en
Feedback
Solomon bogale

Solomon bogale

Open in Telegram

ፌስቡካችን ስለዘጉብን ማንኛውንም መረጃ በዚህ ቻናል ያገኛሉ።

Show more
2 683
Subscribers
No data24 hours
-77 days
-3330 days
Posts Archive

የጎጃም ፋኖ እና ፖለቲከኛ እስከ ተራ አክቲቪስት የሚያስቡት ወልቃይትን ለትግራይ ተሰጦ ከህወሃት ጋር አብረው ታግለው የክልሉን ስልጣን ዘሜ እንዲይዘው ነው ። ከዛም የጎንደር በጌምድርን መሬት እስከ ጎርጎራ በጎጃም ማካለል ነው ይሄ ቅጀት ነው አይሳካላችሁም ። በኔ እሳቤ መሆን የነበረበት አራቱም የአማራ ግዛቶች እና ከክልሉ ውጭ ያለውን አማራ ጨምሮ አንድ በመሆን የማንም አካባቢ የበላይ ሳይሆን ተከባብረን ተዋደን አንድ በመሆን የብልፅግናን ስርዓት አስወግደን አማራ ስልጣን ይዞ ሌላውንም ኢትዮጵያዊ ነፃ አውጥተን እኩልነት የሰፈነባት ኢትዮጵያ መስርተን መኖር ነው የምናስበው። የምናየው ግን ልክ እንደ ትግራዩ የአድዋ ቡድን በአማራው የጎጃም የበላይነት እያየን ነው ። ለማንኛውም የጎጃም ፋኖ ከህዋህቶች ጋር የሚደራደሩበትን ንግግር አመጣላችኋለው። ከዛ በተረፈ እኛ ጎንደሬዎች ወልቃይት ቀይ መስመራችን ናት ።ወልቃይት የጎንደር ብቻ ሳትሆን የሁሉም አማራ ናት።

በአማራ ስም የተደበቀው የህውሃት ተጫኝ ፣ የህዳር አህያ !! ይህ ፀረ አማራ ቡድን ፣ በተለይ ደሞ ፀረ ጎንደር ስብስብ ጭብሉን እየገለጠ ነው። በተለያየ ጊዜ የፀረ ጎንደር ድርሰት እያመረተ የሚለቀው
በአማራ ስም የተደበቀው የህውሃት ተጫኝ ፣ የህዳር አህያ !! ይህ ፀረ አማራ ቡድን ፣ በተለይ ደሞ ፀረ ጎንደር ስብስብ ጭብሉን እየገለጠ ነው። በተለያየ ጊዜ የፀረ ጎንደር ድርሰት እያመረተ የሚለቀውን አካል ማንቁርቱን ይዘን መርዙን እያስተፋነው ነው። ጎንደርን ለወያኔ መስዋዕት ማቅረብ አይቻልም። ከወያኔ ጋር የሚቆም የጎንደር ሙህርም ፋኖም የለም። ወያኔ የጎንደር አንደኛ ደራጃ ጠላት ናት ። በደንብ ይሰመርበት። ጠላቷን ወያኔ ለመግጠም ጎንደር ከመቸው ጊዜ በተሻለ ቁመና ትገኛለች። ወልቃይት ቁራጭ መሬት አይደለችም። ወልቃይት ጎንደሬ አማራ ናት። ቀይ መስመራችን ናት። ከወያኔ ጋር የሚደረግ ያለተቀደሰ ጋብቻ ጎንደርን ለማጥፋት እንደሆነ ከገባን ቆይቷል። ወልቃይት ፣ ጎንደር ፣ አማራ !!

