አይቴ ብሔራ ለጥበብ
Open in Telegram
የአበውን ጥበብ ሳይበረዝ እንደወረደ የሚቀርብበት ቻናል ኬትም ቻናል ያልተኮረጀ ጥበብ ያገኙ በታል ለመፍትሄ ሀብት ለአይነ ጥላ ለድምፅ ለትምህርት ለራእይ ለዘኢያገድፍ ለሽምደዳ ለስዕል አምፅኦ ብእሲ የምትፈልጉ በውስጥ መስመር እየመጣቹሁ የሚጠበቀባቹሁን እያደረጋቹሁ ወዘተ የምትፈልጉትን ጠይቁ
Show more911
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
911
ቻናሉን ለ 10 ሰው አልያ በቡድን ለይ ሼር እያደረጋችሁ በውስጥ እስክሪን ሸት ላኩልኝ በምትኩ አንድ የምትፈልጉትን አስማት ጠይቁኝ እሰጣለሁ
911
እኔን ማማከር ትችላላችሁ
1.በህይወታቹህ
2.በትዳር ጉዳይ
3.በትምህርት ጉዳይ
4.በሱስ ጉዳይ
5.በፍቅረኛሞች ጉዳይ
6.የሴትም የወንድም ጓደኛ የሌላቹህ
7.በስራቹህ ጉዳይ
8.ሚስጥር ነው ብላቹህ በያዛቹሁት ጉዳይ
9.ሚጨንቃቹህ ሰዎች ግራ የገባቹህ
10.በጤናቹህ ጉዳይ
በቅንነት ሼር ሼር አድርጉ ለተቸገሩ ይድረስ
911
አዲስ የብርሀና መፅሐፎችን የጅ ፅሑፍ ክርታሶችን ምትሀቶችን መሠውሮች
የመናፍስት ጥበብ ውርሾወችን መውሰድ የምትፈልጉ አናግሩን ሁሉንም የሚወስድ ቅናሽ አለው ለማናገር @Yadtj
911
መጠነኛ እውቀት ያላቸው ሰዎችን በመጠቀም ሰይጣን በምድር የሚሰራው ስራ
ዲያቢሎስ ይህንን ጥንቆላ የሚያስፈጽመው መጠነኛና ብዙም ዕውቀት የሌላቸውን ሰዎች በመጠቀም ነው።
ቀናትን እየመረጡ በ 1 በ 12 በ 19 በ 21 በ 27 የሚጠነቁሉ ባለዛሮች እሉ።
በራሳቸው ፈቃድ መጠንቆል ማሟረት አይችሉም።የግድ መንፈሱ ሊይዛቸውና ፈቃድ ሊሰጣቸው ይገባል።
ከቀናት ረቡን እና ዓርብን ይመርጣሉ።
የሚናገሩት በንባብ ሳይሆን በቃላቸው ነው።
እነዚህ ጠንቋዮች በቡና አተላም ይጠነቁላሉ።
ይህ ጥንቆላ አሰራር በሀገራችን የተለመደ ነው። ቆሌ ውቃቤ በመባል ይታወቃል።
ቡና ይፈላል ቄጤማ ይጎዘጎዛል ፈንዲሻ ይፈነደሻል እጣን ቡክቡካ ቀበርቾ ሰንደል አርቲ ወዘተ ይቀርባል። ቅቤ የጠገበ ቂጣ ይቆረሳል ለአድባሯም ተብሎ ከሁሉም አይነት ይበተናል ዲያብሎስም በክብር ይጋበዛል። የእናት አባት ዐቃቤ መጃን ቶሌ ቦረንትቻ ጀባ ጀባ ውጭ ያለህ ግባ ሲባል የተጠሩት አጋንንት ይገባሉ።ባለዛሮቹ ሲኒ ዘቅዝቀው አተላውን እያዩ ያሟርታሉ።
ዲያቢሎስም እዛ ቤት ይነግሳል እግዚአብሔር ይረሳል ያልታደለው የሰው ልጅም መዳፋቸውን እያዩ ውስብስብ መስመሮችን እየተመለከቱ በሚያሟርቱ ጠንቋዮች እጅ ላይ ይወድቃል።
911
አንዳንድ ሰው በትምህርቱ ጎበዝ እንዲሆን በመናፍስቱ ዓለም የኣጋንንትን ስም በመጥራት የሚደገም ድግምት አለ። ወላጆች ልጆቻቸው ትምህርት አልገባ ሲላቸው ጠንቋዩ ጋር ሄደው ያስደግሙለታል። በዚህ መንገድ የሚገኝ እውቀት መጨረሻው እብደት ነው። አንዳንዶችም ለዓይነ ስውርነት የተዳረጉ አሉ።
አንዳንድ ጠንቋዮች ደግሞ በጎበዝ ተማሪ እስኪሪብቶ እና ደብተር ላይ የሚደገሙ ናቸው።ይህ ማለት የጎበዝ ተማሪውን እስኪሪብቶ በመውሰድ በደብተሩ ላይ በመድገም የተፈጥሮ እውቀቱን እንዲወሰድ ያደርጋሉ ማለት ነው። በደንብ ስናብራራው መስመር በሌለው ነጭ ወረቀት ላይ በቀይ ቀለም የጎበዙም የሰነፉም ስም ይፃፋል ከዛ የጎበዙ ተማሪውን ስም በሰነፍ ተማሪ ደብተር ውስጥ የሰነፉንም በጎበዙ ውስጥ በማድረግ በኣጋንንት ስም ይደገማል። ከዛ የጎበዝ ተማሪው እውቀት ወደ ሰነፉ የሰነፉ ደግሞ ወደ ጎበዙ እንዲሄድ ይደረጋል። ይህ እንግዲህ የአጋንንት ምሥጢራዊ አሰራር ነው መጽሐፍ ቅዱስ "ከእናንተ ጥበብ የጎደለው እግዚአብሔርን ይለምን" ይላል እንጂ አጋንንትን አይልም። በእንድህ አይነት አሰራር ቤተሰብ ባላወቀው ሁኔታ ልጁ እንዲህ ሲሆንበት ያሳዝናል። ለዚህ መፍትሔ የልጆቻችንን ሕይወት በደሙ እየሸፈንን ወደ ትምህርትቤት መላክ ነው።ይህ አይነቱ አጋንንታዊ አሰራር በደሙ በታተሙት ላይ ስልጣን የለውምና የፈለገውን ያህል ቢዋረስ እንኳ ከ እግዚአብሔር በላይ ማንም የለም።
ይቆየን
