en
Feedback
🇪🇹Ethio-Boostify🇩🇪

🇪🇹Ethio-Boostify🇩🇪

Open in Telegram

🚀 Ethio Boostify | Boost Your Social Media Presence We specialize in boosting your followers on Instagram, TikTok, YouTube, and more! Fast, reliable services to enhance your brand’s credibility and reach. Join us for updates, tips, and exclusive offers!🔥

Show more
The country is not specifiedEducation92 634
1 009
Subscribers
No data24 hours
-47 days
-1830 days
Posts Archive
🎁 Congratulations 🎁 Ethiopian Undergraduate and Masters Program Students !🥳🤩... ✅ Study in Italy ! 🇮🇹🇮🇹🇮🇹 ♻️ ከፈተኛ ት
🎁 Congratulations 🎁 Ethiopian Undergraduate and Masters Program Students !🥳🤩... ✅ Study in Italy ! 🇮🇹🇮🇹🇮🇹 ♻️ ከፈተኛ ትምህርቶን በ Europe Top University መከታተል ይፈልጋሉ ? 😀 ♻️ ማነው በEurope እየከፈለ ሳይሆን እየተከፈለው መማር የሚፈልገው ? 😃 ♻️ ማነው ውጤቴ አነስተኛ ነው Full Scholarship ማግኘት አልችልም ብሎ የተጨነቀው ?🥹 ✅ ኑ ወደ 🎇 Ethio-Genuine-Consultancy 🎆 ከ Application process እስከ Visa process ሙሉ በሙሉ ሃሳባችሁን በእኛ ላይ ጥላቹ Europe (Italy 🇮🇹) ትገባላቹ 😊... ✅ Major Requirements 1. Passport 2. High School Transcript 3. G10 and G12 matric Result 4. English Proficiency ( Not Mandatory ) 5. Degree Certificate ( For Masters ) ✅ EUEE ከ 500 በላይ ላመጣች ተማሪዎች እንዲሁም በ Group 👭👬👫ለምትመጡ ተማሪዎች ልዩ Discount አለን 😊 🌟 Contact us at :- @Ethio_Genuine19 / @Ethio_Genuine9 ( +251935343325 ) - @Gossa07 - @Bo13e @Ethiogenuine1 @Ethiogenuine1 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com ✅ Address : - Star Building( 5th Floor, Office No. 502 ), Diaspora Building አጠገብ, መገናኛ

