en
Feedback
🇪🇹Ethio-Boostify🇩🇪

🇪🇹Ethio-Boostify🇩🇪

Open in Telegram

🚀 Ethio Boostify | Boost Your Social Media Presence We specialize in boosting your followers on Instagram, TikTok, YouTube, and more! Fast, reliable services to enhance your brand’s credibility and reach. Join us for updates, tips, and exclusive offers!🔥

Show more
The country is not specifiedEducation92 634
1 009
Subscribers
No data24 hours
-47 days
-1830 days
Posts Archive
ተቀይሯል ‼️ #Results የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት የሚያዩበት Website ተቀይሯል። አምና የነበሩት አራት ውጤት የምታዩበት አማራጮች ተቀይሯል። በዚህ አመት የተማሪዎች ብዛት በእጥፍ ስለጨመረ አማራጮችን ወደ ስድስት አሳድገዋል። የተማሪዎች ውጤት ወደ System እያገባ መሆኑን እና የተማሪዎች ቁጥር ብዛት ስላለው ለመዘግየት አንዱ ምክንያት መሆኑን ተጠቅሟል። አሁንም ውጤት መቼ ይፋ እንደሚሆን ማወቅ አልቻልንም። ለማንኛውም ውጤት ልክ እንደወጣ ውጠታቹን የሚታዩበት websites እነዚህ ናቸው። 1. eaes.edu.et 2. eaes.gov.et 3. eaes.et 4. result.neaea.gov.et 5. Telegram 👉 @EAESbot 6. SMS 8046 🧣የተማሪዎች ውጤት ይፋ ስሆን በፈጣን ኔትወርክ ውጤታችሁን ለማየት እንሞክራለን። 🧣ከናንተ የሚጠበቀዉ Join ማድረግ ብቻ ነዉ። 👇👇 https://t.me/Academic_learn የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️ ትምህርት ሚኒስቴር https://t.me/Academic_learn https://t.me/Academic_learn

12ኛ ክፍል ‼️ ዛሬ የ 12ኛ ክፍል ውጤትን በተመለከተ መረጃ ለመጠየቅ ወደ ትምህርት ሚኒስቴር ቢሮ ሄደን ነበር። ነገር ግን ከፍተኛ አመራሮች ከ አብይ ጋር ለነበረው ስብሰባ ለመታደም ሄደዋል ተባልን። እዛው ያሉ ሰራተኞችን 👉 የ 12ኛ ክፍል ፈተና መች ይፋ ይሆናል ብለን ጠይቀን ያገኘነው መረጃ .....   👉 ሁሉ ነገር ተጠናቋል። ነገር ግን መቼ ይፋ እንደሚሆን ማንም አያቅም። እስካሁን የተቆረጠ ቀን የለም ግን በዚህ ሳምንት ውስጥ የሚል ወሬ ሰምተናል። ( እነሱም አያቁም) 👉 ሌላኛው ሰረተኛ በ 22 የሚባል ነገር ጭምጭምታ አለ ግን እርግጠኛ አይደለሁም። ብቻ በዚህ ሳምንት እንደሚሆን ተስፋ አለ። 👉 3ኛው ደግሞ ከነገ ጀምራችሁ መጠበቅ ነው እንግዲህ እኔም እንዲሁ ነበር ኢንትራንስን ያለፍኩት😁 ስል መልሶልናል። 🔦 ለማንኛውም ትምህርት ሚኒስቴር በዚህች 3ት ቀን ውስጥ ይፋ የማያደርግ ከሆነ ትላልቅ ሚዲያዎች ጋር በመሄድ እንድጠይቁና ቁርጥ ቀኑን እንድነግሩን እናደርጋለን። Š hulumedia    https://t.me/Academic_learn https://t.me/Academic_learn

