en
Feedback
QCMekanisa TVET

QCMekanisa TVET

Open in Telegram

ይህ ኩዊንስ ኮሌጅ መካኒሳ ካምፓስ በኮቪድ 19 ስርጭት ምክንያት የከፈተው ቻነል ሲሆን ተማሪዎች በአካል ወደ ት/ቤት መጥተው የመማር ማስተማሩን ስራ እስክንጀምር ድረስ መረጃ የምንለዋወጥበት መድረክ ነው።

Show more
527
Subscribers
No data24 hours
-17 days
-430 days
Posts Archive
photo content

photo content

photo content

2016 2nd Semester Class schedule & Class Beginning
2016 2nd Semester Class schedule & Class Beginning

ውድ የ TVET ሠልጣኞች ዛሬ ማለትም በቀን 11/06/2016 2ኛ ተርም ምዝገባ መጀመሩን አውቃቹሁ እስከ ረቡዕ 13/06/2016 ምዝገባ እንድታካሂዱ ስንል እናሳስባለን። ማሳሰቢያ ከቀን 13/02/2016 ውጭ የሚመጡ ማንኛውንም ሠልጣኝ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን። ሬጅስትራር

photo content

የ2016 2ኛ ሴሚስተር የምዝገባ ክፍያን ይመለከታል
የ2016 2ኛ ሴሚስተር የምዝገባ ክፍያን ይመለከታል

photo content

ማስታወቂያ በተለያየ ምክንያት የ2016ዓም 1ኛ ሴሚስተር ፈተና ያመለጣችሁ የፊታችን ሰኞ ጥር 27/2016 ከቀኑ 11:30 በላይብራሪ ይሰጣል። ስለዚህ ከወርሃዊ ክፍያ ውጭ የፈተና ብር 100 በመክፈል የባንክ ደረሰኝ በመያዝ በተጠቀሰው ቀን እና ሰዓት በመገኘት መፈተን የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። ኮሌጁ!

ማስታወቂያ ነገ የቀንም የማታም ትምህርት አይኖርም ጥር 11/2016 ከሚከበረው የጥምቀት በዓል ጋር ተያይዞ ነገ ጥር 10 ቀን 2016 ዓ.ም መንገዶች ዝግ ስለሚሆኑ ስራ የሌለና አገልግሎት የማንሰጥ መሆኑን እናሳውቃለን። ኮሌጁ!

የምዝገባ ቀን መቀየሩን ማሳወቅ ለቴ/ሙ/ሰልጣኞች በሙሉ (ከ2016 ገቢ ውጭ/አያጠቃልልም) የማጠቃለያ ተቋማዊ ምዘና የሚሰጠው ረቡዕ ጥር 15 እና 16/2016 ዓ.ም እንደሆነ ይታወቃል፡፡በዚህም ምዝና ላይ ለመቀመጥ መሟላት ያለባቸው ቅድመ ሁኔታዎች መካከል አንዱ የ2016 1ኛ ተርም ምዝገባ መፈጸም ነው፡፡ በተለያየ ምክንያት ሳትመዘገቡ ያመለጣችሁ በድጋሚ ቅጣት ጥር 10/2016 እንድትመዘገቡ የተገለጸ ቢሆንም ቀኑን መቀየር አስፈላጊ ሆኖ ስለተገኘ ወደ ማክሰኞ ጥር 14/2016 ከሰዓት ከ 8፡00-11፡30 ድረስ መምዝገብና ስሊፕ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ማሳሰቢያ ክፍያ እስከ ጥር 2016 ይልከፈለ መታወቂያ ያልያዘ ሰልጣኝ በምዘና ላይ አይቀመጥም፡፡ ምንም አይነት ምክያቶች ተቀባይነት የላቸውም ሰለዚህ ውድ ሰልጣኞች ለጉዳዩ ትኩረት በመስጠት ካላስፈላጊ እንግልት ረሳችሁን እንድትጠብቁ ከወዲሁ እናሳስባለን፡፡

Urgent Notice for Dep’t Marketing & Sales Mgt. Trainees TVET Program
Urgent Notice for Dep’t Marketing & Sales Mgt. Trainees TVET Program

የ2016 1ኛ ሴሚስተር ማጠቃለያ ፈተና የሚሰጥበትን ጊዜ ማሳወቅ
የ2016 1ኛ ሴሚስተር ማጠቃለያ ፈተና የሚሰጥበትን ጊዜ ማሳወቅ