📌 ASTU ( Adama Science and Technology University ) 📚 የScience እና Technology  ዩኒቨርሲቲ እንደመሆኑ እሚሰጣቸው Departmentoch ውስን ናቸው ማለትም Engineering እና Applied Science ፊልዶች ብቻ ናቸው ። 🔎 በ Engineering ሾር 3 Schooloችን  1-School of Electrical 2-School of Mechanical 3-School of Civil and Architecture 📚 በእነዚህ schoolችም ስርም ፦ 1.School of Electrical computing ሾር 📌-Software engineering 📌-Computer science and engineering(CSE) 📌 -Power and Control 📌 -Communication and Electronics 2.በSchool of Mechanical chemical and material ሾር 📌 - Mechanical engineering 📌 -Chemical engineering 📌 -Material Science and Engineering 3.በSchool of Civil and Architecture ሾር 📌 -Civil engineering 📌 -Architectural engineering 📌 -Water engineering 📌 -Geomathics engineering      📚 በApplied Science ውስጥ ፦ 📌 -Applied Maths 📌 -Applied Chemistry 📌 -Applied Physics 📌 -Geology 📌 -Industrial chemistry 📌 - Pharmacy 📚 ወደ ዩኒቨርስቲው ለመቀላቀል ፈተና ያለው ሲሆን እሚቀበላቸው ተማሪወች ውስን ናቸው ተማሪ እምንቀበለው በ Laboratoryኣችን ልክ ነው ብለው ስለሚያምኑ ! በጠቅላላ ግቢው ውስጥ ከ Fresh እስከ Masters 7000 ተማሪወች 2000 ሰራተኞች ይገኛሉ ። 📚 ተማሪወች ትንሽ ከመሆናቸው አንፃር ምግብ ከየትኛውም ግቢ የተሻለ ነው ።  📚 library 1-Central Library 2-Applied Library 3-Liberal arts library 4-Post graduate library 5-Females library 📚 እንዲሁም በየdepartmentቶች  የየራሳቸው library ያላቸው ሲሆን የሴቶቹ ለብቻቸው እሚጠቀሙበትም አላቸው ።ሌላው ነገር libraryወቹ በውስጣቸው በጣም ፈጣን WiFi እና Computer አላቸው ። ግቢው ለሚጠቀምበት በጣም ብዙ laboratoryወች አሉ ። 📚 DSTV በኮሮና ተዘግቶ ቆይቶ በቅርቡ የጀመረ ነው ግቢው ውስጥ Anfi እሚባል ቦታ አለ እዛ ላይ በ cinema standard led screen አለ እንዲሁም ሶስት ቦታወች ላይ አነስተኛ screenoch አሉ ። ለሴቶች ትንሽ ሻል ያለ አገልግሎት ይሰጣል በዶርመተሪ በlibraryም በብዙ ነገር ይጠቀማሉ ! 📚የራሱ ውሀ ማጣሪያ ያለው ሲሆን ፤ ብዙም የውሀ ችግር የለም መብራት አይጠፋም ከጠፋም በ 5 ደቂቃ ውስጥ እሚነሳ automatic generator አለ ። Dormitory አሪፍ  የሚባል ነው ።  የግቢ መግቢያ ሰዓት 3:00 ከሌሎች የተሻለ ነው ። ሌላው በፍፁም ሰው እማይተናኮሉ ለማዳ ለመባል እሚቀርቡ ጅቦች አሉ ፤ 🔎 በጣም ጠቃሚ ነገር 🔎 📌 ከሌሎች ዩኒቨርስቲዎች በተለየ ነው ት/ት እሚሰጠው ለምሳሌ Comon course እሚባል ነገር የለም engineering እሚገባ ቀጥታ pre engineering ይማራል  Appliedም እንደዛው ነው ። Gpa ከ 3.5 በላይ ካለ እና ሌላ ፊልድ ደርቦ መመረቅ ለሚፈልግም dual degree ይሰጣል ሁለት degree ማለት ነው ።  International degree መስጠትም እጀምራለሁ ብሎ ለ2013 ባች ቃል ገብተዋል።  🔎 ማስጠንቀቂያ 🔎 📚 ግቢው በ ት/ት ጉዳይ አይደራደርም ፈተናቸው አስመራሪ ነው ግን በደምብ ለመስራት ለሚመጣ ተማሪ እሚከብደው አይሆንም ! Common Derivatives and Integrals 📚Rule for common Derivatives and integrals 📚አንዳንድ Examples ከነ ማብራሪያ እና መልሶቻቸው! @Academic_learn @Academic_learn

