en
Feedback
አስኮ ሙሉ ወንጌል

አስኮ ሙሉ ወንጌል

Open in Telegram

" ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዛሬ እስከ ለዘላለምም ያው ነው።" (ወደ ዕብራውያን 13:8) ASKO_FULL_GOSPEL_CHURCH

Show more
323
Subscribers
No data24 hours
+37 days
+1530 days
Posts Archive
አዲስ ቅኔም ተቀኙለት፥ በእልልታም መልካም ዝማሬ ዘምሩ መዝ 33-3 👏YOUTH WORSHIP NIGHT👏 ⏰ዛሬ ከ11:30 ሰዓት ጀምሮ⏰ በአስኮ ሙሉወንጌል ቤተክርስቲያን ሁላችሁም ተጋብዛችኋል ኑ እ
አዲስ ቅኔም ተቀኙለት፥ በእልልታም መልካም ዝማሬ ዘምሩ መዝ 33-3 👏YOUTH WORSHIP NIGHT👏 ⏰ዛሬ ከ11:30 ሰዓት ጀምሮ⏰ በአስኮ ሙሉወንጌል ቤተክርስቲያን ሁላችሁም ተጋብዛችኋል ኑ እግዚያብሄርን በዝማሬ እናምልከው https://t.me/AFGYOUTHCHANNEL 👉 share and join 👈

አዲስ ቅኔም ተቀኙለት፥ በእልልታም መልካም ዝማሬ ዘምሩ መዝ 33-3 👏YOUTH WORSHIP NIGHT👏 ⏰እሮብ ከ11:30 ሰዓት ጀምሮ⏰ በአስኮ ሙሉወንጌል ቤተክርስቲያን ሁላችሁም ተጋብዛችኋል ኑ
አዲስ ቅኔም ተቀኙለት፥ በእልልታም መልካም ዝማሬ ዘምሩ መዝ 33-3 👏YOUTH WORSHIP NIGHT👏 ⏰እሮብ ከ11:30 ሰዓት ጀምሮ⏰ በአስኮ ሙሉወንጌል ቤተክርስቲያን ሁላችሁም ተጋብዛችኋል ኑ እግዚያብሄርን በዝማሬ እናምልከው https://t.me/AFGYOUTHCHANNEL 👉 share and join 👈

ዛሬ ከምሽቱ 11፡30 ጀምሮ በአስኮ ሙሉ ወንጌል ልዩ የትምህርትና የአምልኮ ጊዜ አይቀርም @AFGCY Share and join
ዛሬ ከምሽቱ 11፡30 ጀምሮ በአስኮ ሙሉ ወንጌል ልዩ የትምህርትና የአምልኮ ጊዜ አይቀርም @AFGCY Share and join

11 ወዳጆች ሆይ፥ ነፍስን ከሚዋጋ ሥጋዊ ምኞት ትርቁ ዘንድ እንግዶችና መጻተኞች እንደ መሆናችሁ እለምናችኋለሁ፤ ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ አይቀርም @AFGCY
11 ወዳጆች ሆይ፥ ነፍስን ከሚዋጋ ሥጋዊ ምኞት ትርቁ ዘንድ እንግዶችና መጻተኞች እንደ መሆናችሁ እለምናችኋለሁ፤ ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ አይቀርም @AFGCY

CCF_000004.pdf4.20 KB

7 የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፡— ልባችሁን በመንገዳችሁ ላይ አድርጉ። 8 ወደ ተራራው ውጡ፥ እንጨትንም አምጡ፥ ቤቱንም ሥሩ፤ እኔም በእርሱ ደስ ይለኛል፥ እኔም እመሰገናለሁ፥ ይላል እግ
+1
7 የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፡— ልባችሁን በመንገዳችሁ ላይ አድርጉ። 8 ወደ ተራራው ውጡ፥ እንጨትንም አምጡ፥ ቤቱንም ሥሩ፤ እኔም በእርሱ ደስ ይለኛል፥ እኔም እመሰገናለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር።

Gооd morning, check important news https://kurl.ru/GGhdj

👉 ሰላም እንዴት አላችሁ የቤተክርስቲያናችን ወጣቶች? መንፈስ_ቅዱስ_መንፈስ_ቅዱስ 👉 #ጌታ #ቢፈቅድ#ዛሬ #ረቡዕ ትምህርቱ እንማራለን።     11:30- 2:00 ፕሮግራማችን ይደረጋል ❇️ ጌታን በዝማሬ እናመልካለን የፀሎት ጊዜ ይኖረናል ❇️ ወጣቶች በአንድነት በመሆን ጌታን እናምልክ።                 #መንፈስ_ቅዱስ                 #መንፈስ_ቅዱስ           ከመጋቢ_በላይ ኡማ ጋር           ወጣት አገልግሎት ክፍል                             👉 @AFGCY 👈                             👉 @AFGCY 👈

