Edris Zulbijadeyn
Open in Telegram
بداية خير بداية جديدة مع الله بداية لا يأس فيها بداية جميلة بأذن الله 🧡🤲🏻 هذي القناة صدقه جاريه ...
Show more303
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
Repost from የላፍቶ ቢላል መስጂድ ወጣቶች ማህበር
صلوا على من أنار حياتنا و هدانا الى الحق
اللهم صل وسلم وبارك على سيدنا وحبيبنا ونبينا ومولانا محمد وعلى آله وصحبه وسلم تسليما كثيرا مباركا طيبا
Repost from የላፍቶ ቢላል መስጂድ ወጣቶች ማህበር
﴿ إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ ۚ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا ﴾🤍..
Repost from የላፍቶ ቢላል መስጂድ ወጣቶች ማህበር
•قال ابن القيم رحمه الله:
✅ معنى صلاة اللَّه على النبي ﷺ
الثناءعلى الرسول ﷺوالعناية به وإظهار شرفه وفضله وحرمته وصلاتنا على النبي ﷺ تعني أننا نطلب من اللَّه الزيادة في ثنائه على النبي ﷺ وإظهار فضله وشرفه وتكريمه وتقريبه له
📔من جلاء الأفهام.
Repost from የላፍቶ ቢላል መስጂድ ወጣቶች ማህበር
قال رسول الله ﷺ :
" أكثروا الصلاة علي يوم الجمعة وليلة الجمعة فمن صلى علي صلاة صلى الله عليه عشرا
صحيح الجامع (١٢٠٩)
Repost from የላፍቶ ቢላል መስጂድ ወጣቶች ማህበር
🔻ታላቅ የዳዕዋ ፕሮግራም በላፍቶ ቢላል መስጂድ
⚡️ሊያመልጦ የማይገባ ወሳኝ ፕሮግራም
<< የሱረቱል ዘልዘላህ መልዕክት >>
📌 በኡስታዝ መሀመድ ሀሰን ማሜ
🗓 ነገ ጁሙዓ የካቲት-10-2015 መግሪብ ሰላት እንደተጠናቀቀ
🕌 አድራሻ፦ ላፍቶ ቢላል መስጂድ
🔖ኑ! ተባብረን የተሻለ ማንነት በመፍጠር የሁለት ሀገር ስኬትን እንጎናፀፍ!
📍ሴቶችንም ወንዶችንም ይመለከታል❗️❗️❗️
ሼር በማድረግ ላልደረሰው ያድርሱ!
إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا
Repost from የላፍቶ ቢላል መስጂድ ወጣቶች ማህበር
🔻ታላቅ የዳዕዋ ፕሮግራም በላፍቶ ቢላል መስጂድ
⚡️ሊያመልጦ የማይገባ ወሳኝ ፕሮግራም
<< ኢስላማዊ እውቀትን መፈለግ >>
📌 በኡስታዝ መህሙድ ሀሰን
🗓 የፊታችን ጁሙዓ የካቲት-3-2015 መግሪብ ሰላት እንደተጠናቀቀ
🕌 አድራሻ፦ ላፍቶ ቢላል መስጂድ
🔖ኑ! ተባብረን የተሻለ ማንነት በመፍጠር የሁለት ሀገር ስኬትን እንጎናፀፍ!
📍ሴቶችንም ወንዶችንም ይመለከታል❗️❗️❗️
ሼር በማድረግ ላልደረሰው ያድርሱ!
Repost from የላፍቶ ቢላል መስጂድ ወጣቶች ማህበር
🔻ታላቅ የዳዕዋ ፕሮግራም በላፍቶ ቢላል መስጂድ
⚡️ሊያመልጦ የማይገባ ወሳኝ ፕሮግራም
<< ኢስላማዊ እውቀትን መፈለግ >>
📌 በኡስታዝ መህሙድ ሀሰን
🗓 የፊታችን ጁሙዓ ጥር -26-2015 መግሪብ ሰላት እንደተጠናቀቀ
🕌 አድራሻ፦ ላፍቶ ቢላል መስጂድ
🔖ኑ! ተባብረን የተሻለ ማንነት በመፍጠር የሁለት ሀገር ስኬትን እንጎናፀፍ!
📍ሴቶችንም ወንዶችንም ይመለከታል❗️❗️❗️
ሼር በማድረግ ላልደረሰው ያድርሱ!
رَبَّنَآ اٰتِنَا فِي الدُّنْيَا حَسَنَةً وَّفِي الْاٰخِرَةِ حَسَـنَةً وَّقِنَا عَذَابَ النَّارِ
....... ከፊሎቻችን ልባችንን ለሆኑ አካላት አምነን በመስጠታችን የተነሳ በማወቅም ይሁን ባለማወቅ ፊትና ለሚያራግቡ አካላት ምርኮኞች እንሆናለን። ከዚያም በገቡበት እንገባለን፤ በወጡበት እንወጣለን። እንዲህ አይነት ሁኔታችንን የሚገልፅ አንድ ድንቅ መልእክት እዚሁ ሰፈር አይቻለሁ። ከማን እንዳየሁት አላስታውስም።
አንዱ "ገራገር" ብጤ ነው። የሆኑ ሰዎች አንድን ሰው ከበው ሲደበድቡት ተመለከተ። እንደምንም ተጋፍቶ ገባና አንዴ መቶ ወጣ።
"ምን አጥፍቶ ነው ሰውየው የሚደበደበው?" ብለው ጓዶቹ ቢጠይቁት ምላሹ ምን ሆነ?
"እኔ እንጃ! ደጋግ ሰዎች ሲመቱት ሳይ ጊዜ አጅር ባገኝ ብዬ ነው የመታሁት።"
መጠኑ ቢለያይም "ደጋጎች" የምንላቸውን ተከትለን ብዙ ነገሮችን አድርገናል። ከዚህ የሚተርፍ መኖሩን እንጃ። ችግሩ ይህንን መንገድ አምነን ደራርበን መተኛታችን ነው። አለማወቅ ሁሌ ዑዝር አይሆንምና ከሰመመናችን ልንነቃ ይገባል።
................... ሳነብ ካገኘሁት
Repost from የላፍቶ ቢላል መስጂድ ወጣቶች ማህበር
أصل الدعوة السلفية:
يقول الشيخ الألباني رحمه الله:
ترتكز أسس الدعوة على ثلاث ركائز:
1- القرآن الكريم.
2- والسنة الصحيحة.
3- فهمهم على منهج السلف الصالح من
الصحابة والتابعيون وأتباعهم.
وسبب ضلال كل المذاهب القديمة والحديثة
لا تتمسك بالركيزة الثلاثة ".
[مجلة الأصالة (27)]