#Repost በቀጣይ ግቢ የምትገቡ የ ተፈጥሮ ሳይንስ( Natural science) ተማሪዎች በመጀመሪያው ሴሚስተር ስለምትወስዷቸው ኮርሶች መረጃ። ✍️ በ Daniel Th and Daniel Sh ተፅፎ በ Concise English(@Aconcise) ቻናል ተዘጋጅቶ የቀረበ። 📚 የመጀመሪያ አመት የመጀመሪያው ሴሚስተር ላይ የ ተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የምትወስዷቸው ኮርሶች👇   📌 MATHEMATICS ( for natural science) 📌 GENERAL PHYSICS 📌 GEOGRAPHY 📌 LOGIC & CRITICAL THINKING 📌 COMMUNICATIVE ENGLISH SKILL I 📌 PSYCHOLOGY 📌 PHYSICAL FITNESS 🥺 እስኪ አሁን ደግሞ እያንዳንዱን ኮርሶች እንመልከት።                            📌 MATHS 📚 11 ኛ እና 12 ኛ ክፍል የተማራችሗቸው ናቸው አብዛሀኞቹ ፡ የተወሰነ ለውጥ( modification) ነው ያለው። 📚 በይበልጥ ፈተና ሲውጣ Basic ነገር ነው የሚያወጡት Module ማንበብ ለዚ ግዜ በጣም ወሳኝ ነው Module በደምብ ሳታነቡ Reference እንዳገልጡ አደራ Defintion , Properties , Exercises ..... module ላይ ያለውን በደምብ ያዙ የሚሰጣቹ Course outline ላይ ያለውንም ነጥብ በደምብ ተመልከቱ ምን ላይ ማተኮር እንዳለባቹ ይረዳቹሀል::                   📌 Logic and critical thinking 📚 ይህ course ለእናንተ አድስ ነው። ምክንያታዊነት እና ፍልስፍስና የትምህርቱ መሰረት ናቸው። የ concept ተማሪ ከሆናችሁ ትሰሩታላችሁ። ይህ ኮርስ በዋናነት የእናንተን የመረዳት ክህሎት ይጠይቃል ፡ እጅግ በጣም በጣም በጣም ደስ የሚል ኮርስ ነው🙈። ነገር ግን ጥልቅ ንባብ እና መረዳት ይጠይቃል ። ላይ ላዩን ማንበብ የለባችሁም☹️። 📚 ለማንኛውም ለ logic and critical thinking የሚያግዝ እጅግ በጣም ምርጥ አጋዥ መፅሀፎች አሉ። 1ኛ) Concise introduction to logic 2ኛ)  freshman logic 📌 Concise introduction to logic የሚለው መፅሀፍ በጣም አሪፍ አድርጎ ያስረዳል። በጣም አሪፍ አሪፍ የሚባሉ እና ከበድ ያሉ ጥያቄዎችም አሉት😴። የዚህን መፅሀፍ ጥያቄዎቹን ገብቷችሁ በአግባቡ ከሰራችሁ ፡ በእርግጠኝነት ግቢ ላይ የሚወጣውን  ፈተና ትሰሩታላችሁ😸 ምክንያቱም የከባድ ጥያቄዎች ጣሪያ የሚባሉ ጥያቄዎች መፅሀፉ ላይ አሉ። ኸረ እንዳውም ከመፅሀፉ Exercise ላይ ያሉትን ጥያቄዎች ፈተና ላይ ቀጥታ ያወጡታል🙈🙈። የግቢ መምህሮች በጣም የሚጠቀሙት መፅሀፍ ነው👏👏። 📌 Freshman logic የሚለው መፅሀፍ ደግሞ የ logic and critical thinking ትምህርትን በቀላሉ እንድትረዱት ያደርጋል ምክንያቱም በ አማርኛ እየተረጎመ ስለሚያስረዳ👏😘። የትምህርቱን ፅንሰ ሀሳብ ( concept) በቀላሉ ለመረዳት freshman logic የሚለው መፅሀፍ በጣም ምርጥ ነው። በዛ ላይ እጅግ በጣም ደስ ደስ የሚሉ የ concept ጥያቄዎችም አሉት😴😍። ስለዚህ እኛ የምንመክራችሁ 1ኛ) መምህሩ የሚሰጣችሁን ኖት ፡ ፒዲኤፍ ማንበብ ፡መምህሩ ሲያስተምር በ ደንብ መከታተል። ጥሩ አድርጎ የማያስተምር መምህር ሊያጋጥማችሁ ስለሚችል ነባር ተማሪዎችን ጠይቆ መረዳት። A+ tutorial Class ላይ ትምህርቱ ግልፅ በሆነ መንገድ ስለሚሰጥ እዛ ላይ ተመዝግባችሁ መማር። 2ኛ) freshman logic የሚለውን መፅሀፍ ማንበብ ምክንያቱም መፅሀፉ ላይ የቀረቡት ኖቶችን በቀላሉ ስለምትረዷቸው። 3ኛ) Concise introduction to logic የሚለው መፅሀፍ ላይ ሂዳችሁ ጥያቄ መፍለጥ🕺 ፡ የሚገራርሙ ጥያቄዎች አሉት😴። ከዛ A ታመጡና መቀወጥ🕺💃🕺💃😁😁።                   📌 Communicative English skill I ይህ ኮርስ ላወቀበት ተማሪ የሚሰራ ኮርስ ነው፡🙈። በውስጡ ምን ምን ይዟል መሰላችሁ🤔 📚 Reading skill ( አንድ passage ይሰጣችሗል ፡ በዛ መሰረት ጥያቄ ይሰጣችሗል( የሆነ ማርክ%) 📚 Grammar ( Tense , Active and passive voice , conditional sentence, reported speech ... እነዚህ ነው የምትማሩት ፡ ደግሞ ቀላል ናቸው ፡ Concise ላይ የተለቀቁ ኖቶችም ሊጠቅማችሁ ይችላል።) ኮርሱ A+ tutorial class ላይ እጅግ በጣም ግልፅ በሆነ መንገድ ይሰጣል ብዙ ተማሪዎችም A+ አምጥተውበታል ተመዝግባችሁ ተማሩ።                             📌 Geography ለ Geography ም አዲስ አይደላችሁም። ነገር ግን ይህ ትምህርት አንዴ ተነቦ የሚተው አደለም በተፈጥሮው ይተናል ብል ይቀላኛል 🤷‍♂️ ስለዚህ ብትችሉ ስታነቡ Note ያዙ ቀጣይ ስትደግሙት Note ብቻ ማንበብ ነው የሚጠበቅባቹ ከ module ውጪ ፈተና አይወጣም PPT እንደ Apetizer ውሰዱ 😂 እንዳልኳቹ ስለሚረሳ ቶሎ ቶሎ ሳይበዛ ከልሱት አንዳንዴ Module ስታነቡት ደስ ላይል ሰለሚችል Note እየያዛቹ ዋና ዋና ነጥቡን አንብቡ 👍::                           📌 Psychology 📚ይህ ኮርስ በብዙ መልኩ አድስ ሊሆንባችሁ ይችላል:: ይህ ትምህርት ለየትው የሚያረገው በደምብ መረዳትን ይጠይቃል Module ካነበባችሁ በቂ ቢሆንም Module በደምብ የማያብራራው ሀሳብ ስለሚኖር Google ማድረግ በጣም ተመራጭ ነው በይበልጥ ከ ምዕራፍ 3 ጀምሮ የ Case ጥያቄ ስለሚበዛ በደም Exercise መስራት ይጠቅማቹሀል በቀላሉ Google ላይ በ Topicu ርዕስ worksheet search ብታረጉ ከፈተናው ተመሳሳይ ጥያቄ ታገኛላቹ። ሌላኛው አማራጭ YouTube ነው እኛ ሀገር በስፋት ባይለመድም በአጭር ግዜ Concept ለመረዳት ፍቱን ነው ሞክሩት ። 11 ምዕራፎች ሲኖሩት ቢበዛ እስከ ምዕራፍ 8 ብትማሩ ነው አታስቡ  A+  የናንተ ናት 👍 ኮርሱ A+ tutorial class ላይ እጅግ በጣም ግልፅ በሆነ መንገድ ይሰጣል ብዙ ተማሪዎችም A+ አምጥተውበታል ተመዝግባችሁ ተማሩ።                         📌 General Physics General physics የምትማሩት ከ 11 እና 12 የተለየ ነገር የለውም ከናንተ የሚጠበቀው Module ማንበብና የተወሰነ Refer አድርጋቹህ ጥያቆዎችን መስራት ነው እንጂ የተለየ አዲስ ነገር የለውም::                           📌 Physical fitness ሜዳ ወጥታችሁ ሱምሶማ መስራት መሮጥ ነው😁። ስለዚህ የ ስፖርት ትጥቅ ያስፈልጋችሗል ፡ እንዳትረሱ😂። ይህ ኮርስ ውጤት የለውም ማለቴ ውጤት አይሰራለትም::  pass or fail ነው የምትባሉት። @Academic_learn @Academic_learn

