en
Feedback
Boro Tube - ቦሮ ቱዩብ

Boro Tube - ቦሮ ቱዩብ

Open in Telegram

ይህ የBoro Tube - ቦሮ ቱዩብ ቴሌግራም ቻናል በተለያዩ ጉዳዮች ዙርያ መረጃዎችን ለተከታዮቹ ያደርሳል።

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
1 140
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-1330 days
Posts Archive
Repost from Assosa Job Hub
photo content
+1

Repost from Assosa Job Hub
የስራ ቅጥር ማስታወቂያ ዶ/ር ሲሳይ መካከለኛ ክሊኒክ የስራ መደብ BSC ነርስ /Clinical ነርስ የ ቅጥር ሁኔታ በቋሚነት የታደሰ የሞያ ፈቃድ ያለው/ያላት የስራ ልምድ: አንድ አመት እና ከዚያ በላይ ደሞዝ: በስምምነት ዶክመንት:የትምህርት ማስረጃዎችን በኮፒ በመያዝ በአካል በመምጣት ይመዝገቡ:: 📍አደራሻ አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ዋናው በር አከባቢ ስልክ :0911416097 @Dr_Sisay

Repost from Assosa Job Hub
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት ----------------------------------------------------- ነገ ሚያዝያ 11 ቀን 2018 ዓ.ም በአሶሳ ከተማ የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡- ✅ከጠዋቱ 12:00-12:00 በአሶሳ ከተማ አስተዳደር፣ ወረዳ 1፣ ወረዳ 2፣ አብራሞ፣ ኡራ፣ ባምባሲ፣ ቶንጎ፣ ኩርሙክ፣ መንጌ፣ ሆመሻ፣ ሸርቆሌ፣ ኦዳ፣ ኡንዱሉ፣ ሰዳል ወረዳዎች፣ ስላ ከብት እርባታ፣ ወለቴ ኢንዱስትሪ መንደር እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል። ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።(የኢትዮጵያኤሌክትሪክ አገልግሎት EEU)

Repost from Assosa Job Hub
ጥንቃቄ
ጥንቃቄ

Repost from Assosa Job Hub
የምርጫ ጣቢያ አስፈጻሚዎች ቅጥር ማስታወቂያ የማመልከቻ ጊዜ መራዘሙን ስለማሳወቅ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 7ተኛውን ጠቅላላ ምርጫ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ለማከናወን በርካታ የቅድመ ምርጫ ተግባራት እያከናወነ ይገኛል። በመሆኑም ቦርዱ ምርጫ የሚያስፈጽሙ ገለልተኛ የምርጫ ጣቢያ ሠራተኞችን በጊዜያዊነት ለመቅጠር እንደሚፈልግ ገልጾ ታኅሣሥ 19 ቀን 2018 ዓ.ም የቅጥር ማስታወቂያ ማውጣቱ ይታወሳል፡፡ በዚኽም መሠረት የቅጥር ማስታወቂያው ማመልከቻ ጊዜ እስከ ጥር 8 ቀን 2018 ዓ.ም የተራዘመ በመሆኑ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መሥፈርቶች የምታሟሉ በሁሉም ክልሎች ላይ “በምርጫ ጣቢያ አስፈጻሚነት” ማገልገል የምትፈልጉ አመልካቾች በሙሉ፤ ተከታዩን ማስፈንጠሪያ https://nebe-election.org/recruitment በመጠቀም እንድትመዘገቡ ቦርዱ ያሳውቃል። የምልመላ መሥፈርት፡- • ዕድሜው/ዋ ከ18 ዓመት በላይ የሆነ/ች፣ • የማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ አባል ያልሆነ/ች፣ • የትምህርት ዝግጅት፦ 12ኛ እና ከዚያ በላይ የሆነ/ች፣ • የሥራ ቦታ፦ ቦርዱ በሚያቋቁማቸው የምርጫ ጣቢያዎች፣ • የክልሉን የስራ ቋንቋ መናገር እና መጻፍ የሚችሉ • የሥራ ቆይታ ፦ ለ2 ወር፣ • ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ታኅሣሥ 30 ቀን 2018 ዓ.ም

Repost from Assosa Job Hub
የምርጫ ጣቢያ አስፈጻሚዎች ቅጥር ማስታወቂያ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 7ተኛውን ጠቅላላ ምርጫ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ለማከናወን በርካታ የቅድመ ምርጫ ተግባራት እያከናወነ ይገኛል። በመሆኑም ቦርዱ ምርጫ የሚያስፈጽሙ ገለልተኛ የምርጫ ጣቢያ ሠራተኞችን በጊዜያዊነት ለመቅጠር ይፈልጋል። በዚኽም መሠረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መሥፈርቶች የምታሟሉ በሁሉም ክልሎች ላይ “በምርጫ ጣቢያ አስፈጻሚነት” ማገልገል የምትፈልጉ አመልካቾች በሙሉ፤ ተከታዩን ማስፈንጠሪያ https://nebe-election.org/recruitment በመጠቀም ከታኅሣሥ19 እስከ ታኅሣሥ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት እንድትመዘገቡ ቦርዱ ያሳውቃል። የምልመላ መሥፈርት፡- • ዕድሜው/ዋ ከ18 ዓመት በላይ የሆነ/ች፣ • የማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ አባል ያልሆነ/ች፣ • የትምህርት ዝግጅት፦ 12ኛ እና ከዚያ በላይ የሆነ/ች፣ • የሥራ ቦታ፦ ቦርዱ በሚያቋቁማቸው የምርጫ ጣቢያዎች፣ • የክልሉን የስራ ቋንቋ መናገር እና መጻፍ የሚችሉ • የሥራ ቆይታ ፦ ለ2 ወር፣ • ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ታኅሣሥ 19 ቀን 2018 ዓ.ም.

የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ ጤና ሚኒስቴር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ Nursing, Human Nutrition, Pediatric and Child Health Nursing, Dental Medicine, Emergency and Critical Care Nursing, Environmental Health, Surgical Nursing, Anesthesia, Psychiatric Nursing, Pharmacy, Medical Radiology Technology, Midwifery, Medicine, Public Health, Medical Laboratory Science and Physiotherapy ሙያዎች በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የብቃት ምዘና ፈተናውን ለመውሰድ ምዝገባ ያጠናቀቃችሁ የጤና ባለሙያዎች በሙሉ፤ ፈተናው በታህሳስ 23 እና 24/2018 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን እየገለፅን በፈተናው ዕለት የብሔራዊ መታወቂያ (National ID) ግዴታ የሚያስፈልግ ስለሆነ ይዛችሁ በፈተና ጣቢያ እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡

Repost from Assosa Job Hub
ማስታወቂያ MTI
+1
ማስታወቂያ MTI

Anyone interested, send CVs ⬇️ Job Opportunity: Qualitative Data Collectors Organization: DAB DRT Research and Development Training Center Project: Endline Evaluation of the U-Girls Project In Partnership With: Cuso International Location: Benishangul-Gumuz Region (Abrehamo Woreda, Asossa Town, Menge Woreda, and Bambasi Woreda) Duration: Up to 8 days Key Responsibilities * Conduct high-quality qualitative data collection through interviews and FGDs. * Ensure ethical, accurate, and reliable data-gathering practices. * Transcribe all audio recordings in verbatim as well as in a timely manner. * Travel to and work within selected project areas: Abrehamo, Asossa Town, Menge, and Bambasi Woredas. * Work closely with supervisors and maintain confidentiality of all information collected. Required Qualifications * Prior experience in qualitative data collection (interviews, FGDs). * Strong skills in verbatim transcription. * Ability to travel and stay in data-collection sites for up to eight days. * Proficiency in Amharic (required). Preferred Qualifications * Women applicants are strongly encouraged to apply. * Ability to speak Berta language is an added advantage. * Experience working in Benishangul-Gumuz Region is desirable. How to Apply Interested candidates are invited to send their updated CV to:jouditigabu12@gmail.com Application Deadline: December 9-December15, 2025

photo content

Repost from Assosa Job Hub
ማስታወቂያ
+2
ማስታወቂያ

ቦር ዘ-ኢትዮጵያ ቅዳሜ ጥቅምት 22/ 2018 ዓ/ም በቤ/ጉ/ክ/መ መስተዳድር አዳራሽ ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ በደማቅ ሁኔታ ትመረቃለች።
ቦር ዘ-ኢትዮጵያ ቅዳሜ ጥቅምት 22/ 2018 ዓ/ም በቤ/ጉ/ክ/መ መስተዳድር አዳራሽ ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ በደማቅ ሁኔታ ትመረቃለች።

Vacancy announcement /DR.ABRAHAM MEDIUM CLINIC IN ASOSA: [ ] Position: Hiring Full-time General Practitioner (GP) 💰 Salary: 50,000 ETB/month 📋 Licensed, 2+ yrs experience, committed & dedicated [ ] Location :-Asosa 📞 0900010371 📧 abraabebe@gmail.com

የክልሉ መንግስት በድባጤ ወረዳ የተለያዩ የአመራር ሹመቶችን ሰጠ **** ድባጤ፦ ጥቅምት 12/2018 ዓ/ም(ድባጤ ኮሙኒከሽን)የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በድባጤ ወረዳ የተለያዩ የአመራር ሹመቶችን ሰጥተዋል። በዚህ መሠረት፦ 1, አቶ ኤሾ ፍራንጆ የድባጤ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት ሃላፊ 2, አቶ ዋቢ ኩዊ የድባጤ ወረዳ ምክትል አፈ-ጉባኤ 3, ወ/ሮ አያልነሽ ደረሳ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ሃላፊ 4, አቶ ማሞ ከበደ የድባጤ ወረዳ ንግድ መንገድና ትራንስፖርት ጽ/ቤት ሃላፊ 5, አቶ አምሳሉ ማንጎዋ የድባጤ ወረዳ አካ/ጥ/ደን/መሬት ህብረት ስራ ማህበረ ጽ/ሃላፊ 6, አቶ ወካምፕ በታሀን የድባጤ ወረዳ ሚሊሻ ጽ/ቤት ሃላፊ ሁነው እንዲሰሩ ሹመት ተሰጥተዋል።