en
Feedback
ብሩህ ተስፋ ቅ/አንደኛ ደረጃ እና አ/ደ/ት/ቤት (1973 ዓ.ም) @biruhTes

ብሩህ ተስፋ ቅ/አንደኛ ደረጃ እና አ/ደ/ት/ቤት (1973 ዓ.ም) @biruhTes

Open in Telegram

የተከበራችሁ የት/ቤታችን ተማሪዎች በዚህ የቴሌግራም ቻናል ሞዴል ፈተናዎችን እና የመለማመጃ ጥያቄዎችን (Work sheet) ታገኛላችሁ፡፡

Show more
607
Subscribers
-324 hours
-77 days
-230 days
Posts Archive
Repost from N/a
+1
ሰላም! የተማሪዎች አመዘጋገም መመሪያ ለተማሪዮች በአፋን ኦሮሞ የተዘጋጀ

በብሩህ ተስፋ ቅድመ-አንደኛ፤ አንደኛ ና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት የ2016ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ2ኛውን መንፈቅ ዓመት ስራዎችን ማለትም ፡- 👍 ውጤት ትንተና ሪፖርት 👍 የ2016ዓ.ም የስራ እንቅስቃሴ 👍 የወተመህ የስራ እንቅስቃሴ /ሪፖርት 👍 የ2017ዓ.ም የትምህርት የተማሪዎች ምዝገባ ዙሪያ ጥልቅ ውይይት በድረግ መግባባት ላይ ተደርሷል፡፡ በመጨረሻም 👍 ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች 📘 የምስክር ወረቀት ና 📘 የመፅሀፍት እውቅና ሽልማት በመስጠት የ2016ዓ.ም የትምህርት ዘመን በዚህ መልኩ ተጠናቋል፡ Mana barumsaa Biruuh Tasfaa sadarkaa 1ffaa duraa sadarkaa 1ffaa fi Giddu galeessatti xumuraa Bara barnoota bara 2016 tti maatii barattoota waliin 1.Qacceessa qabxii barattoota Sem.1ffaa 2.Hojiilee ijoo GMB Mana barumsaan hojjatamaan 3.Galmee barattoota 2017 ilaalchisuun maatii waliin galmeen online akka ta'e beeksisuun amummaa irraa jalqabuun qophii akka taasisan maruu gochuun 4.Barattoota qabxii gaarii galmeesisaniif badhaasa manni barumsaa qopheesse kennuun haala ho'a ta'en xumurameera!

🎓🎓🎓 ልዩ ቀን 🎓🎓🎓🎓 🌷🌷 እንኳን ደስ አላችሁ 🌹🌹 🌴🌴ለነገ ዛሬ እንስራ 🌴🌴 በብሩህ ተስፋ ቅድመ-አንደኛ፤ አንደኛ ና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ለ3ዓመት በአካላዊ ፤በስነልቦና፤በተግባቦትና በእውቀት እንዲዳብሩ ሲያስተምራቸው የነበሩ 136 ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት/29/10/2016ዓ.ም/ በዚህ መልኩ በድምቀት አስመርቋል ፡፡ 🌻🌻🌻 የቅድመ አንደኛ ደረጃ መምህራን ና የተማሪ ወላጆች እንኳን ደስ አላችሁ 🌻🌻🌻

በየካ ክ/ከተማ በወረዳ 08 አስ/ትም/ፅ/ቤት ብሩህ ተስፋ ቅድመ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት በነገው ዕለት ከ140 ህፃናት በላይ እንደሚያስመርቅ ተሰማ..... = ተመራቂዎች ላለፉት ሦስት ዓመታት በአካል፣
+9
በየካ ክ/ከተማ በወረዳ 08          አስ/ትም/ፅ/ቤት ብሩህ ተስፋ ቅድመ አንደኛ ደረጃ                 ት/ቤት በነገው ዕለት ከ140 ህፃናት በላይ እንደሚያስመርቅ ተሰማ..... = ተመራቂዎች ላለፉት ሦስት ዓመታት በአካል፣             በሥነ ልቦናና         በማህበራዊ ግንኙነት ያዳበሩትን እውቀትና ክህሎት በምዘና የተረጋገጡ ናቸው ያሉት አስተባባሪዋ ለተመራቂ ህፃናት ወላጆች/አሳዳጊዎች የእንኳን ደስ አላችሁ በማለት መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል። ። በዕለቱም ከክ/ከተማና ከወረዳ የተለያዩ የትም/ት አመራሮችና ባለድርሻ አካላት በክብር እንግድነት እንደሚታደሙ ይጠበቃል።              #viva T.T

በየካ ክ/ከተማ በወረዳ 08 አስ/ትም/ፅ/ቤት ብሩህ ተስፋ ቅድመ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት በነገው ዕለት ከ140 ህፃናት በላይ እንደሚያስመርቅ ተሰማ..... = ተመራቂዎች ላለፉት ሦስት ዓመታት በአካል፣
+9
በየካ ክ/ከተማ በወረዳ 08          አስ/ትም/ፅ/ቤት ብሩህ ተስፋ ቅድመ አንደኛ ደረጃ                 ት/ቤት በነገው ዕለት ከ140 ህፃናት በላይ እንደሚያስመርቅ ተሰማ..... = ተመራቂዎች ላለፉት ሦስት ዓመታት በአካል፣             በሥነ ልቦናና         በማህበራዊ ግንኙነት ያዳበሩትን እውቀትና ክህሎት በምዘና የተረጋገጡ ናቸው ያሉት አስተባባሪዋ ለተመራቂ ህፃናት ወላጆች/አሳዳጊዎች የእንኳን ደስ አላችሁ በማለት መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል። ። በዕለቱም ከክ/ከተማና ከወረዳ የተለያዩ የትም/ት አመራሮችና ባለድርሻ አካላት በክብር እንግድነት እንደሚታደሙ ይጠበቃል።              #viva T.T

ማስታወቂያ ሰላም እንዴት ዋላችሁ። ነገ አርብ (28/10/2016 ዓ.ም) ከቀኑ 8 ሰዓት ሁሉም በግልና በንግስት ተቋማት እየሰሩ በመንግስት ስፖንሰርነት ተምረው አሰላ እና ደ/ብርሃን ተመራቂዎች በአራዳ ክ/ከተማ አደራሽ ኦረንተሺን ስለሚሰጥ ጥሪውን ከወዲሁ እንድታስተላልፉ እያሳወኩኝ ኦረንተሺኑ ላይ ተገኘቶ ባጅ ያልወሰደ በምረቃት ተመራቂ መግባት የማይችል መሆኑን አስገንዝቧቸው።

Repost from N/a
Sagantaa qormaataa Afan oromo exam program.docx0.16 KB

Repost from N/a
Sagantaa qormaataa Afan oromo exam program.docx0.15 KB