🗣Scholarship to study in Japan The MEXT Government Scholarship will cover the full cost of studying at Ritsumeikan Universit
🗣Scholarship to study in Japan The MEXT Government Scholarship will cover the full cost of studying at Ritsumeikan University. This scholarship covers Master's and PhD programs. Ritsumeikan University is one of the most prestigious private universities in Japan, known for its science and technology programs. 💬Learn more: https://tinyurl.com/ye276wa2

#MoE በ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ እና በመንግስት ተቋማት ገብታችሁ መማር የምትፈልጉ ተማሪዎች የተቋም ምርጫችሁን  በየትምህርት ቤታችሁ በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ የካቲት 02/2015 ዓ.ም ድረስ እንድታስተካክሉ የትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል። በልዩ ሁኔታ በአዳማ እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርሲቲዎች መማር የምትፈልጉ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና #የማይሰጥ መሆኑን አውቃችሁ መርጣችሁ መመደብ የምትችሉ áˆ˜áˆ†áŠ‘ ተገልጿል። በምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ የምትሹ ተማሪዎች (ተመሳሳይ ጾታ ያላችሁ መንትያዎች፣ እመጫቶች፣ ነፍሰጡር የሆናችሁ፣ በመንግስት ሆስፒታሎች ህክምና ቦርድ የተረጋገጠ ልዩ ክትትል የሚሻ ህመም ያለባችሁ ተማሪዎች፣ ...) ማመልከቻችሁን እና ደጋፊ ሰነዶቻችሁን á‰ á‰€áŒŁá‹Š ሊንክ á‰Ľá‰ť መላክ አለባችሁ፦ https://student.ethernet.edu.et መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሟር ያድርጉ! @Academic_learn @Academic_learn