የ 12ኛ ክፍል ውጤት ዛሬ አልተለቀቀም‼️         መቼ ይለቀቃል ????? የ 2014 12ኛ ክፍል ውጤት ከነገ ጀምሮ በጉጉት እንጠብቃለን። ዛሬ ትምህርት ሚኒሰቴር ለመጠየቅ ሙከራ አድርገን ነበር ነገር ግን አልተሳካም። የተማሪዎች ውጤት ይፋ ስሆን በፈጣን ኔትወርክ ውጤታችሁን ለማየት እንሞክራለን። የ ሁሉ ሚዲያ ቻናል አባል የሆናችሁ በሙሉ መልካም እድል ብለናል። የተማሪዎች ብዛት ከ 947ሺ በላይ ተማሪዎች ስላሉ ውጤት በቀላሉ ማየት አስቸጋሪ ይሆናል። ስለዚህ እንደተለቀቀ Registration number መላክ እና ውጤታችሁን እናያለን። ከናንተ የሚጠበቀው  Send Request ያልላካችሁ መላክ ከዛ ሟር ማድረግ ብቻ ስለዚህ በኛ በኩል ፈጥናችሁ ማየት የምትፈልጉ ? Join በሉ👇👇 https://t.me/Academic_learn https://t.me/Academic_learn

እንኳን ለከተራ እና ጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
እንኳን ለከተራ እና ጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ!

#ትምህርት_አይኖርም በነገው እለት በሚከበረው የከተራ በዓል ምክንያት መንገዶች ስለሚዘጉ #በሁሉም ትምህርት ቤቶች ትምህርት #የማይኖር መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት
#ትምህርት_አይኖርም በነገው እለት በሚከበረው የከተራ በዓል ምክንያት መንገዶች ስለሚዘጉ #በሁሉም ትምህርት ቤቶች ትምህርት #የማይኖር መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ

#Update የ12ኛ ክፍል ውጤት መቼ ይገለጻል? #ቲክቫህ ከትምህርት ሚኒስቴር ባገኘው መረጃ መሰረት የ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ከጥር አጋማሽ በኋላ ይፋ እንደሚደረግ ይጠበቃል። አሁን ላይ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሁለተኛ ዙር ፈተና እርማት እየተጠናቀቀ ይገኛል። አጠቃላይ የፈተናው ውጤት ከዚህ ወር አጋማሽ ጀምሮ እንደሚገለጽ ይጠበቃል። ለመጀመሪያ ጊዜ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ á‰ áˆáˆˆá‰ľ ዙር በተሰጠው ፈተና ከ900 ሺህ በላይ ተማሪዎች ፈተናውን መውሰዳቸው ይታወሳል።    ═══❖•🌺•❖═══╗           @Academic_learn          @Academic_learn           ═══❖•🌺•❖═══╝

❗የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች process ተጀመረ ማለት የ2014 ውጤትም በቅርቡ ይፋ ሊደረግ እንደሚችል ያሳያል። ስለዚህ በትዕግሥት ጠብቁ🙏 @Academic_learn @Academic_learn

በ2015 የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ሰም ዝርዝር ወደ ትምህርት ቢሮ እንዲላክ ተብሏል። በቀጣይ ወር ተማሪዎች ፎርም መሙላት ይጀምራሉ። ፈተናው ግንቦት ወር አካባቢ ይሰጣል። 👇👇 @Ac
በ2015 የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ሰም ዝርዝር ወደ ትምህርት ቢሮ እንዲላክ ተብሏል። በቀጣይ ወር ተማሪዎች ፎርም መሙላት ይጀምራሉ። ፈተናው ግንቦት ወር አካባቢ ይሰጣል። 👇👇 @Academic_learn @Academic_learn

📌የ2015 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የትምህርት ካላንደር ምን ይመስላል❓ ⚜የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ማጠቃለያ ፈተና (ሚኒስትሪ) ከሰኔ 5-9/2015 ዓ.ም ይሰጣል። ⚜የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ከግንቦት 21_25/2015 ዓ.ም ይሰጣል። ⚜ሰኔ 30/2015 ዓ.ም የአመቱ ትምህርት ማጠናቀቂያ ይሆናል። 👇👇 @Academic_learn @Academic_learn

እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሰን፤ አደረሳችሁ! ሠላም፣ ፍቅር እና ደስታ በቤታችሁ የሚሞላበት በዓል እንዲሆን እንመኛለን!

