en
Feedback
Cathe Fellowship

Cathe Fellowship

Open in Telegram

”የእግዚአብሔር ክንድ ሆይ፤ ተነሥ፤ ተነሥ! ኀይልን ልበስ፤ እንዳለፉት ዘመናት፣ በጥንት ትውልዶችም እንደ ሆነው ሁሉ ተነሥ። ረዓብን የቈራረጥህ፣ ታላቁን ዘንዶ የወጋህ አንተ አይደለህምን? የዳኑት እንዲሻገሩ ባሕሩን፣ የታላቁን ጥልቅ ውሆች ያደረቅህ፣ በጥልቁም ውስጥ መንገድ ያበጀህ፣ አንተ አይደለህምን?“ ኢሳይያስ 51 : 9 - 10 NASV

Show more
449
Subscribers
No data24 hours
+17 days
+2330 days
Posts Archive
ሰላም የተወደዳችሁ እንዴት ናችሁ👋👋👋 ነገ ሰኞ ለ8ተኛ ክፍል ተማሪዎች የministry ፈተናቸዉን በተመለከተ የምንፀልይበት እና ጊዜአቸውን ሁሉ ለእግዚአብሔር አሳልፋን የምንሰጥበት ስለሚሆን 8ተኛ ክፍል ተማሪዎች ነገ ከorientation በፊት በmorning prayer ሰአት ቸርች እንገናኛለን። ተባረኩ❤️

photo content

👋🏼👋🏼ሰላም የተወደዳችሁ እንዴት ናችሁ😍🥰 ነገ ሐሙስ (ግንቦት 28) fellow ይቀጥላል።ስለዚህ ሁላችንም መጽሐፍ ቅዱስ ይዘን ጓደኞቻችንን እየጋበዝን እንመጣለን። ⚠️በጊዜ ጀምረን በጊዜ እንድንጨርስ ሁላችንም 10፡00 ሲል church እንገኝ🙏🙏 ተባረኩ ❤️ ማሳሰቢያ‼️‼️: ጃኬት እንዳይረሳ

ሰላም የተወደዳችሁ እንዴት ናችሁ👋👋👋 ነገ ሐሙስ (ግንቦት 22) fellow ይቀጥላል።ስለዚህ ሁላችንም መጽሐፍ ቅዱስ ይዘን ጓደኞቻችንን እየጋበዝን እንመጣለን። ⚠️በጊዜ ጀምረን በጊዜ እንድንጨርስ ሁላችንም 10፡00 ሲል church እንገኝ🙏🙏🙏 ተባረኩ ❤️ ማሳሰቢያ‼️‼️: ጃኬት እንዳይረሳ

ሰላም የተወደዳችሁ እንዴት ናችሁ👋👋👋 ነገ ሐሙስ (ግንቦት 15 ) fellow prg ይኖረናል።ስለዚህ ሁላችንም መጽሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተራችንን ይዘን ጓደኞቻችንን እየጋበዝን እንመጣለን ⚠️በጊዜ ጀምረን በጊዜ እንድንጨርስ ሁላችንም 10፡00 ሲል church እንገኝ🙏🙏🙏 ተባረኩ ❤️

🤗ለ 12 ክፍል ተማሪዎች በሙሉ አስደሳች ዜና!!!   ነገ (ግንቦት 13)የፈረቃ መጀመርን አስመልክቶ ጌታ የቀረንን ጊዜ በሚገባ እንድንጠቀም እንዲረዳንንና ምናጠናውን እንዲባርክልን እንፀልያለን ቀሪ የጥናት ጊዜያችንን ለጌታ አደራ እንሰጣለን። ስለዚህ ሁላችንም (የ12 ክፍል ተማሪዎች) ከማለዳ ጀምሮ እስከ ረፋድ (4:00) በፃምና በፀሎት🙏 እናሳልፋለን። ማለዳ በ morning prayer ሰዓት ነው ምንገናኘው፤ ከግማሽ ቀን በኋላ ስለምናጠና ማርፈድ ፈፅሞ የተከለከለ ነው!!! ⚠️ morning prayer አለ other grades መምጣት ይቻላል። 👋👋

ሰላም የተወደዳችሁ እንዴት ናችሁ👋👋👋 ዘወትር ማክሰኞ የነበረው የጉበኞች ፀሎት ከዚህ ሳምንት(ግንቦት 12) ጀምሮ ወደ ሰኞ የተዘዋወረ መሆንን እንገልፃለን። ⚠️ስለዚህ ነገ ሰኞ ግንቦት 12 ጉበኞች ይቀጥላል !!!

