አስኮ ሙሉ ወንጌል
Open in Telegram
" ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዛሬ እስከ ለዘላለምም ያው ነው።" (ወደ ዕብራውያን 13:8) ASKO_FULL_GOSPEL_CHURCH
Show more323
Subscribers
No data24 hours
+37 days
+1530 days
Posts Archive
323
ዳንኤልም መልካም መንፈስ ስላለው ከአለቆችና ከመሳፍንት በለጠ፤
ልዩ የተማሪዎች ፕሮግራም
#University students
#College students
#Grade 12 students
ቅዳሜ ከ9፡00ሰዓት 27/2015 ጀምሮ
ለተማሪዎች በሙሉ ይፀለያል እንዳትቀሩ
🤲ተባረኩ🤲
@AFGCY323
Repost from አስኮ ሙሉ ወንጌል
ዳንኤልም መልካም መንፈስ ስላለው ከአለቆችና ከመሳፍንት በለጠ፤
ልዩ የተማሪዎች ፕሮግራም
#University students
#College students
#Grade 12 students
ቅዳሜ ከ9፡00ሰዓት 27/2015 ጀምሮ
ለተማሪዎች በሙሉ ይፀለያል እንዳትቀሩ
🤲ተባረኩ🤲
@AFGCY323
Repost from የአስኮ ሙሉ ወንጌል ወጣቶች ህብረት
እግዚአብሔርን የምትፈራ ሴት ግን እርስዋ ትመሰገናለች።
#summer#youth#program
ለወጣት እህቶች የተዘጋጀ ፕሮግራም
👉 Empowerment
የፊታችን እሁድ ከ 9፡00 ሰዓት ጀምሮ
💁♀ ሴቶች እንዳትቀሩ 👩👩👧
Join & Share
@AFGYOUTHCHANNEL
323
ዳንኤልም መልካም መንፈስ ስላለው ከአለቆችና ከመሳፍንት በለጠ፤
ልዩ የተማሪዎች ፕሮግራም
#University students
#College students
#Grade 12 students
ቅዳሜ ከ9፡00ሰዓት 27/2015 ጀምሮ
ለተማሪዎች በሙሉ ይፀለያል እንዳትቀሩ
🤲ተባረኩ🤲
@AFGCY323
Repost from የአስኮ ሙሉ ወንጌል ወጣቶች ህብረት
እግዚአብሔርን የምትፈራ ሴት ግን እርስዋ ትመሰገናለች።
#summer#youth#program
ለወጣት እህቶች የተዘጋጀ ፕሮግራም
👉 Empowerment
የፊታችን እሁድ ከ 9፡00 ሰዓት ጀምሮ
💁♀ ሴቶች እንዳትቀሩ 👩👩👧
Join & Share
@AFGYOUTHCHANNEL
323
📖ለፍቅርና ለመልካምም ሥራ እንድንነቃቃ እርስ በርሳችን እንተያይ፤
👉በአንዳንዶችም ዘንድ ልማድ እንደ ሆነው፥ መሰብሰባችንን አንተው እርስ በርሳችን እንመካከር እንጂ፤ ይልቁንም ቀኑ ሲቀርብ እያያችሁ አብልጣችሁ ይህን አድርጉ።
#Summer #youth #program
የፊታችን እሁድ ከ8:00 ሰዓት ጀምሮ በኦሮሚያ ሜዳ የ2015 የክረምት ፕሮግራም ሁላችሁም ወጣቶችና ታዳጊዎች ተገብዛችኋል፡፡
Share @AFGCY join323
#ወንጌልን #በኪነ-#ጥበብ
ልዩ የአርት ምሽት #በአስኮ ሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን
#ከፍቅር #ከስነ-ፅሁፍ ህብረት ጋር
ጌታን በፀሎት በዝማሬ አብርን እናመልካለን ።
👉ግጥም
👉ድራማ
👉አዝናኝ የሚያሸልም ጨዋታ እና ዉድድር
👉ስነ-ፁሁፍ
🏟️ ቦታ :- አስኮ ሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን
📆 ቀን :- በ10/12/2015
⏳ ሰዐት ከ11:30 ጀምሮ
ሁላችሁም ተጋብዛችኋል ።
ቀድሞ መገኘት ልዩ ሽልማት ያስገኛል
ወጣት_አገልግሎት
👉 @AFGCY👈323
Repost from የአስኮ ሙሉ ወንጌል ወጣቶች ህብረት
ሰላም እንዴት ናቹ ?
ቀጣይ ሳምንት ሰኞ ማለትም ነሀሴ 8
🫸የወጣቶች እና የታዳጊዎች ልዩ የስልጠና ፖሮግራም ስለሚኖረን ከአክብሮት እና ከአደራ ጋር🙏🙏🙏 እንድትገኙ በትህትና እንጠየቃለን!!!⛪️⛪️
👉ስልጠናው ለታዳጊም ለወጣትም ስለሚሆን ጓደኞቻችሁን በመጋበዝ የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ በጌታ ፍቅር እናሳስባለን😊😊🙏🙏
@AFGYOUTHCHANNEL
323
#ወንጌልን #በኪነ-#ጥበብ
ልዩ የአርት ምሽት #በአስኮ ሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን
#ከፍቅር #ከስነ-ፅሁፍ ህብረት ጋር
ጌታን በፀሎት በዝማሬ አብርን እናመልካለን ።
👉ግጥም
👉ድራማ
👉አዝናኝ የሚያሸልም ጨዋታ እና ዉድድር
👉ስነ-ፁሁፍ
🏟️ ቦታ :- አስኮ ሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን
📆 ቀን :- በ10/12/2015
⏳ ሰዐት ከ11:30 ጀምሮ
ሁላችሁም ተጋብዛችኋል ።
ቀድሞ መገኘት ልዩ ሽልማት ያስገኛል
ወጣት_አገልግሎት
👉 @AFGCY👈