Cathe Fellowship
Open in Telegram
”የእግዚአብሔር ክንድ ሆይ፤ ተነሥ፤ ተነሥ! ኀይልን ልበስ፤ እንዳለፉት ዘመናት፣ በጥንት ትውልዶችም እንደ ሆነው ሁሉ ተነሥ። ረዓብን የቈራረጥህ፣ ታላቁን ዘንዶ የወጋህ አንተ አይደለህምን? የዳኑት እንዲሻገሩ ባሕሩን፣ የታላቁን ጥልቅ ውሆች ያደረቅህ፣ በጥልቁም ውስጥ መንገድ ያበጀህ፣ አንተ አይደለህምን?“ ኢሳይያስ 51 : 9 - 10 NASV
Show more449
Subscribers
No data24 hours
+17 days
+2330 days
Posts Archive
🎉🎉እንኳን አደረሳቹ🎉🎉
ነገ ሐሙስ ነሐሴ 16 የ cathe fellow የ Goodbye ኘሮግራም ይሆናል 🥰🥰 ከጠዋቱ 2:00LT ጀምሮ በቴዎድሮስ ሙሉወንጌል አጥቢያ ይሆናል።
⚠️ነገ በፍፁም አይቀርም!!! ⚠️
🎊🎉 እንኳን አደረሳችሁ 😍🥰🎉
❗️ሐሙስ ነሃሴ 16 አይቀርም❗️
አዎ ሐሙስ ነሃሴ 16 fellow አይቀርም።
የፊታችን ሐሙስ የሽኝት ፕሮግራም ተዘጋጅቷል። ስለዚህ ሁላችሁም በዚህ ፕሮግራም ላይ ከ ጓደኞቻችሁ ጋር በመሆን የዚህ ታላቅ ዝግጅት ተካፋይ ሁኑ።
የሚጀምረው ጠዋት 2:00⏰ነው።
ስለዚህ በጊዜ እንድንጨርስ በጌታ ፍቅር ሰአት ይከበር።
❤️❤️ ተባረኩ ❤️❤️
2016 Cathe Fellow Good Bye Program
Only 3 days left!😃
⏰ Starts at 2:00LT⏰. So don’t be late and don’t miss it!👍
👋🏼👋🏼😍ሰላም የተወደዳችሁ እንዴት ናችሁ😍🥰
ነገ አርብ ነሃሴ 10 የበጎ አድራጎት ቀናችን/ Charity Day ነው ሚሆነው 🥳🥳🥳። ስለዚህ ሁላችንም በዚህ አገልግሎት እንድንገኝ ራሳችንን እናዘጋጅ ከእግዚአብሔር መንፈስ እና ደስታ ተካፋዮች እንሁን።
ስለዚህ ነገ ጠዋት 2፡30 ላይ አንድ ላይ ወደ ተስፋ አዲስ ለመሄድ Fellow የምናደርግበት ቦታ እንገናኝ።
ይዘን ምንመጣቸው ነገሮች
• ሳሙና
• ኦሞ
• Cash
ስልክ
0966063003 አቢጊያ
0906363905 ህይወት
“በእግዚአብሔር አብ ፊት ንጹሕና ነውር የሌለበት ሃይማኖት ይህ ነው፤ ወላጆቻቸው የሞቱባቸውን ልጆችና ባሎቻቸው የሞቱባቸውን ሴቶች በችግራቸው መርዳትና ከዓለም ርኩሰት ራስን መጠበቅ ነው።”
ያዕቆብ 1:27 NASV
👋🏼👋🏼😍ሰላም የተወደዳችሁ እንዴት ናችሁ😍🥰
☺️ ነገ ሐሙስ (ነሐሴ 9) fellow ይቀጥላል። ማንም ሰው እንዳይቀር።እንዲሁም ስንመጣ ሁላችንም መጽሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተራችንን ይዘን ጓደኞቻችንንም እየጋበዝን እንመጣለን።
⏰8:00-10:00⏰
ስለዚህ በጊዜ ጀምረን በጊዜ እንድንጨርስ ሁላችንም 8:00 ሰዐት ላይ እንገኝ።
ሰዓት ይከበር!!!
❤️❤️ ተባረኩ ❤️❤️
👋🏼👋🏼😍ሰላም የተወደዳችሁ እንዴት ናችሁ😍🥰
☺️ ነገ አይቀርም❗️
አዎ ነገ ሐሙስ (ሐምሌ 25) fellow አይቀርም። ማንም ሰው እንዳይቀር እንዲሁም ስንመጣ ሁላችንም ጓደኞቻችንንም እየጋበዝን በመምጣት ከእግዚአብሔር መንፈስ እንካፈል።
⏰8:00-10:00⏰
ስለዚህ በጊዜ ጀምረን በጊዜ እንድንጨርስ ሁላችንም 8:00 ሰዐት ላይ እንገኝ።
ሰዓት ይከበር!!!
❤️❤️ ተባረኩ ❤️❤️
👋🏼👋🏼😍ሰላም የተወደዳችሁ እንዴት ናችሁ😍🥰
☺️ ነገ ሐሙስ (ሐምሌ 25) fellow ይቀጥላል። ማንም ሰው እንዳይቀር እንዲሁም ስንመጣ ሁላችንም መጽሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተራችንን ይዘን ጓደኞቻችንንም እየጋበዝን እንመጣለን።
⏰8:00-10:00⏰
ስለዚህ በጊዜ ጀምረን በጊዜ እንድንጨርስ ሁላችንም 8:00 ሰዐት ላይ እንገኝ።
ሰዓት ይከበር!!!