ሰላም የተወደዳችሁ እንዴት ናችሁ👋👋👋 ነገ ሐሙስ (ግንቦት 8) ባለፈው ሳምንት የጀመርነውን ትምህርት ቀጣይ ክፍል ስለምንቀጥል ሁላችንም መጽሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተራችንን ይዘን ጓደኞቻችንን እየጋበዝን እንመጣለን። ⚠️በጊዜ ጀምረን በጊዜ እንድንጨርስ ሁላችንም 10፡00 ሲል church እንገኝ🙏🙏🙏 ተባረኩ ❤️

Lingering Soul .m4a19.68 MB

ሰላም የተወደዳችሁ እንዴት ናችሁ👋👋👋 ነገ ሐሙስ (ግንቦት 1) fellow prg ይኖረናል።ስለዚህ ሁላችንም መጽሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተራችንን ይዘን ጓደኞቻችንን እየጋበዝን እንመጣለን ⚠️በጊዜ ጀምረን በጊዜ እንድንጨርስ ሁላችንም 10፡00 ሲል church እንገኝ🙏🙏🙏 ተባረኩ ❤️ ማሳሰቢያ‼️‼️: ነገ ትምህርትባይኖረንም ግን ሁላችንም በታማኝነት እንገኝ!!

photo content

እግዚአብሔር ሐጢያት የሰራ ይሙት ብሎ ነበርና ሐጢያትና መተላለፋችን ደመወዝ ነበረው እርሱም ሞት ነው፤ “የኃጢአት ደመወዝ ሞት ነውና…”(ሮሜ 6:23)። ስለዚ ሐጢያት ደግሞ የሚፈስ ደም የግድ ያስፈል
እግዚአብሔር ሐጢያት የሰራ ይሙት ብሎ ነበርና ሐጢያትና መተላለፋችን ደመወዝ ነበረው እርሱም ሞት ነው፤ “የኃጢአት ደመወዝ ሞት ነውና…”(ሮሜ 6:23)። ስለዚ ሐጢያት ደግሞ የሚፈስ ደም የግድ ያስፈልግ ነበር ምክንያት፥ “…ደምም ሳይፈስ ስርየት የለም…”(ዕብ 9:22)። እኛ እንደ ተቀሠፈና እንደ ተቸገረ ብንቆጥረውም ፤ መቸገሩና መሰቃየቱ ግን ከራሱ ጋር ሊያስታርቀን ወዶ ነበርና “ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ”፤ ስለ ሐጢያታችን ስርየት የሚያስፈልገውን ደሙን አፈሰሰ!! እሱ ቆ‍ስሎ እኛ ተፈወስን። በዚህም እግዚአብሔር ፍትሁን ፈፅሞ ፍቅሩን ገለጠ!!! ”But he was pierced for our rebellion, crushed for our sins. He was beaten so we could be whole. He was whipped so we could be healed.“ Isaiah 53:5 NLT

…የሕማም ሰው ደዌንም የሚያውቅ ነው…” ይህ መሲህ ሕመማችን ወስዶ የሕማም ሰው፣ ደዌያችንን ወስዶ ደዌንም የሚያውቅ ተባለ። ከተሸከመዉ ሕመማችን ሕማምን አወቀ፣ ደዌያችንን ተቀብሎ ደዌንም የሚያውቅ ተ
…የሕማም ሰው ደዌንም የሚያውቅ ነው…” ይህ መሲህ ሕመማችን ወስዶ የሕማም ሰው፣ ደዌያችንን ወስዶ ደዌንም የሚያውቅ ተባለ። ከተሸከመዉ ሕመማችን ሕማምን አወቀ፣ ደዌያችንን ተቀብሎ ደዌንም የሚያውቅ ተባለ። ይህ መሲህ ሐጢያታችንን ብቻ ሳይሆን ሐጢያታችን ያመጣብንን ሕመምና ደዌ ጭምር ወስዶ ስለኛ በቀራንዮ ታየ!! የተመታው ስለ ሐጢያቱ ሳይሆን ስለሐጢያታችን፣ የታመመው የራሱን ሳይሆን ሕመማችንን ነበር እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው። ”Yet it was our weaknesses he carried; it was our sorrows that weighed him down. And we thought his troubles were a punishment from God, a punishment for his own sins!“ Isaiah 53:4 NLT