👉 ሰላም እንዴት አላችሁ የቤተክርስቲያናችን ወጣቶች? #መንፈስ_ቅዱስ በሚል ተከታታይ #እሮቦች ስንማር የነበረው #ትምህርት እግዚአብሔር  እያስተማረንና አየተናገረን ይገኛል። 👉 #ጌታ #ቢፈቅድ#ዛሬ #ረቡዕ ትምህርቱ እንማራለን።     11:30- 2:00 ፕሮግራማችን ይደረጋል ❇️ ጌታን በዝማሬ እናመልካለን ሰፊ የፀሎት ጊዜ ይኖረናል ❇️ ወጣቶች በአንድነት በመሆን ጌታን እናምልክ።                 #መንፈስ_ቅዱስ                #መንፈስ_ቅዱስ ከመጋቢ_በላይ ኡማ ጋር           ወጣት አገልግሎት ክፍል                             👉 @AFGCY 👈                             👉 @AFGCY 👈

Repost from N/a
❤Give blood save life Sunday morning 💓Blood donor day Asko full gospel church Youth Holstic team Share l❤ve @AFGCY
Give blood save life Sunday morning 💓Blood donor day Asko full gospel church Youth Holstic team Share l❤ve @AFGCY

👉 ሰላም እንዴት አላችሁ የቤተክርስቲያናችን ወጣቶች? #መንፈስ_ቅዱስ በሚል ተከታታይ #እሮቦች ስንማር የነበረው #ትምህርት እግዚአብሔር  እያስተማረንና አየተናገረን ይገኛል። 👉 #ጌታ #ቢፈቅድ#ዛሬ #ረቡዕ ትምህርቱ እንማራለን።     11:30- 2:00 ፕሮግራማችን ይደረጋል ❇️ ጌታን እናመልካለን እንፀልያለን የእግዚአብሔር ቃል እንማራለን ❇️ ወጣቶች በአንድነት በመሆን ጌታን እናምልክ።                 #መንፈስ_ቅዱስ              ከመጋቢ_በላይ ኡማ ጋር           ወጣት አገልግሎት ክፍል                             👉 @AFGCY 👈                             👉 @AFGCY 👈

❤ደም በመስጠት የሰዎችን ሕይወት እንታደግ የፊታችን እሁድ ማለዳ ጥቅምት 11.2016 ❤️Blood donor day በአስኮ ሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን Youth Holstic team ከማለዳው3:00 ጀም
❤ደም በመስጠት የሰዎችን ሕይወት እንታደግ       የፊታችን እሁድ ማለዳ   ጥቅምት 11.2016 ❤️Blood donor day    በአስኮ ሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን         Youth Holstic team        ከማለዳው3:00 ጀምሮ            👉 @AFGCY👈

👉 ሰላም እንዴት አላችሁ የቤተክርስቲያናችን ወጣቶች? #መንፈስ_ቅዱስ በሚል ተከታታይ #እሮቦች ስንማር የነበረው #ትምህርት እግዚአብሔር  እያስተማረንና አየተናገረን ይገኛል። 👉 #ጌታ #ቢፈቅድ#ዛሬ #ረቡዕ 4ተኛውን ሳምንት እንማራለን።     11:30- 2:00 ፕሮግራማችን ይደረጋል ❇️ ጌታን እናመልካለን እንፀልያለን የእግዚአብሔር ቃል እንማራለን ❇️ ወጣቶች በአንድነት በመሆን ጌታን እናምልክ።                 #መንፈስ_ቅዱስ              ከመጋቢ_በላይ ኡማ ጋር           ወጣት አገልግሎት ክፍል                             👉 @AFGCY 👈                             👉 @AFGCY 👈

እግዚአብሔር ታላቅ ነገርን አደረገልን፥ ደስም አለን። 👉 የፊታችን 👩‍❤️‍👨💍 እሁድ #8:00 ሰዓት በአስኮ ሙሉወንጌል ቤተክርስቲያን 💍ምንተስኖት እና ርብቃ 💍 👉 ጋብቻቸውን ስለሚፈፅሙ
+3
እግዚአብሔር ታላቅ ነገርን አደረገልን፥ ደስም አለን። 👉 የፊታችን 👩‍❤️‍👨💍 እሁድ   #8:00 ሰዓት በአስኮ ሙሉወንጌል  ቤተክርስቲያን         💍ምንተስኖት እና ርብቃ 💍 👉 ጋብቻቸውን ስለሚፈፅሙ የደስታቸው ተካፋይ እንድንሆን እና ጌታን በአንድነት እንድናከብር ጋብዘውናል።🎹🎸🥁🪘🪕🎤🥁🎼🎹🎺🎻                      04/02/2016                   💍 Save the date💍         አስኮ ሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን      👉 @AFGCY👈

