en
Feedback
Rohobot

Rohobot

Open in Telegram
602
Subscribers
No data24 hours
-57 days
-1230 days
Posts Archive
"ኢየሱስ ከመላዕክት ይልቃል" | ዕብራውያን ተከታታይ ትምህርት ''ክፍል 2''  // በነብይ ጥላሁን ፀጋዬ |

"ኢየሱስ ከሁሉም ይበልጣል" | ዕብራውያን ተከታታይ ትምህርት ''ክፍል 1''  // በነብይ ጥላሁን ፀጋዬ |

"የዕብራውያን መግቢያ" ተከታታይ ትምህርት // በነብይ ጥላሁን ፀጋዬ |

+3
"የገላትያ መልዕክት ጥናት መግቢያ" |በአገልጋይ ዮናታን አክሊሉ https://t.me/yeshurunmetsaf/12708?single

‎የክርስቶስ ኢየሱስ የመስቀሉ ሞት ሥራ ‎1.ሞታችንን በሞቱ ወደ ሕይወት የቀየረበት ‎2. ፍርዳችንን በሞቱ ወደ ምህረት የቀየረበት ‎3. ኃጢአታችን በራሱ ጽድቅ የቀየረበት ‎4. ቁስላችንን በራሱ ቁስል የፈወሰበት ‎5. ደዌአችንን እና ድካማችንን የተሸከመበት ‎6. ክርስቶስ ለአብ ያለውን ታዛዥነቱ ያሳየበት ‎7. ዘላለማዊ እጣ ፈንታችን ያማረበት ‎8. ዘላለማዊ የኃጢአት እዳችን የተከፈለበት ‎9. ከእግዚአብሔር ጋር መታረቅን ያገኛንበት ‎10. ኃጢአታችን የተቀጣበት ‎11. እግዚአብሔር በኃጢአት ላይ ያለውን ቁጣ እና ጭካኔ ያሳየበት ‎12. እግዚአብሔር ለእኛ(ለኃጢአተኞች) ያለውን ዘላለማዊ ፍቅሩን እና  ርህራሄውን ያሳየበት ‎13. ሳይጣን እና ኃጢአት ድል የተደረጉበት ‎14. የእግዚአብሔርን ፀጋ ያገኘንበት ‎15. ደሙ ስለ ሐጢአታችን የፈሰሰበት ‎16. ሕይወቱ ስለ ሕይወታችን መስዋዕት የሆነበት ‎17. ከዘላለም ፍርድ እና ጥፋት የዳንበት ‎18. የእግዚአብሔር የማዳን ጥበቡ የተገለጠበት ‎19. የዓለም እና የሳይጣን ጥበብ ሞኝ የሆነበት ‎20. ጌታችን በደዌ የደቀቀበት እና ዘላለማዊ ደህንነታችንን የሠራበት ‎21. የእግዚአብሔር ጻድቅ ፈራጅነት ፣ምህረት፣ቁጣ ፣ፍትሓዊነት እና ፍቅሩ የተጣጣመበት ብቻኛ መድረክ ነው ። ‎ ‎

ዶ_ር_ማሙሻ_ፈንታ_ስለ_ሃሰተኞች_ነቢያቶች_የተናገረው_በዶ_ር_ደረጀ_ከበደ_መዝሙር_የተቀናበረ_ስ.m4a9.34 MB

ዘይት_የምትነግዱ_ውሀ_የምትነግዱ_ፎቷችሁን_ለጥፋችሁ_ከዚህ_በኋላ_የምክር_ጊዜ_የለንም_ወቅታዊ_ጉ.m4a82.92 MB

በአገልጋይ ዮናታን አክሊሉ የትምህርት ዕርስ፦ ጰራቅሊጦስ ክፍል 2 "መንፈስ ቅዱስ, ቅዱስ የሆነ ባህሪ እና ቅዱስ የሆነ ውጤት አለው።" @yoniteachings @yoniteachings

በአገልጋይ ዮናታን አክሊሉ የትምህርት ዕርስ፦ ጰራቅሊጦስ ክፍል 1 "1. የመዳናችን ምክኒያት የመንፈስ ቅዱስ ስብከት ነው... 2. መንፈስ ቅዱስ ሀይል ሳይሆን እሱ እግዜአብሄር አምላክ ነው።" @yoniteachings @yoniteachings

ዮሴፍ ሕልሙ ጋር የደረሰው እግዚአብሔርን በመፍራቱ ነው እኛ ብቻ እንደ ዮሴፍ በነገር ሁሉ በታማኝነትና በንፅህና እንኑር እንጂ እግዚአብሔር ጊዜውን ጠብቆ ይክሰናል እንዴ ፍለጎታችን ሳይሆን እንዴ እግዚአብሔር ፋቃድ መትገት ይሁንልን

