳይሆን ለውለታ ነው። የምንወዳጀው ለአላህ ብለን ሳይሆን ለጥቅም ነው። የምንፈራው አላህን ሳይሆን ሞትን ነው፤ አላህ ሱ.ወ እንዲህ አለ - ​ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ አጋንንትንም ሰውንም ሊገዙኝ እንጂ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም።» (አዝ-ዛሪያት፡ 56) ክፍል 7 ነገ ማታ ይጠብቁን 📚 ልብ ላላሉ ልቦች ✍ ibro smile @anbeb_islamic

ቀን 13🖤 ቢስሚላህ ለቀናችን በረካ እና ደስታ የምትሆነንን ቅመም እንውሰድ🤌✨ @anbeb_islamic
+1
ቀን 13🖤 ቢስሚላህ ለቀናችን በረካ እና ደስታ የምትሆነንን ቅመም እንውሰድ🤌✨ @anbeb_islamic

ቀን 13🖤 ቢስሚላህ ለቀናችን በረካ እና ደስታ የምትሆነንን ቅመም እንውሰድ🤌✨ @anbeb_islamic
+1
ቀን 13🖤 ቢስሚላህ ለቀናችን በረካ እና ደስታ የምትሆነንን ቅመም እንውሰድ🤌✨ @anbeb_islamic

Daily therapy 889🤍 @anbeb_islamic

ሰላም አለይኩም የ2ተኛ ሳምንት ቻሌንጅ መጥቷል😍 እንደባለፈው 10 ቀለል ያሉ ኸይር ስራዎች ውስጥ 3ቱን መርጣችሁ በኮሜንት ጻፉልኝ 1, በቀን 100 ጊዜ "ላ ኢላሃ ኢልላ አላህ" ማለት 2, ከእያንዳንዱ ግዴታ (ፈርድ) ሰላት በኋላ አያተል ኩርሲይ መቅራት 3, ከመተኛት በፊት የትስቢህ፣ ተህሚድና ተክቢር አዝካር ማድረግ (33, 33, 34) 4, መስጂድ በጀምዓ መስገድ 5, ከመመገብ በፊትና በኋላ የተነገሩ ዱዓዎችን ማድረግ 6, በቀን አንድ ጊዜ እንኳ አላህን አመስግኖ "አልሃምዱሊላህ" ማለት 7, ወደ መስጊድ ሲገቡና ሲወጡ የሚባሉ ዱዓዎችን መተግበር 8, ሰዎችን በመንገድ ላይ የሚያስቸግር ነገር (ቆሻሻ፣ ድንጋይ) ማንሳት 9, በቀን አንድ ጊዜ ስለ አላህ ታላቅነት ማሰላሰል (ተፈኩር ማድረግ) 10, ለኢብራሂም ዱዓ ማረግ😁

ችግራችን 5 ​ ሌላው በሠራው የኛ ስም እንዲጠራ እንፈልጋለን፤ በሌላው ድካም እኛ እንድንታወቅ እንሻለን፤ ራሳችንን ችለን ከመጓዝ ይልቅ የሰው ጀርባ ይመቸናል፤ ስኬትን ስናስብ ሌሎች በደከሙበት ሥራ መንጠልጠል ያምረናል፤ ለፍተን ከምናገኘው ኮርጀን ብናገኝ ደስ ይለናል፤ ለዱንያ ስኬት ለማምጣት ከመልፋት ይልቅ በማምታታት ለመከበር ነው ህልማችን፤ ጀነትን ሌሎች እንዲሠሩት ተቻኩሎ በመሥራት ለማግኘት ሳይሆን በአቋራጭ ለመግባት መሻታችን። ​ሥራችንን ያወጣን ዘንድ ማሳመር በመልካም ሥራዎቻችን ወደ አላህ ሱ.ወ መቅረብ ሲገባን ሄደን «በጎ ሥራ አላቸው» ብለን ከምናስባቸው ደጋግ የአላህ ባሪያዎች ከመቃብሩ የምናለቅስ ሰዎችም አለን። ሙታን ላይጠቅሙን ላይጎዱን ነገር «ድረሱልኝ! እጄን ያዙኝ! ከጉድ አውጡኝ!» ብለን እንማጸናለን:: ከአላህ ውጭ የምንለምን ከሱ ሌላ የምንፈራና የምንከጅል ከሆነ በአላህ አጋርተዋል ብለን ከምናላቸው ሰዎች በምን ተለየን?፤ አላህ ሱ.ወ. እንዲህ አለ ​قُلْ فِلَلَّهِ الْحُجَّةُ الْبَالِغَةُ ۖ فَلَوْ شَاءَ لَهَدَاكُمْ أَجْمَعِينَ ﴿١٤٩﴾ «"የተሟላው ማስረጃ የአላህ ነው፤ በሻም ኖሮ ሁላችሁንም ባቀናችሁ ነበር" በላቸው።» (አል-አንዓም፡ 149) إِنَّ الَّذِينَ تَدْعُونَ مِن دُونِ اللَّهِ عِبَادٌ أَمْثَالُكُمْ ۖ فَادْعُوهُمْ فَلْيَسْتَجِيبُوا لَكُمْ إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ ﴿١٩٤﴾ «እነዚያ ከአላህ ሌላ የምትገዟቸው፤ ብጤዎቻችሁ ተገዢዎች ናቸው፤ እውነተኛዎችም እንደሆናችሁ ጥሯቸውና ለእናንተ ይመልሱላችሁ፤ (መመለስ ግን አይችሉም)።» ክፍል 6 ነገ ማታ ይጠብቁን 📚 ልብ ላላሉ ልቦች ✍ ibro smile @anbeb_islamic