#ይች ከንቱ እስከ ስብስቧ የጎንደር በጌምድር ፋኖ በጎጃም ስር ካልሆንክ እያሉ ለማስገደል ያሳዳሉ በውጭ ያለውን ደሞ በሀሰት ስም በማጥፋት እያሳደዱ ይገኛሉ ። የጎንደር በጌምድር ልጆች በአማራነታችን ማንም እንደማይደራደር የታወቀ ነው ለአማራም ብሎም ለኢትዮጵያ ትንሳኤ ትልቅ እንቅፋት የሆነን ኦሮሞም ትግሬም አይደለም የጎጃሙ የአገው ሸንጎ ስብስብ የዘመነ ካሴ ክንፍ ነው! ለምን ብትሉኝ ፍላጎታቸው ትናንት ከዚህ ቀደም ደርግን ጥየ ትግራይን ነፃ አወጣለው ብሎ የተነሳው የትግራይ ነፃ አውጭ ህወሃት በሌላው የትግራይ ህዝብ አጥንት እና ደም የአንድ አካባቢ #የአድዋ ስብስብ ሰብስቦ ሌላውን የትግራይ ህዝብ ሳያሳትፍ ትግራይን ከሌላው ኢትዮጵያዊ ጋር እንዲጠላ በማድረግ እና የኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ብዙ በደል እንደፈፀመ የማይረሳ ነው ። አሁን ደሞ በአማራ ህዝብ ደም እና አጥንት የጎጃሙ የአገው ሸንጎ ስብስብ የዘመነ ካሴ ክንፍ በአማራ ህዝብ አጥንት እና ደም ዳግማዊ የህወሃትን የአድዋ ስብስብ ለመፍጠር የጎንደር በጌምድርን ፋኖ እና ማንኛውንም የፖለቲካ አንቂ እያሳደዱት ይገኛሉ። እኔ ነኝ ንጉስ እያለ የሚቃጀው ዘመነ አርበኛ ደረጀ በላይን እና ሌሎችን ለማስገደል እቅድ እንዳቀዱ የወጣ መረጃ አለ እኛ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ በምንችለው አድርሰናል ።

አንዳንድ የባሪያ ልጆች አውቀን ዝም ስንል እራሳቸውን የባላባት ልጅ አድርገው ቁጭ አሉ። #የኋላው ከለለ አይኖርም የፊቱ! ዛሬ ስለ አያቴ አጭር ታሪክ ልንገራችሁ! ከስር የምትመለከቱት አርበኛ #ፊታው
አንዳንድ የባሪያ ልጆች አውቀን ዝም ስንል እራሳቸውን የባላባት ልጅ አድርገው ቁጭ አሉ። #የኋላው ከለለ አይኖርም የፊቱ! ዛሬ ስለ አያቴ አጭር ታሪክ ልንገራችሁ! ከስር የምትመለከቱት አርበኛ #ፊታውራሪ_የሱፍ ፍላቴ ይባላል የኔ አያቴ ነው አባቴ ኑሩ የሱፍ ይባላል በአያቴም ይሁን በአባቴ ከሙስሊምም ከኦርቶደክስም የተዋለዱ ናቸው ። እኔ ያደኩት ከእናቴ እና ከአያቶቸ ጋር ስለሆነ የምጠራው በእናቴ አባት ነው ። ከአባቴ በኩሉ ካሉ ሙስሊምም ኦርቶዶክስም አክስት አጎትም ይሁን እህት ወንድም ጥሩ ቤተሰባዊ ግኑኝነት አለኝ። በእናቴ በኩልም አያቴ እኔ ሰለሞን ቦጋለ ___ በኩራት የምጠራበት ጀግና ሀገር ወዳድ የደንቢያ የሰቀልት ባላባት ናቸው። #አያቴ ፊታውራሪ የሱፍ #በሰሜን_ጎንደር ምድር ላይ የጣሊያንን ጦር ሲያርበደብዱ የነበሩ ጀግና ! ትህትናን ተላብሰው በለጋስነታቸው ይታወቁ የነበሩ ትልቅ ሰው! ጣሊያንን ያንበረከኩት #በምዕራብ #በለሳ ዳሁጭ ማሪያም ጨፈንታ ጎጥ ባላባት የሆኑት እና #በጃንሆይ እጅ ወደር የሌለው ጀግንነት ሜዳሊያ የተሸለሙት #የግራዝማች_ዓለሙ ንጉሴ አማች!ፊታውራሪ የሱፍ ይባላሉ። በቀጣይ አያቶቸን የሰሩትን ጀብድ እና ምስሎች ሙሉ ታሪካቸውን አቀርብላችኋለው።