ከእግዚአብሔር ጋር አብሮ ሠራተኛ። ‎ ‎✍️አንድ በክርስቶስ አምኖ ጌታን ያገኘ ሰው ደግሞም ፣ እግዚአብሔር ለቅዱስ አገልግሎቱ የሾመው ሰው ፣ከእግዚአብሔር ጋር አብሮ ሠራተኛ ነው። ከእግዚአብሔር ጋር አብሮኝ ሠራተኛ ማለት ፦በአማኙ ሕይወት ከጌታ ዘንዳ በምድር ቆይታው ውስጥ እግዚአብሔር ሊያከናውነው የወደደው መልካም ሥራ ማለት ነው። በዚህ ምድር የተፈጠሩለትን ዓላማ ለይተው ፣ፈቃዳቸውን ለጌታ ሰጥተው እግዚአብሔር የሚሠራባቸው ደግሞም አብሮአቸው የሚሆናቸው ሰዎች ናቸው። ሰው በዚህ ምድር እንዲሁ እንድኖር የአምላክ ፈቃድ አይደለም።
2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 6:1 (NASV)¹ ከእግዚአብሔር ጋር አብረን የምንሠራ እንደ መሆናችን መጠን፣ የተቀበላችሁትን የእግዚአብሔርን ጸጋ ከንቱ እንዳታደርጉት ዐደራ እንላችኋለን።
‎ ‎✍️እግዚአብሔር ጸጋን ሲሰጠን ከእኛ ጋር አብሮ ለመሥራት መፈለጉን አመልካች ነው። ያለ እኛ እግዚአብሔር ሁለን ማድረግ ይችላል ፣ያለ እግዚአብሔር እኛ ደግም ምንም ማድረግ አንችልም። ጳውሎስ "የተቀበላችሁትን የእግዚአብሔርን ጸጋ ከንቱ እንዳታደርጉት ዐደራ እንላችኋለን" የሚል ኃይለ ቃል ይጠቀማል። ወዳጆቼ በዚህ ምድር የእግዚአብሔርን መንግሥት ወክለን ፣ለጨለማው ዓለም እንደ ብርሃን እየታየን ፣እንደ ጨው እየጣፈጠን ፣መመላለስ የሁልጊዜ የሕይወት ሥርዓታችን መሆን አለበት። ከእግዚአብሔር ጋር አብሮ ሠራተኛ ነን። በጌታ ጸጋ ፣በኃይሉ ችሎት ፣በመንፈሱ ብርታት ፣በብርሃኑ ጉልበት ፣በስሙ ኃይል ፣በመላእክቱ እገዛ እና በቃሉ አቅም ፣ከጌታ ጋር የመሥራት እድል ተሰጥቶናል። ‎
‎“የእውነትን ቃል በቅንነት የሚናገር የማያሳፍርም ሠራተኛ ሆነህ፥ የተፈተነውን ራስህን ለእግዚአብሔር ልታቀርብ ትጋ”(2ኛ ጢሞ 2፥15)።
‎ ‎✍️የማያሳፍር ሠራተኛ ፣የእውነትን ቃል በቅንነት የምናገር ፣የተፈተነውን ማንነት ለጌታው የሚያቀርብ የሚተጋና የሚጋደል ነው። እግዚአብሔር ብርቱ ነውና ሠራተኞቹም ብርቱዎች ናቸው። “እነርሱም ወጥተው በየስፍራው ሁሉ ሰበኩ፥ ጌታም ከእነርሱ ጋር ይሠራ ነበር፥ በሚከተሉትም ምልክቶች ቃሉን ያጸና ነበር”(ማር 16፥20)። ጌታ አብሮን ሥሠራ ፣ተመካክሮን ፣አሳብ እኩል አዋጥተን ፣አቻ ለአቻነት ማለቴ አይደለም። ጌታ አብሮን ሥሠራ ማለት በዚህ ምድር በእራሱ ልዩ ምልክት እያራመደኝ ፣ለወደደው አሳብና ሥራው የክብር ዕቃ አድርጎ ይጠቀመኛል ማለት እንጂ። ጌታ አብሮኝ ሥሠራ ማለት ፣በእኔ አልፎ ሥሠራ የሚል ቀጥተኛ ትርጓሜ አለው። አንድ ብርቱ እምነት አለኝ በሄድኩበት ሥፍራ ሁሉ ጌታ አብሮኝ ይሠራል። ከጌታ ጋር አብሮ ሠራተኞች ፣የተቀበላችሁትን ጸጋ ከንቱ እንዳታደርጉ ተጠንቀቁ !! ✍️Abuna @EsayasAbuna @Gospelofchristjesus

“አንተ ግን ወደ አንተ ስጮኽ፣ የልመናዬን ቃል ሰማህ።”   መዝሙር   31 : 22 ገና ሳይጣሩ እመልስላቸዋለሁ፤ ተናግረው ሳይጨርሱ እሰማለሁ። ኢሳይያስ 65፥24

Repost from YOUTH ON FIRE🔥
🚨ተጀመረ ተጀመረ ተጀመረ እግዚአብሔር ምን ሊናገርህ/ሽ ፈልጎ ይሆን???🤔 ተቀላቀሉ 🛑ተቀላቀሉ🛑 ተቀላቀሉ 👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/youthforfire1?livestream=bc08a7e8ae93f00f7e

🚨ይሄ መዝሙር ለአንድ ሰው መልዕክት ነው🫵 🎙የእግዚአብሔር እጅ የያዘው ነገር🎙 ተባረኩበት🙌 👇👇👇👇👇👇 @ethiorevivall👈 @ethiorevivall👈 👆👆👆👆👆👆

photo content

+2
d9b79f8815fcf37b1b98a3b1c7016d0c.mp425.05 MB

photo content

የመዝሙር ግብዣ #አንተ አሳዳጊዬ