ስራቹን ለማስተዎወቅ ሽያጫቹን ለማሳደግ 100 ሺ ፎሎወር ያለው የቲክቶክ አካውንት በቅናሽ ዋጋ መግዛት ሚፈልግ inbox 👇 @Trade_track1

Daily therapy 888🤍 @anbeb_islamic

ቀን 12🖤 ቢስሚላህ ለቀናችን በረካ እና ደስታ የምትሆነንን ቅመም እንውሰድ🤌✨ @anbeb_islamic
+1
ቀን 12🖤 ቢስሚላህ ለቀናችን በረካ እና ደስታ የምትሆነንን ቅመም እንውሰድ🤌✨ @anbeb_islamic

tuff this😂

አስለን ነው የላከልኝ😂

ችግሮቻችን 4 ​ችግሮቻችንን እናውቃለን። ድካማችንንና ክፍተታችንን ያጣነው አይመስለኝም። ወላሂ እናውቃለን፤ ሕሊናችን ይጠቁመናል።  ውስጣችን ብዙ ነገር ይነግረናል፤ ቁርኣናችን መጥፎውን ጎዳና ከጥሩው ለይቶልናል። ታላቁ ነቢይ እውቀት ከተባለ ሁሉ አንዳች ሳያስቀሩ  ነግረውናል ። አስበንበት ለራሳችን መሆናችንንና ራሳችንን ማሸነፍ አቅቶን እንጂ እናውቃለን። እሳትንና ውኃን፣ ብርሃንና ጨለማን እንለያለን። በእርግጥም በርካታ ነገሮችን እናውቃለን፤ መስጂድ ብንሄድ ትርፍ እንጂ ኪሣራ እንደማይገጥመን እናውቃለን፤ ዳዕዋ ቦታ ብንደርስ ውሎዋችን ቢያምር እንጂ እንደማያስጠላ እናውቃለን፤ ወንጀል ባለመሥራታችን ከጉዳቱ ይልቅ ጥቅማችንን እንደሚያመዝን እናውቃለን፤ ለአላህ ማደር ቢያስከብረን እንጂ እንደማያዋርደን እናውቃለን፤ ተግተን ብንሠራ የአኼራን ስኬት እንደምናገኝ እናውቃለን። በእርግጥም ብዙ ነገሮችን እናውቃለን፤ "ማወቃችን" ግን አልጠቀመንም። ማወቃችን ካልጠቀመን ታዲያ ምኑን አወቅን? አላህ ሱ.ወ እንዲህ አለ ​يَأَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ وَلْتَنظُرْ نَفْسٌ مَّا قَدَّمَتْ لِغَدٍ ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ ﴿١٨﴾ وَلَا تَكُونُوا كَالَّذِينَ نَسُوا اللَّهَ فَأَنسَاهُمْ أَنفُسَهُمْ ۚ أُولَٰئِكَ هُمُ الْفَاسِقُونَ ﴿١٩﴾ «እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፤ ማንኛዋም ነፍስ ለነገ ያስቀደመችውን ትመልከት፤ አላህንም ፍሩ፤ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጥ ዐዋቂ ነው፤ እንደነዚያም አላህን እንደረሱትና ነፍሶቻቸውን እንዳስረሳቸው (ሰዎች) አትሁኑ፤ እነዚያ እነሱ አመጸኞቹ ናቸው።» (አል-ሐሽር፡ 18-19) ክፍል 5 ነገ ማታ ይጠብቁን 📚 ልብ ላላሉ ልቦች ✍ ibro smile @anbeb_islamic

ደግነት መጠኑ ካለፈ መብት ሳይሆን ግዴታ ይመስላል 🙌

❝በሰዎች ፊት የአላህ ወዳጅ መስለን፣ በድብቅ ግን የአላህ ጠላት ከመሆን እንጠንቀቅ!💥❞

የ 2018 የመጨረሻ እሁዳችሁ እንዴት እያለፈ ነው?🥰

አንተ ደንታ በሌለው መልኩ የፈጅር አዛን ድምፅ ሰምተህ በአልጋህ ላይ ተኝተህ ሳለ...!! 'ጌታዬ ሆይ! መልሰኝ፤ መልካም ሥራ እሠራ ዘንድ'" እያለ በመቃብሩ ውስጥ የሚጮህ ሰው አለ።
አንተ ደንታ በሌለው መልኩ የፈጅር አዛን ድምፅ ሰምተህ በአልጋህ ላይ ተኝተህ ሳለ...!! 'ጌታዬ ሆይ! መልሰኝ፤ መልካም ሥራ እሠራ ዘንድ'" እያለ በመቃብሩ ውስጥ የሚጮህ ሰው አለ።

ቀን 11🖤 ቢስሚላህ ለቀናችን በረካ እና ደስታ የምትሆነንን ቅመም እንውሰድ🤌✨ @anbeb_islamic
+1
ቀን 11🖤 ቢስሚላህ ለቀናችን በረካ እና ደስታ የምትሆነንን ቅመም እንውሰድ🤌✨ @anbeb_islamic

ቀን 11🖤 ቢስሚላህ ለቀናችን በረካ እና ደስታ የምትሆነንን ቅመም እንውሰድ🤌✨ @anbeb_islamic
+1
ቀን 11🖤 ቢስሚላህ ለቀናችን በረካ እና ደስታ የምትሆነንን ቅመም እንውሰድ🤌✨ @anbeb_islamic