ይህ መሲህ አመጣጡም ኑሮውም እንደተጠንቀው አልነበረም: እንደ ንግስናው ቤተ-መንግስት አልተወለደም፣ ኑሮውም ከሌሎች የተለየ አልነበርም(የተለየ አልበሰም፣ አልበላም)። በማህበረሰቡ ዘንድ የትለየ ስፍራ
ይህ መሲህ አመጣጡም ኑሮውም እንደተጠንቀው አልነበረም: እንደ ንግስናው ቤተ-መንግስት አልተወለደም፣ ኑሮውም ከሌሎች የተለየ አልነበርም(የተለየ አልበሰም፣ አልበላም)። በማህበረሰቡ ዘንድ የትለየ ስፍራ የነበረው አልነበርም፣ ብዙዎች አይተው ይሄማ መሲሁ ነው ብልው የሚያከብሩት አይነት አለነበረም። ከዚያ ይልቅ ብዙዎች አላከበሩት እንግዳ አድርገው ጋብዘው ለእንግዳ የሚሰጥ ክብር አይሰጡትም ነበር (ሉቃ 7፡44-46) ሰዎች ሲያገኙት በአክብሮት የሚያዋሩት አይነት አልነብረም (ዮሕ 4፡7-12) በሃገሩ እንደ ነብይ አልተከበረም(ማር 6፡4) በሞቱ ደግሞ ከአእምሮ በላይ የሆነ ውርደትን ተቀበለ "በዚያን ጊዜ በፊቱ ተፉበት፤ ጐሰሙትም፥ ሌሎችም በጥፊ መትተው፦ ክርስቶስ ሆይ፥ በጥፊ የመታህ ማን ነው? ትንቢት ተናገርልን አሉ።"(ማቴዎስ 26:67-68) "ልብሱንም ገፈው ቀይ ልብስ አለበሱት፥ከእሾህም አክሊል ጎንጉነው በራሱ ላይ፥ በቀኝ እጁም መቃ አኖሩ፥ በፊቱም ተንበርክከው። የአይሁድ ንጉሥ ሆይ፥ ሰላም ለአንተ ይሁን እያሉ ዘበቱበት፤ ተፉበትም መቃውንም ይዘው ራሱን መቱት።"(ማቴ 27፡28-30) "ሄሮድስም ከሠራዊቱ ጋር ናቀው ዘበተበትም"(ሉቃስ 23:11) ”He was despised and rejected— a man of sorrows, acquainted with deepest grief. We turned our backs on him and looked the other way. He was despised, and we did not care.“ Isaiah 53:3 NLT

ሥር ለማደግ ከሚያስፈልገው አንዱና ወሳኙ ነገር ውሃ ነው ውሃ በሌለበት ሥር የለም። ከደረቅ መሬት ሥር አይጠበቅም ከድንግል ልጅ አይወለድም!! ይህ መሲህ እንደተጠበቀው ሳይሆን ከደረቀ መሬት በቀለ ፤
ሥር ለማደግ ከሚያስፈልገው አንዱና ወሳኙ ነገር ውሃ ነው ውሃ በሌለበት ሥር የለም። ከደረቅ መሬት ሥር አይጠበቅም ከድንግል ልጅ አይወለድም!! ይህ መሲህ እንደተጠበቀው ሳይሆን ከደረቀ መሬት በቀለ ፤ከድንግል ተወለደ። ይህ የተወለደው መሲህ ከሌሎች ህፃናት የተለየ እንዲወድ የሚያደርግ መልክ የለውም፤ የሚማርክ ውበትና ግርማም አልነበረውም። እንደ ዳዊት ደምግባት፣ እንደ ሳኦል ቁመናም አልነበረው።(1ሳሙ16፥12፣ 1ሳሙ9፥21) ይሄ ውብ አምላክ፦ ለእኛ ውበት ሊሰጥ እሱ ውበት አጣ፣ ስለእኛ ደምግባት ደምግባቱን አጣ፣ ለእኛ ሞገስ ሊያለብስ ከሱ ሞገስ ታጣ። ”My servant grew up in the Lord’s presence like a tender green shoot, like a root in dry ground. There was nothing beautiful or majestic about his appearance, nothing to attract us to him.“ Isaiah 53:2 NLT

🎉🎉የጌታችን የመድሃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ልዩ የትንሳኤ የበዓል ዝግጅት!!🎉🎉 🎊🥰🤗ሁላችሁም በዚህ ድግስ ተጋብዛችኃል!😍 የፊታችን ሐሙስ ሚያዚያ 24 ጠዋት 2:00 ላይ ሁሌ Fello
🎉🎉የጌታችን የመድሃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ልዩ የትንሳኤ የበዓል ዝግጅት!!🎉🎉   🎊🥰🤗ሁላችሁም በዚህ ድግስ ተጋብዛችኃል!😍   የፊታችን ሐሙስ ሚያዚያ 24 ጠዋት 2:00 ላይ ሁሌ Fellow የምናደርግበት ቴዎድሮስ ሙሉ ወንጌል እንገናኝ። መጽሐፍ "እግዚአብሔርን የሚፈልግ ልብ ደስ😊ይበለው" እንደሚል እግዚአብሔር ስላደረገልን ስለ ታላቅ🙏ምህረት፤ ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀል ስለከፈለልን ወጆ፣ ስላፈሰሰልን ንፁህ ደም በህብረት እግዚአብሔርን እንገናኘው።    የእግዚአብሔር መንፈስ ብዙዎችን እንዲደርስ ጓደኞቻችንን እየጋበዝን በሰዓታችን እንድረስ!              ሐሙስ ሚያዚያ 24             ⏰ጠዋት 2:00⏰ 📍ቴዎድሮስ ሙሉ ወንጌል ከቸርችል ሆቴል ጀርባ             ❤️ተባረኩ!🙏