ማስተካከያ ‼️ ኢትዮ ዩኒቨርስቲ ከትምህርት ሚኒስቴር መግለጫ ተነስቶ ለተማሪዎች ማብራሪያ በሰጠው ላይ ማስተካከያ አድርጓል። 29,909 ተማሪዎች መቼ ወደ ግቢ ይገባሉ የተባለው ገና አልተወሰነም። መግለጫው ላይ ከሰማችሁ በሚቀጥለው አመት ይባል እንጂ ገና ከውሳኔ እንዳልተደረሰ እና የነሱስ ምደባ መቼ ነው የሚለው ገና ነው። ሌላው እነዚህ ከ 50 በላይ ያመጡ ተማሪዎች Freshman Course ይወስዳሉ ተብሏል። መቼ የሚለው ግን አልታወቀም። ስለዚህ Freshman አይኖርም የተባለው በስህተት ነው። ለ 50% ቅርብ የሆኑት 100ሺ ተማሪዎች ገና አልተለዩም። ከተለዩ በኋላ በምን መልኩ ክለሳ ይወስዳሉ፣ የት ሆነው ይወስዳሉ፣ ለስንት ጊዜ ነው የሚወስዱት የሚሉ ጥያቄዎችም በዛው ጊዜ መልስ ያገኛሉ። ስለ Astu, Aastu, Phawulos ውድድር ትምህርት ሚኒስቴር አቅጣጫ ያስቀምጣል። አብዛኛው ተማሪ የጨነቀው ደግሞ College መግባት እችል ወይ? የሚለው ነው። College'ን አስመልክቶ ምንም አልተባለም። መቼስ ባዶ ሆነው አይቀሩም። ስለዚህ በተስፋ መጠበቅ ነው። በአጠቃላይ ትምህርት ሚኒስቴር የተማሪዎች ቅሬታን መልስ ከሰጣ በኋላ ትንታኔ ይሰጣል። ውጤታችሁ ላይ ቅሬታ ያላችሁ እስከ ጥር 26 ድረስ ቅሬታ ማቅረብ ትችላላችሁ። ©ኢትዮ ዩኒቨርስቲ የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️ @Academic_learn @Academic_learn

#አሪፍ_ውሳኔ በ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው በመላ ሀገሪቱ ከ600 በላይ ውጤት ያመጡ ተማሪዎችን የዩኒቨርሲቲ ወጪ እንደሚሸፍን አማራ ባንክ አሳውቋል። ባንኩ በመላ
#አሪፍ_ውሳኔ በ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው በመላ ሀገሪቱ ከ600 በላይ ውጤት ያመጡ ተማሪዎችን የዩኒቨርሲቲ ወጪ እንደሚሸፍን አማራ ባንክ አሳውቋል። ባንኩ በመላ ሀገሪቱ ከ600 በላይ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች ለእያንዳንዳቸው በወር 750 ብር እየከፈለ እንደሚያስተምር የባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሄኖክ ከበደ ገልጸዋል። ውሳኔው የባንኩ የማኀበረሰባዊ አገልግሎት አካል መሆኑን ዋና ሥራ አስፈጻሚው ጠቁመዋል። በመላ ሀገሪቱ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች በትምህርት ሚኒስቴር እውቅናና ሽልማት ይሰጣቸዋል መባሉ ይታወሳል። @Academic_learn

ዘንድሮ ግን ፈተናውን  ካለፈው ተማሪ ፈተናው ላይ የተወለደው በለጠ😔😂

የ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች አሃዛዊ መረጃ @Academic_learn @Academic_learn
የ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች አሃዛዊ መረጃ @Academic_learn @Academic_learn

#BREAKING NEWS ከ50 በመቶ በታች ያመጡ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ እንደማይቀላቀሉ የተገለጸ ሲሆን ነገር ግን የዩኒቨርሲቲዎችን የመቀበል አቅም ከግምት ውስጥ በማስገባት በውጤታቸው መሰረት ተጨ
#BREAKING NEWS ከ50 በመቶ በታች ያመጡ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ እንደማይቀላቀሉ የተገለጸ ሲሆን ነገር ግን የዩኒቨርሲቲዎችን የመቀበል አቅም ከግምት ውስጥ በማስገባት በውጤታቸው መሰረት ተጨማሪ ተማሪዎችን በመቀበል ለቀጣይ ዓመት ዩኒቨርሲቲ መግባት የሚያስችላቸውን ውጤት እንዲያገኙ ይሰራል ተብሏል። እስከ 100 ሺሕ የሚደርሱ ከ50 ከመቶ በታች ያስመዘገቡ ተማሪዎች፣ በውጤት ተለይተው ማካካሻ ትምህርት ወስደው በቀጣይ ዓመት የፈተና ዕድል ያገኛሉ ተብሏል። ማካካሻውን የሚወሰዱ ተማሪዎች ዩኒቨርስቲ ገብተው ማካካሻውን ከወሰዱ በኋላ ማለፊያ ውጤት ካስመገቡ በዚያው የዩኒቨርስቲ ትምህርታቸውን እንደሚቀጥሉም ተገልጿል። #Share #Share #Share

