DON PIC 📸
Open in Telegram
Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
604
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-630 days
Posts Archive
604
አዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ሄደን ያነጋገርናቸው ባለሙያዎች የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና የሰጡን መረጃ
( ስለፈተናው መረጃ የሚሰጠው ትምህርት ሚኒስቴር አልያም የፈተናዎች ኤጀንሲ መሆኑን እና ባለሙያዎቹ የሰጡን መረጃ ቢሮው እየተዘጋጀበት ካለው direction አንጻር ብቻ እንደሆነ ልብ ይባል )
➖ የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ሰኔ አካባቢ ይሰጣል የሚል እቅድ ተይዟል።
➖ የ9ኛ ክፍል ትምህርትንም ያካትታል የሚባለው መረጃ ከእውነታው የራቀ ነው። እንዲህ የሚል መመሪያ ለየትኛውም ትምህርት ቤት እንድናሰራጭ ከትምህርት ሚኒስቴር አልታዘዝንም ፥ እኛም እንዲህ ያለ መመሪያ አላስተላለፍንም።
➖ በክለሳ ተምረውታል ተብሎ ስለሚታሰብ እና ክለሳ ስለወሰዱ የ11ኛ ክፍል እና የ12ኛ ክፍል ሙሉ ፖርሽን ይይዛል።
➖ ትምህርት ሚኒስቴር የመፈተኛ ታብሌቶች እንደሚያስገባ ስላሳወቀ በፈተናው አሰጣጥ በኩል ያሉ ሂደቶችን ከትምህርት ሚኒስቴር የሚወጡ መረጃዎችን እየጠበቅን ነው።
➖ ተፈታኝ ተማሪዎች ትኩረታቸውን እንደከዚህ ቀደም ተፈታኞች ጥናት እና ዝግጅት ላይ ማድረግ እንጂ እንዲ ተባለ እንዲያ የሚሉ የተጣረሱ መረጃዎችን መስማት ላይ ማድረግ የለባቸውም።
➖ በዚህ ዓመት የተሰጠውን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን ጨምሮ ከዚህ በፊት የተሰጡ ፈተና ጥያቄዎችን ቢሰሩ እጅጉኑ ይጠቅማቸዋል።
Source - STUDENTS NEWS CHANNEL
Join and support us👇
@qubeeacademy
@qubeeacademy
604
This queen born today........happy birthday selusha( kochiti) ❤️❤️❤️❤️❤️we love u😍😘😍😍😍😍😍💋💋💋💋💋💋💋🎂🎂🎂🎂🎂🎂🎂🎂🍫🍫🍫🍰🍰🍰🍰🍰🍰🍰🍰🍰🍰🍰🍰🍰