እግዚአብሔር ታላቅ ነገርን አደረገልን፥ ደስም አለን። 👉 የፊታችን 👩‍❤️‍👨💍 እሁድ #8:00 ሰዓት በአስኮ ሙሉወንጌል ቤተክርስቲያን 💍ምንተስኖት እና ርብቃ 💍 👉 ጋብቻቸውን ስለሚፈፅሙ
+3
እግዚአብሔር ታላቅ ነገርን አደረገልን፥ ደስም አለን። 👉 የፊታችን 👩‍❤️‍👨💍 እሁድ   #8:00 ሰዓት በአስኮ ሙሉወንጌል  ቤተክርስቲያን         💍ምንተስኖት እና ርብቃ 💍 👉 ጋብቻቸውን ስለሚፈፅሙ የደስታቸው ተካፋይ እንድንሆን እና ጌታን በአንድነት እንድናከብር ጋብዘውናል።🎹🎸🥁🪘🪕🎤🥁🎼🎹🎺🎻                      04/02/2015                   💍 Save the date💍         አስኮ ሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን      👉 @AFGCY👈

👉 ሰላም እንዴት አላችሁ የቤተክርስቲያናችን ወጣቶች? #መንፈስ_ቅዱስ በሚል ተከታታይ #እሮቦች ስንማር የነበረው #ትምህርት እግዚአብሔር እያስተማረንና አየተናገረን ይገኛል። 👉 #ጌታ #ቢፈቅድ#ዛሬ #ረቡዕ 3ተኛውን ሳምንት እንማራለን። 11:30- 2:00 ፕሮግራማችን ይጀምራል። ❇️ ጌታን እናመልካለን እንፀልያለን የእግዚአብሔር ቃል እንማራለን ❇️ ወጣቶች በአንድነት በመሆን ጌታን እናምልክ።         #መንፈስ_ቅዱስ   ከመጋቢ_በላይ ኡማ ጋር           ወጣት አገልግሎት ክፍል                             👉 @AFGCY 👈                             👉 @AFGCY 👈

👉 ሰላም እንዴት አላችሁ የቤተክርስቲያናችን ወጣቶች? ልዪ የአምልኮ ጊዜና ለተከታታይ እሮቦች የሚቆይ የእግዚአብሔር ቃል ትምህርት ጊዜ። 👉 #ጌታ #ቢፈቅድ#ዛሬ #ረቡዕ 2ተኛውን ሳምንት እንማራለን። 11:30- 2:00 ፕሮግራማችን ይጀምራል። ❇️ ጌታን እናመልካለን እንፀልያለን የእግዚአብሔር ቃል እንማራለን ❇️ ወጣቶች በአንድነት በመሆን ጌታን እናምልክ።          ከመጋቢ_በላይ ኡማ ጋር            💒ወጣት አገልግሎት ክፍል💒                             👉 @AFGCY 👈                             👉 @AFGCY 👈

👉 ሰላም እንዴት አላችሁ የቤተክርስቲያናችን ወጣቶች? ልዪ የአምልኮ ጊዜና ለተከታታይ ሮቦች የሚቆይ የእግዚአብሔር ቃል ትምህርት ጊዜ። 👉 #ጌታ #ቢፈቅድ#ዛሬ #ረቡዕ 11:30- 2:00 ፕሮግራማችን ይጀምራል። ❇️ ጌታን እናመልካለን እንፀልያለን የእግዚአብሔር ቃል እንማራለን ❇️ ወጣቶች በአንድነት በመሆን ጌታን እናምልክ።          ከመጋቢ_በላይ ሁማ ጋር            💒ወጣት አገልግሎት ክፍል💒                             👉 @AFGCY 👈                             👉 @AFGCY 👈

እኛ ፍጥረቱ ነንና፤ እንመላለስበት ዘንድ እግዚአብሔር አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን። #Summer #youth #program ዛሬ እሁድ ከ9፡00 ሰዓት ጀምሮ
እኛ ፍጥረቱ ነንና፤ እንመላለስበት ዘንድ እግዚአብሔር አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን። #Summer #youth #program ዛሬ እሁድ ከ9፡00 ሰዓት ጀምሮ የ2015 የክረምት ፕሮግራም መዝጊያ ይጀመራል ሁላችሁም ወጣቶችና ታዳጊዎች ተገብዛችኋል፡፡ Share @AFGCY join