ቅሬታ ማቅረቢያ ቦታ አልተዘጋጀም። የ 'Complaint' መስፈንጠሪያ ተጫኑ ብባልም ግን Websitu ላይ የለም። ውጤታችሁ የተበላሸባችሁ ተማሪዎች ስለቀቅ ይነገራል። ትምህርት ሚኒስቴር በአካል መሄድ አያስፈልግም ተረጋግታችሁ ጠብቁ🙏🙏 አብዛኛው ተማሪዎች 100 እስከ 300 ቤት መካከል ይገኛሉ። እስካሁን ዝቅተኛ 138 ስሆን ከፍተኛው ነጥብ 666 ነው። 3% ብቻ ከ 350 በላይ እንዳመጡም አዲስ ማለዳ ገልፆ ነበር። ትምህርት ሚኒስቴር ከደቂቃዎች በኋላ መግለጫ ይሰጣል። የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️ @Academic_learn @Academic_learn

#Update የትምህርት ሚኒስቴር በ12ኛ ክፍል የብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ ዛሬ መግለጫ ይሰጣል። የ2014 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ትላንት ለሊት ይፋ መደረጉ ይታወቃል። ከውጤቱ ጋር
#Update የትምህርት ሚኒስቴር በ12ኛ ክፍል የብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ ዛሬ መግለጫ ይሰጣል። የ2014 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ትላንት ለሊት ይፋ መደረጉ ይታወቃል። ከውጤቱ ጋር በተያያዘ አጠቃላይ መግለጫ ዛሬ ከሰዓት 8:00 በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር) እንደሚሰጥ ታውቋል። "የመልቀቂያ ፈተና ከወሰዱት መካከል ውጤታቸው ከ50 በመቶ በላይ የሆኑ ተማሪዎች ከ28 ሺህ እንደማይበልጥ" እየተዘገበ ይገኛል። ከ50 በመቶ በላይ ያመጡ ተማሪዎች አሐዝ ከ28 ሺህ "ብዙም እንደማይርቅ" #ቲክቫህ ከትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር አረጋግጧል። እስካሁን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመግቢያ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ያልተደረገ መሆኑ ይታወቃል። @Academic_learn @Academic_learn

እየሰራ ነው
እየሰራ ነው

ውጤት ማየት ተጀምሩዋል መልካም እድል ውዶች nat ካስቸገራቹህ  ከላይ በሰጠናቹህ username ማይት ትችላላችሁ ስም እና አድሚሽን Number ላኩላቸው

28ሺ ተማሪዎች ብቻ‼️ የ2014 የ12ኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ከ980 ሺ በላይ ተማሪዎች መካከል 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ አማካይ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ቁጥር 28 ሺ ነው ። የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ቁጥር፣ ዩኒቨርስቲዎች ካላቸው የመቀበል አቅም ጋር በፍፁም እንደማይጣጣም መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ የመንግሥት ዩኒቨርስቲዎች 150 ሺሕ በላይ ተማሪዎችን የመቀበል አቅም እንዳላቸው የትምህርት ሚኒስቴር መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ ስለዚህ ማለፊያ ከ 350 ልያንስ ይችላል። ወይም ሌላ መፍትሄ ይፈለጋል 🙏🙏🙏 @Academic_learn @Academic_learn

#Update የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ተለቀቀ። ተፈታኞች ከዛሬ ጥር 18 ቀን 2015 ዓ.ም #ከሌሊቱ 5፡30 ጀምሮ ፡- • በዌብ ሳይት https://eaes.edu.et/ ወይም • በ6284 አጭር የጽሑፍ መልዕክት መላኪያ ላይ የምዝግባ ቁጥራቸውን (Registration Number) ብቻ በመላክ ወይም • በቴሌግራም ላይ  https://t.me/eaesbot ማየት የሚችሉ መሆኑን ተገልጿል። ማሳሰቢያ፡- • ማንኛውም ቅሬታ ያላቸው ተፈታኞች በአካል መምጣት ሳያስፈልግ እስከ ጥር 26/2015 ዓ.ም ድረስ በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዌብ ሳይት https://eaes.edu.et/ ላይ Compliant የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጫን ማቅረብ ይችላሉ ተብሏል። • ተማሪዎች የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አድራሻ ላይ ብቻ እንዲጠቀሙ #ከተመሳሳይ እና #የተዛባ_መረጃ ለማሰራጫት ከሚሞክሩ አካላት እራሳቸውን እንዲጠብቁ መልዕክት ተላልፏል። ምንጭ፦ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ትምህርት ሚኒስቴር @Academic_learn @Academic_learn