የ12 ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ አልሆነም‼️‼️ በተለያዩ የማኅበራዊ ሚዲያ ገጾችና ግሩፖች ላይ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት እንደተለቀቀ ተደርጎ እየተነገረ ሲሆን ነገር ግን ይህ መረጃ ከእውነታው የራቀ ነው። የ12 ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት በአጭር ቀናት ውስጥ ይፋ እንደሚደረግ ት/ሚ ያሳወቀ ሲሆን እኛም መረጃውን ተከታትለን ይፋ ሲሆን የምናሳውቃችሁ ይሆናል። ሲለቀቅ ቀድማችሁ የምታዩበት ቻናል ሊንክ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! @Academic_learn @Academic_learn

#Update #ብሔራዊ_ፈተና ''የፈተናውን ውጤት በአጭር ጊዜ እናሳውቃለን '' -የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2ኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ
#Update #ብሔራዊ_ፈተና ''የፈተናውን ውጤት በአጭር ጊዜ እናሳውቃለን '' -የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2ኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በሰላም መጠናቀቁን አሳውቋል። አገልግሎቱ ፤ ይህ የፈተና ሥራ በውጤታማነት እንዲጠናቀቅ አውንታዊ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ምስጋና ያቀረበ ሲሆን ለተፈታኞች ደግሞ መልካም ውጤት ተመኝቷል። ''በአጭር ጊዜ ውስጥ የፈተናውን ውጤት የምናሳውቅ ይሆናል '' ያለው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ፤ተፈታኞች በትዕግሥት እንዲጠባበቁ መልዕክት አስተላልፏል። 👉 ለመቀላቀል :- 🔥@Academic_learn

ፔሌ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። በእግር ኳሱ ዓለም ትልቅ ስም ያለው ብራዚላዊው ታሪካዊ የእግር ኳስ ተጫዋች ፔሌ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱ ተሰምቷል። የቀድሞ እግር ኳስ ተጫዋቹ ባጋጠመው ህመም ሆስፒታል ገብቶ ህክምና ሲከታተል የቆየ ቢሆንም ህይወቱን ማዳን አልተቻለም። ከብራዚል ብሔራዊ ቡድን ጋር ሶስት / 3 የዓለም ዋንጫዎችን ማሸናፍ የቻለው ፔሌ በሰማንያ ሁለት ዓመቱ ነው ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው። @Academic_learn

ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሦሥተኛ ቀን ፈተና ዛሬ ተሰጥቷል። ለተፈጥሮ ሳይንስ እና ማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በተመሳሳይ ጊዜ እየተሰጠ በሚገኘው ፈተና፤ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በጠዋቱ መርሃ ግብር የኬሚስትሪ ፈተና ሲወስዱ ከሰዓት የባዮሎጂ ፈተና ተፈትነዋል። የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ደግሞ በከሰዓቱ መርሃ ግብር የታሪክ ትምህርት ፈተና ወስደዋል። ሁለተኛው ዙር ፈተና ነገ ታህሳስ 21/2015 ዓ.ም ይጠናቀቃል። ምስል፦ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! @Academic_learn @Academic_learn