ኢየሱስ በኖረበት ዘመን የእስራኤል ህዝብ በሮማውን ግዛት ሥር የነበረበት ግዜ ነበር። በዚህ ሁኔታ ውስጥ ሆነው የሚጠባበቁት አንድ መሲህ ነበር ፤ መሲሁ በመጣ ጊዜ ከዚህ አስጨናቂ መንግስት ይገለብጣል
ኢየሱስ በኖረበት ዘመን የእስራኤል ህዝብ በሮማውን ግዛት ሥር የነበረበት ግዜ ነበር። በዚህ ሁኔታ ውስጥ ሆነው የሚጠባበቁት አንድ መሲህ ነበር ፤ መሲሁ በመጣ ጊዜ ከዚህ አስጨናቂ መንግስት ይገለብጣል እኛን ነፃ ያወጣናል ብለዉ ይጠብቁ ነበር። ይህም የሚጠብቁት መሲህ መንግስት የሚገለብጥ ጦረኛ ይሆናል ብለዉ ነበር። በዚህ ሁኔታ ያለ ህዝብ መሲህ የሚመጣው ሊያገለግልና ሊሞት ነዉ፤ ጦረኛም አይደለም ነገር ግን ሰላምን የሚያወርድ ነዉ ሲባል ራሱ የሳለው መሲህ በልጦበት መሲሁን መቀበል አቃተው። ይህ መሲህ ምንም ያህል በፊታቸው ድንቅና ተዓምራትን ቢያደርግም ንቀውት ነበርና በርግጥ እርሱ መሲሁነው ብለዉ መቀበል አቃታቸው (ዮሐ 12፥38) :: ላልተቀበሉት እርሱ የመሰናከል ድንጋይ ሆነባቸው ለእኛ ለተቀበልነው ግን ልጅነትን አስገኘልን ። ዮሐ 1:12 " ለተቀበሉት ሁሉ ግን፥ በስሙ ለሚያምኑት ለእነርሱ የእግዚአብሔር ልጆች ይሆኑ ዘንድ ሥልጣንን ሰጣቸው " Isaiah 53:1 NLT Who has believed our message? To whom has the Lord revealed his powerful arm?

ሰላም የተወደዳችሁ እንዴት ናችሁ👋👋👋 ዛሬ ሐሙስ (ሚያዚያ 17) fellow ይቀጥላል።ስለዚህ ሁላችንም መጽሐፍ ቅዱስ ይዘን ጓደኞቻችንን እየጋበዝን በጊዜ እንመጣለን። ተባረኩ ❤️ ማሳሰቢያ‼️‼️: ጃኬት ይዘን መምጣት እንዳይረሳ

ሰላም የተወደዳችሁ እንዴት ናችሁ👋👋👋 ነገ ሐሙስ (ሚያዚያ 10) fellow ይቀጥላል።ስለዚህ ሁላችንም መጽሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተራችንን ይዘን ጓደኞቻችንን እየጋበዝን እንመጣለን። ⚠️በጊዜ ጀምረን በጊዜ እንድንጨርስ ሁላችንም 10፡00 ሲል church እንገኝ🙏🙏🙏 ተባረኩ ❤️ ማሳሰቢያ‼️‼️: ጃኬት እንዳይረሳ

ሰላም የተወደዳችሁ እንዴት ናችሁ👋👋👋 ነገ ሐሙስ (ሚያዚያ 3) fellow prg ይኖረናል።ስለዚህ ሁላችንም መጽሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተራችንን ይዘን ጓደኞቻችንን እየጋበዝን እንመጣለን ⚠️በጊዜ ጀምረን በጊዜ እንድንጨርስ ሁላችንም 10፡00 ሲል church እንገኝ🙏🙏🙏 ተባረኩ ❤️ ማሳሰቢያ‼️‼️: ፈተና ላይ ብንሆንም ግን ሁላችንም በታማኝነት እንገኝ!!