#ሰበርዜና #BreakingNews ከ2014 የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች የማለፊያ ውጤት (ከ50% በላይ) ያመጡት ሦስት በመቶ ብቻ ናቸው ኩረጃን ለማስቀረትና የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በሚል፣ በልዩ ሁኔታ ከተሰጠው የ2014 የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ የመልቀቂያ ፈተና ከወሰዱት መካከል ውጤታቸው ከ50 በመቶ በላይ የሆኑ ተማሪዎች ከ28 ሺሕ እንደማይበልጥ አዲስ ማለዳ ከአስተማማኝ ምንጮቿ ሰማች፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ በዩኒቨርስቲ በተሰጠው ፈተና ከ980 ሺሕ በላይ ተማሪዎች ፈተናውን የወሰዱ ሲሆን፣ ወደ ዩኒቨርስቲ የሚያስገባውን ፈተና ከወሰዱት ተማሪዎች መካከል 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ አማካይ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ቁጥር 28 ሺሕ ገደማ መሆናቸው አዲስ ማለዳ ከትምህርት ሚኒስቴር ምንጮቿ ሰምታለች፡፡ ከፍተኛ ጥያቄ የሚነሳበትን የትምህርት ጥራት ለማሻሻል እና የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተና ላይ የሚስተዋለውን ኩረጃ ለማስቀረት ወሳኝ ነው የተባለለት ፈተና በጥብቅ ቁጥጠር ከ50 በሚበልጡ የአገሪቱ ዩኒቨርሲቲዎች መሰጠቱ ይታወቃል፡፡ የፈተና ውጤቱ ከዛሬ እኩለ ሌሊት ጀምሮ በበይነመረብ ይፋ እንደሚደረግ፣ ተማሪዎችም በተሰጣቸው የመለያ ቁጥር ውጤታቸውን ማየት እንደሚችሉ የአዲስ ማለዳ ምንጮች አረጋግጠዋል፡፡ በውጤቱ ላይ ትምህርት ሚኒስቴር በነገው ዕለት መግለጫ እንደሚሰጥም ይጠበቃል፡፡ የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ቁጥር፣ ዩኒቨርስቲዎች ካላቸው የመቀበል አቅም ጋር በፍፁም እንደማይጣጣም መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ የመንግሥት ዩኒቨርስቲዎች 130 ሺሕ በላይ ተማሪዎችን የመቀበል አቅም እንዳላቸው የትምህርት ሚኒስቴር መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ ይህም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ካላቸው የቅበላ አቅም የ2014 ተፈታኞች የማለፊያ ነጥብ ያስመዘገቡት ከዩኒቨርሲቲዎቹ የመቀበል አቅም ከ20 በመቶ የማይበልጥ ነው ማለት ነው፡፡ ከፍተኛ የተማሪዎች ውጤት ማሽቆልቆል ማጋጠሙን የመንግሥት ከፍተኛ ኃላፊዎች የሰሙ ሲሆን፣ ያጋጠመውን የተማሪዎች ውጤት ማሽቆልቆል ምን ይደረግ በሚለው ላይ ምክክር እየተደረገበት ነው፡፡ በውይይቱ የዩኒቨርስቲዎች መቀበል የሚችሉት አቅም ጋር የሚጣጣም ተማሪ፣ ወደ ዩኒቨርስቲ ሊገባ የሚችልበት ሁኔታ ላይ ውሳኔ እንደሚሰጥ ይጠበቃል፡፡ የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ቁጥር አነስተኛ መሆኑንን ተከትሎ፣ ዩኒቨርስቲዎች በመቀበል አቅማቸው ልክ ተማሪዎችን እንዲቀበሉ አማራጭ እየተፈለገ ነው፡፡ በዚህም በልዩ ሁኔታ ለማለፊያ የቀረበ ውጤት ያመጡ ተማሪዎችን የማጠናከሪያ ትምህርት ወስደው ወደ ዩኒቨርስቲ እንዲገቡ ይደረግ የሚለው አንዱ አማራጭ ሆኖ በመንግሥት በኩል እየታየ እንደሆነ አዲስ ማለዳ ሰምታለች፡፡ በተማሪዎቹ ውጤት ላይ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጀምሮ ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣናት እንዲያውቁት የተደረገ እንደሆነ ማወቅ ተችሏል፡፡ የ2014 የ12ኛ ክፍል ፈተና በዩኒቨርሲቲዎች መሰጠቱ፣ በትምህርት ስርዓቱ ላይ ያለውን ስብራት ለማከም እንደ አንድ የመፍትሔ አቅጣጫ ተወስዷል፡፡ ይህ ለመጀመሪያ ጊዜ ተግበራዊ የተደረገው የፈተና ስርዓት፣ በዩኒቨርስቲ መምሀራን አማካኝነት፣ ተማሪዎችም ከተማሩበት አካባቢ ርቀው በዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢዎች ውስጥ የተሰጠ ነበር፡፡ @Academic_learn @Academic_learn

የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት መቼ ይፋ ይደረጋል? ባለፈው ሳምንት ላይ የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር " የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና መቼ ይፋ ይደረጋል ? " ብለን ጠይቀናቸው ፤ ከጥር 1
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት መቼ ይፋ ይደረጋል? ባለፈው ሳምንት áˆ‹á‹­ የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር " የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና መቼ ይፋ ይደረጋል ? " ብለን ጠይቀናቸው ፤ ከጥር 15 ጀምሮ ባሉት ቀናት የሚል ምላሽ ሰጥተውን ነበር። ዛሬ ይህንኑ ጥያቄ በድጋሚ ለትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር አቅርበን ውጤት ይፋ ማድረጊያ ቀኑ  " ከነገ እንደማያልፍ " በዚገይ ደግሞ እስከ ቅዳሜ ሊሆን እንደሚችል ጠቁመውናል። ምንጭ፡ ቲክቫህ ኢትዮጵያ @Academic_learn @Academic_learn

ፍትህ ለ 12+1 ተማሪዎች ፍትህ ለ 12+1 ተማሪዎች ፍትህ ለ 12+1 ተማሪዎች ፍትህ ለ 12+1 ተማሪዎች ፍትህ ለ 12+1 ተማሪዎች ፍትህ ለ 12+1 ተማሪዎች ፍትህ ለ 12+1 ተማሪዎች ፍትህ ለ 12+1 ተማሪዎች ፍትህ ለ 12+1 ተማሪዎች ፍትህ ለ 12+1 ተማሪዎች ፍትህ ለ 12+1 ተማሪዎች ፍትህ ለ 12+1 ተማሪዎች ፍትህ ለ 12+1 ተማሪዎች ፍትህ ለ 12+1 ተማሪዎች ፍትህ ለ 12+1 ተማሪዎች ፍትህ ለ 12+1 ተማሪዎች ፍትህ ለ 12+1 ተማሪዎች ፍትህ ለ 12+1 ተማሪዎች ፍትህ ለ 12+1 ተማሪዎች ፍትህ ለ 12+1 ተማሪዎች ፍትህ ለ 12+1 ተማሪዎች ፍትህ ለ 12+1 ተማሪዎች ፍትህ ለ 12+1 ተማሪዎች ፍትህ ለ 12+1 ተማሪዎች ❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️❕❕❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️❕❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️❕❕❗️❗️❗️❗️❗️❕❗️❗️❗️❕❕❕❕❕❗️❗️❗️❗️❕❕❕❕❕❕❕❕ @Academic_learn @Academic_learn

‼ የ12ኛ ክፍል ውጤት አስመልክቶ የተሠጠ አዲስ መግለጫ የለም። ነገር ግን ማክሠኞ ለት በEsat Television ፕሮፌሠር ብርሀኑ ነጋ በቅርብ ቀን ይፋ እንደሚሆን ተናግሯል። ይኸውም ቢበዛ እስከ 23 አካባቢ ቢቆይ ነው። የውጤት ትንተና እና ሌሎች መረጃወቹን አጠናቀው በቅርብ ቀን በዚህ ሣምንት ይፋ እንደሚያደርጉ ይጠበቃል። ነገር ግን ካሁን በፊትም ባለው ትክክለኛ ቀን ተነግሮ አያውቅም። ስለዚህ በንቃት እና በትዕግስት መጠበቅ የተሻለ አማራጭ ነው። ለአዳዲስ መረጃወች @Academic_learn @Academic_learn