የ12ኛ ክፍል ተፈታኞችን ይዞ ወደ አሶሳ ዩኒቨርስቲ ሲያቀና በነበረ ተሽከርካሪ ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ አንድ እናት ተማሪ ከነልጇ ህይወታቻው አለፈ 👉🏽 10 ተማሪዎች ላይ ከቀላል እስከ ከባድ ጉዳት ደርሷል ፤ ስድስት ተማሪዎች ህክምናቸዉን ተከታትለዉ ወደ ዩኒቨርስቲው ተመልሰዋል በትናንትናው እለት በቤኒሻንጉል ጉምዝ ሚዥጋ ወረዳ ወደ አሶሳ ከተማ ተማሪዎችን አሳፍሮ ሲያቀና በነበረ ተሽከርካሪ ላይ ባጋጠመ የትራፊክ አደጋ የአንድ እናት ተፈታኝ እና ልጇ በአደጋዉ ህይወታቸዉን ማጣታቸዉን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ቢኒያም መንገሻ ለብስራት ራዲዮ ተናግረዋል። አደጋዉ በትናንትናው እለት እኩለ ቀን ላይ ያጋጠመ ሲሆን ሌሎች 10 ተማሪዎች ላይ ከቀላል እስከ ከባድ አደጋ አጋጥሟል ብለዋል። እንደ አቶ ቢኒያም ገለጻ ፤ በአደጋዉ ሌሎች ሶስት ተማሪዎች ላይ ከባድ ጉዳት የደረሰባቸዉ ሲሆን ህክምና እያገኙ መሆኑን ገልጸዋል። የተቀሩ በአደጋዉ ቀላል ጉዳት ያጋጠማቸው ተፈታኞች ግን ህክምናቸዉን አግኝተዉ ወደ አሶሳ ዩኒቨርስቲ መግባታቸዉንም አክለዋል። በክልሉ በጸጥታ እና በተለያዩ ማህበራዊ ችግሮች ምክንያት የ12 ኛ ክፍል መልቀቅያ ፈተናን በ1ኛው ዙር መውሰድ ላልቻሉ ሁለት ሺህ ገደማ ለሚሆኑ ተማሪዎች በዚህኛዉ ዙር ፈተናዉን ለመስጠት እንደታቀደም የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ቢንያም መንገሻ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል። በተጨማሪም ከኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን የሚኖሩ ተማሪዎችም ወደ ዩኒቨርስቲው የሚመጡ ሲሆን በአጠቃላይ ለሶስት ሺህ ተማሪዎች ፈተናዉ እንደሚሰጥ የት/ት ቢሮዉ አስታዉቋል። ሁለተኛዉ ዙር ፈተና ከታህሳስ 18 እስከ 21/2015 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል። Via ዳጉ ጆርናል 🎖📖🎖 @aplusacademyy @aplusacademyy ▬▬▬▬▬▬▬▬

https://100seconds.et/join/2d581401-3c74-4df5-83c5-44e61dd1a58c ሰላም! በ ኢትዮቴሌኮም 100 ሰከንድ ውድድር ውስጥ በመቀላቀል ነፃ ክሬዲቶቼን እንዳገኝ ይርዱኝ። በመጫን ሰብስክራይብ ያድርጉ። እንዲሁም 10 ጥያቄዎችን መመለስ እና የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ!

ሁለተኛ ዙር 12ኛ ክፍል ፈተና ከታኅሣሥ 18 ጀምሮ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይሰጣል! ሁለተኛ ዙር 12ኛ ክፍል ፈተና ከታኅሣሥ 18 እስከ 21 ቀን 2015 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ። ተፈታኞች ተገቢውን ዝግጅት እንዲያደርጉም አገልግሎቱ አሳስቧል፡፡ የሚፈተኑ ተፈታኞች ከሁሉም ክልል ሲሆኑ እነርሱም፡- 1. የመጀመሪያ ዙር ፈተናን በወሊድ ወይም በእርግዝና ምክንያት ተንቀሳቅሰው ለመፈተን  ያልቻሉ 2. በህግ ጥላ ሾር ወይም በማረሚያ ቤት ሆነው በነበረው መፈተኛ ሁኔታ ለመፈተን ያልቻሉ 3. የሀገር መከላከያ ሠራዊት ወይም የፌዴራል ፖሊስ ወይም የክልል ልዩ ኃይል አባል ሆነው በወቅቱ በግዳጅ ላይ በመሆናቸው ያልተፈተኑ 4. በህመም ወይም ተቀባይነት ባገኘና ከአቅም በላይ በሆነ ችግር ምክንያት ሙሉ በሙሉ ወይም በከፍል ፈተና ያልተፈተኑ 5. ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ በተፈጠረው የድልድይ መደርመስ አደጋ ምክንያት ያልተፈተኑ 6. በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ በተፈጠረው ችግር ምክንያት አንድ ፈተና እንዲፈተኑ የተወሰነላቸው 7. ተቀባይነት ባገኙ ችግሮች ምክንያት እንዲፈተኑ የተወሰነላቸው መሆናቸውን ከአገልግሎቱ የተገኘው መረጃ አመላክቷል። @Academic_learn