Repost from ALEC SHOP
ጥብቅ ማስታወቂያ የመግቢያ ፈተናን ይመለከታል
ጥብቅ ማስታወቂያ የመግቢያ ፈተናን ይመለከታል

Repost from ALEC SHOP
ለ ካምፓሳችን ተማሪዎች በሙሉ ጉዳዩ:- ሪፖርት ማድረግን እና መረጃ መስጠትን ይመለከታል የተወደዳችሁ ተማሪዎቻችን ሰሞኑን ለሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ድጋፍ የሚሆን የቲሸርት ሽያጭ ስናከናውን እንደነበር ይታ
+2
ለ ካምፓሳችን ተማሪዎች በሙሉ ጉዳዩ:- ሪፖርት ማድረግን እና መረጃ መስጠትን ይመለከታል የተወደዳችሁ ተማሪዎቻችን ሰሞኑን ለሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ድጋፍ የሚሆን የቲሸርት ሽያጭ ስናከናውን እንደነበር ይታወቃል። በተሰጡን ቲሸርቶች ብዛት መሰብሰብ የሚጠበቅብን ብር 7800 ቢሆነም በካምፓሳችን ለድሆች የሚያስቡና መልካም ልቦች ስላሉ ከሚጠበቅብን እጥፍ በሚባል ደረጃ 13000 ተሰብስቦ ለሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ አካውንትቁጥር ገቢ ተደርጓል የባንክ ደረሰኙም ከላይ ተያይዟል። 26 ቲሸርቶች በ500 =13000 ስለ ነገው ሩጫ መረጃ ለመስጠት ያህል የቦታ ለውጥ ተደርጓል። የሩጫው መነሻ ቦታ ኡራኤል አደባባይ መዳረሻው ደግሞ ወሎሰፈር አደባባይ ሩጫው የሚጀምረው ጠዋት 1:00 ይሆናል። ስለሆነም ቲሸርት የወሰዳችሁ ተማሪዎቻችን ቲሸርታችሁን በመልበስ በተጠቀሰው ቦታ በመገኘት እየሮጣችሁ ኩዊንስ ኮሌጅን እንድታስተዋውቁ ጥሪያችንን እናቀርባለን። በመጨረሻም ጎዳና ላይ ላሉት ወገኖች ላሳያችሁት መልካምነትና መቆረስ በኩዊንስ ኮሌጅ መካኒሳ ካምፓስ ስም ከፍ ያለ ምስጋናችንን ለተማሪዎቻችን ልናቀርብ እንወዳለን። እሮጣለሁ ወገኖችን ከጎዳና አነሳለሁ! ከ ሰላምታ ጋር አብርሃም ፍ. አካዳሚክ ዲን

WOOOW የ2016 ገቢ የአካውንቲንግ ኤንድ ፋይናንስ የደረጃ 2 ትምህርትና ስልጠና ደስ በሚል ሁኔታ ዛሬ ተጀምሯል!!!! ነገም ይቀጥላል። ስለሆነም በአካውንቲንግ ኤንድ ፋይናንስ በTVET ፕሮግራም ለመማር የተመዘገባችሁ ውድ ተማሪዎቻችን በሙሉ ትምህርት እንደተጀመረ አውቃችሁ ከነገ አርብ ጀምሮ በመገኘት ስልጠናችሁን እንድትከታተሉ እናሳስባለን። የስኬት ቁልፍ መማር ነው! ኮሌጁ!

Course Slip for Marketing & Sales Mgt. Regular & Extension TVET Program For 2016 Entry
Course Slip for Marketing & Sales Mgt. Regular & Extension TVET Program For 2016 Entry

Course Slip for Accounting & Finance Regular TVET Program For 2016 Entry
Course Slip for Accounting & Finance Regular TVET Program For 2016 Entry

Repost from ALEC SHOP
ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው! ውድ ተማሪዎቻችን በሙሉ ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ከ ኩዊንስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር "እሮጣለሁ ወገኖችን ከጎዳና ላይ አነሳለሁ" በሚል መሪ ቃል የ5 ኪሜ የጎዳና ላይ ሩ
ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው! ውድ ተማሪዎቻችን በሙሉ ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ከ ኩዊንስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር "እሮጣለሁ ወገኖችን ከጎዳና ላይ አነሳለሁ" በሚል መሪ ቃል የ5 ኪሜ የጎዳና ላይ ሩጫ  ለማካሄድ እሁድ ታህሳስ 14/2016 በመስቀል አደባባይ ቀጠሮ ይዟል። ስለሆነም ውድ ተማሪዎቻችን በካምፓሳችን የሚገኙትን ቲሸርቶች በቡድን እና በግል በመግዛት ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያን በመደገፍ ሰብዓዊ ግዴታችንን እንድንወጣ። ተቋማችን እና ተማሪዎቻችን በዚህ በጎ ተግባር ላይ በመሳተፍ የሰብዓዊ ግዴታችሁን እየተወጣችሁ ስላላችሁ እናመሠግናለን። ኮሌጃችንን እናስተዋውቃለን ሰብዓዊ ድጋፍም እናደርጋለን። እሁድ ጠዋት አይቀርም

CONGRATULATIONS THE CLASS OF 2016 ENTRY DEGREE EXTENSION PROGRAM HAS STARTED SUCCESSFULLY. DEAR ALL OUR NEW STUDENTS, PLEASE DO NOT MISS YOUR CLASS, COME AND LEARN LEARNING IS THE KEY FOR SUCCESS!!