❤️❤️ ተባረኩ ❤️❤️
”የእግዚአብሔር ክንድ ሆይ፤ ተነሥ፤ ተነሥ! ኀይልን ልበስ፤ እንዳለፉት ዘመናት፣ በጥንት ትውልዶችም እንደ ሆነው ሁሉ ተነሥ። ረዓብን የቈራረጥህ፣ ታላቁን ዘንዶ የወጋህ አንተ አይደለህምን? የዳኑት እንዲሻገሩ ባሕሩን፣ የታላቁን ጥልቅ ውሆች ያደረቅህ፣ በጥልቁም ውስጥ መንገድ ያበጀህ፣ አንተ አይደለህምን?“
ኢሳይያስ 51:9-10 NASV
👋🏼👋🏼😍ሰላም የተወደዳችሁ እንዴት ናችሁ😍🥰
☺️ ነገ ሐሙስ (ሐምሌ 18) fellow ይቀጥላል። ማንም ሰው እንዳይቀር እንዲሁም ስንመጣ ሁላችንም መጽሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተራችንን ይዘን ጓደኞቻችንንም እየጋበዝን እንመጣለን።
⏰8:00-10:00⏰
ስለዚህ በጊዜ ጀምረን በጊዜ እንድንጨርስ ሁላችንም 8:00 ሰዐት ላይ እንገኝ።
ሰዓት ይከበር!!!
❤️❤️ ተባረኩ ❤️❤️
”የእግዚአብሔር ክንድ ሆይ፤ ተነሥ፤ ተነሥ! ኀይልን ልበስ፤ እንዳለፉት ዘመናት፣ በጥንት ትውልዶችም እንደ ሆነው ሁሉ ተነሥ። ረዓብን የቈራረጥህ፣ ታላቁን ዘንዶ የወጋህ አንተ አይደለህምን? የዳኑት እንዲሻገሩ ባሕሩን፣ የታላቁን ጥልቅ ውሆች ያደረቅህ፣ በጥልቁም ውስጥ መንገድ ያበጀህ፣ አንተ አይደለህምን?“
ኢሳይያስ 51:9-10 NASV
👋🏼👋🏼ሰላም የተወደዳችሁ እንዴት ናችሁ😍🥰
ነገ ሐሙስ (ሐምሌ 4) fellow ይቀጥላል።ስለዚህ ሁላችንም መጽሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተራችንን ይዘን ጓደኞቻችንን እየጋበዝን እንመጣለን።
ስለዚህ በጊዜ ጀምረን በጊዜ እንድንጨርስ ሁላችንም 8:00 ሰዐት ላይ እንገኝ።
ተባረኩ ❤️❤️❤️
ሰላም የተወደዳችሁ እንደምን አላችሁ 🥰👋🏼👋🏼የ 12 ክፍል ማትሪክ ፈተና መድረሱን አስመልክቶ ጌታ የእሳካሁን ጥናታችንን እንዲባርክና በቀረውም ፈተናችን እርሱ ቀድሞን እንዲወጣ እንፀልያለን
ሁላችንም የ12 ክፍል ተማሪዎች ጓደኞቻችንንና የምናውቃቸውን ሁሉ እየጋበዝን በጊዜ እንገኝ!!!!
“እናንተ ግን የድካማችሁን ዋጋ ስለምታገኙ በርቱ፤ እጃችሁም አይላላ።””
2 ዜና መዋዕል 15:7 NASV
⏰ ረቡዕ ሐምሌ 3 ማለዳ ከ 2:00 ጀምሮ
⏰ ሰዓት ይከበር!!!⏰
👋🏼👋🏼ሰላም የተወደዳችሁ እንዴት ናችሁ😍🥰
ነገ ሐሙስ (ሰኔ 27) fellow ይቀጥላል።ስለዚህ ሁላችንም መጽሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተራችንን ይዘን ጓደኞቻችንን እየጋበዝን እንመጣለን።
⚠️የfellow ሰአት 8:00 ነዉ።ስለዚህ በጊዜ ጀምረን በጊዜ እንድንጨርስ ሁላችንም በሰአት እንገኝ።
ተባረኩ ❤️❤️❤️
👋🏼👋🏼ሰላም የተወደዳችሁ እንዴት ናችሁ😍🥰
🥳ሁላቹም ፈተናችሁን ጨርሳችኋል የረዳችሁ ጌታ ስሙ ይባረክ !!!🙏🏼🥳
ከነገ ወዲያ ሐሙስ (ሰኔ 20) fellow ይቀጥላል፣
ስለዚህ ሁላችንም ፈተና ስለጨረስን በጌታ ፊት በህብረት እንገኝ።
ጓደኞቻችንን እየጋበዝን እንመጣለን።
⚠️ሁላችሁም ፈተና ስለጨረሳችሁ ከዚህ በኀላ የ Fellow ሰአታችን የሚሆነው 8 ሰአት ላይ ነው።ስለዚህም በጊዜ ጀምረን በጊዜ እንድንጨርስ ሁላችንም 8፡00 ሲል church እንገኝ።
ተባረኩ ❤️❤️❤️
👋🏼👋🏼ሰላም የተወደዳችሁ እንዴት ናችሁ😍🥰
ያለፉትን 3 ቀናት ድንቅ ጊዜ የሰጠን ጌታ ስሙ ይባረክ !!!🥳🥳
ነገ ሐሙስ (ሰኔ 6) fellow ይቀጥላል፣
ስለዚህ ሁላችንም መጽሐፍ ቅዱስ ይዘን ጓደኞቻችንን እየጋበዝን እንመጣለን።
⚠️በጊዜ ጀምረን በጊዜ እንድንጨርስ ሁላችንም 10፡00 ሲል church እንገኝ
ተባረኩ ❤️❤️❤️
ማሳሰቢያ‼️‼️: ጃኬት እንዳይረሳ