" ተማሪዎች ፈተናውን ለመፈተን ዝግጅት አድርጉ " - የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ በተለያየ ምክንያት የ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተና ሙሉ በሙሉ ወይንም በከፊል ላልተፈተኑ ተማሪዎች ፈተናውን በታህሳስ ወር መጀመሪያ ሳምንት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ትምህርይ መምሪያ አሳውቋል። ትምህርት መምሪያው ፦ - በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ በመሸጋገሪያ ድልድይ ተሰብሮ በደረሰው አደጋ ምክንያት የመጀመሪያውን ቀን ፈተና ያልተፈተኑ፤ - በወሊድ ምክንያት ፈተናውን ያልወሰዱ፤ - የተለያየ ማህበራዊ ችግር አጋጥሟቸው ጉዳዩ ለሚመለከተው አካል አሳውቀው ለፈተና ያልተቀመመጡ ፤ - በሀዋሳ ከተማ ማዕከላዊ ማረሚያ ትምህርት ቤት የሚገኙ ተማሪዎች ፈተናውን ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው ብሏል። የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ፤ " ትምህርት ሚኒስቴር ፈተናውን ላልወሰዱ ተማሪዎች በታህሳስ ወር 2015 ዓ.ም በመጀሪያ ሳምንት አከባቢ ፈተናው ለመስጠት ቅድመ ዝግጅቱን እያጠናቀቀ ነው " ያለ ሲሆን ተማሪዎች ይህንን አውቀው ፈተናውን ለመፈተን ዝግጅት እንዲያደርጉ አሳስቧል። ምንጭ፦ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ @Academic_learn

የ12ኛ ክፍል ውጤትን በተመለከተ በአንዳንድ ማህበራዊ ሚዲያዎች ውጤቱ እስከ ህዳር 15 ድረስ ይወጣል የሚሉ መረጃዎች ሲዘዋወሩ ተመልክተናል ፤ በእርግጥ የፈተና ውጤቱ የሚገለፅበት በዚህ ጊዜ ተብሎ ባይገለፅም ፈተናው በ2ዙር ተሰጥቶ የሁለቱንም ዙር ፈተና ውጤት በአንድላይ አጠቃሎ ውጤቱ ይፋ እንደሚሆን ትምህርት ሚኒስቴር ገልፆ ነበር  የፈተናው ዙር እርማት ተጠናቋል አሁን የሚጠበቀዉ ሁለተኛ ዙር ተፈታኞች ተፈትነው ውጤቱን ይፋ ማድረግ ነው። ሆኖም ሁለተኛ ዙር ፈተና መች እንደሚሰጥ የተገለፀ ነገር ባይኖርም ተማሪዎች የመጀመሪያ ዙር ፈተና ውጤት እንዲገለፅ በተደጋጋሚ ጥያቄ እያነሱ ይገኛሉ። በአጭሩ ውጤቱ እስከ እዚህ ወር መጨረሻ ድረስ ይፋ እንደሚሆን ይጠበቃል፤ ፈተናው ት/ት ሚኒስቴር ባቀደው መሰረት ከሄደ ደግሞ ሁለተኛ ዙር ተፈታኞች ፈተናው እስኪወስዱ ድረስ መጠበቅ የማይቀር ነው። ተማሪዎችም እንደተለመደው ተረጋግተው እንዲጠብቁ ተጠይቋል። @Academic_learn

የ 12ኛ ክፍል ውጤት‼️ በ ዘንድሮ የ 12ኛ ክፍል ፈተና ከተሰጠ አንድ ወር ያለፈ ስሆን ፈተናው ታሪሞ አልቋል። በዚህም መሰረት ትምህርት ሚኒስትር የተማሪዎችን ውጤት በቅርቡ ይፋ ያደርጋል የሚል ተስፋ አለን። የ 2ኛ ዙር ፈተና አሁንም በሰላም እና ፀጥታ ምክንያት መች እንደሚሰጥ አልተወሰነም። ስለዚህ በመጀመሪያ ዙር የወሰዱት ተማሪዎች ውጤታቸውን ቶሎ አሳውቆ ሚደባ እንደሚያደርግ ተማሪዎች ጠይቋል። የዘንድሮ የ 12ኛ ክፍል ውጤት ከዚህ በፊት ከነበረው በአንፃር ዝቅ ሊል ይችላል። ስለዚህም የዩኒቨርስቲ መግቢያም የሚፈለገውን የተማሪ ብዛት ለማግኘት ዝቅ የሚል ተስፋ አለው። የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️ @Academic_learn @Academic_learn