#ይድረስ ለጎንደር በጌምድር ፋኖ የታሪክ ተጠያቂም ተወቃሽም እንድትሆን ጥንቃቄ እንድትወስዱ የወንድማዊ ምክሬ ነው!! #ምክንያቱም የጎንደር በጌምድር በፋኖ አደረጃጀት እና ያለፈውንም አሁን ያለውንም መንግስት መመቃወም እና ፋኖን በማደራጀት ጎንደር በጌምድር የመጀመሪያ ነው !! #ጎንደር በጌምድር የተማረም ተኳሽም ፖለቲከኛም ሁሉም አለን ! የዘመነ ካሴ የአገው ሸንጎ ስብስብ ገንዘብ አለን ብለው ጎንደር አልተማረም መሪ የለውም ሌላም ሌላ እያሉ በአክቲቢስቶቻቸው እያሰደቡን ይገኛሉ ። እናም ከዚህ በፊት የጎንደር ፋኖ ምርጫ ሲደረግ እራሱን ተመራጭ ማድረግ ሲችል መራጭ ሁኖ በማየታችን በውጭም በሀገር ቤትም ያለን የጎንደር በጌምድር ተወላጆች አዝነናል !! #አሁን ደሞ በጎንደር በሽዋ በወሎ ህዝብ እና ፋኖ ደም እና አጥንት ስልጣን ለመያዝ ገንዘብ እየከፈለ ፋኖ የሚገዛው የነ ዘመነ የአገው ሸንጎ ስብስብ ልክ እንደ ትግራዩ የአድዋ ስብስብ በአማራ ላይም ለመድገም ብዙ ስራ እየሰሩ ነው። እናም የጎንደር በጌምድር ፋኖ መጀመሪያ እርስ በእርስ የጎንደር በጌምድር ፋኖ አንድ ሳትሆኑ የነዘመነ የአገው ሸንጎ ስብስብ የጎንደርን መሬት ጎርጎራ ፣ወረታ ፣አለፋ የመሳሰሉትን የጎንደር ግዛት በካርታቸው አስፍረው ለመጣው የአገው ሸንጎ ስብስብ ጠበንጃ ተሸካሚ ከሆናችሁ እናንተም ተዋርዳችሁ ህዝባችሁንም እንዳዋረዳችሁት እወቁ ። ጎንደር በጌምድር አሁን የጎጃም አገው ተለጣፊ ወይም ተከታይ መሆን ሳይሆን የሚያስፈልገው መጀመሪያ ጎንደር በጌምድር ካሉት ወንድሞቹ ጋር አንድ መሆን ከዛም ከወሎ ከሽዋ ከጎጃም እንዱሁም ከክልሉ ውጭ ከሚኖሮ ፋኖዎችን ይሁኑ አመራሮች ጋር አንድ በመሆን የአማራን ህዝብ ነፃ ማውጣት ከዛም ሌላውንም ኢትዮጵያ ነፃ አውጥተን የስልጣን ባለቤት ሁነን በሰላም መኖር ነው የምንመኘው !!!!

የጎጃም የአገው ሸንጎ ፋኖ ስብስብ በሹፌሮች ላይ የሚደረግ ግፍ ይቁም

photo content

በጣም ደስ ብሎኛል ቲክታክ በመዘጋቱ

photo content

ዘመዴ ወጥሯል

#ጎንደርየ ከዚህ የበለጠ አምሮብሽ ማየት እፈልጋለው እናትዋ ጎንደር!! አንዳንድ የአማራ ወገኖቻችን በጎንደር የኮሪደር ልማት ጉዳይ ብዙ ባትሉ መልካም ነው ምክንያቱም ጎንደርን ከእኛ በላይ የሚያውቃት
+3
#ጎንደርየ ከዚህ የበለጠ አምሮብሽ ማየት እፈልጋለው እናትዋ ጎንደር!! አንዳንድ የአማራ ወገኖቻችን በጎንደር የኮሪደር ልማት ጉዳይ ብዙ ባትሉ መልካም ነው ምክንያቱም ጎንደርን ከእኛ በላይ የሚያውቃት የለም የመጣ የሄደው ፖለቲካ የሚሰራባት ለዘመናት ልማት አይቷት የማታውቅ ምንም የለላት ከተማ ነች እና ወገኖቸ የጎንደር ልማት ለእናንተም ደስታ ሊሆን ሲገባ በየቲክቶኩ ጎንደርን መሳደብ አንድነታችን ከማፍረስ ውጭ ሌላ የሚመጣ ነገር የለም እናም ተግ ብትሉ መልካም ነው። በተለይ በጎንደር መልማት አይናችሁ የሚንፈረፈር እነ ስልጣን ጥሙ ሰከን በሉ። #የጎንደርን ልማት እንደግፋለን አልን እጅ ብልፅግናን እንደግፋለን አላልነም ! ለማንኛውም ገፍታችሁ ገፍታችሁ እዚህ አድርሳችሁናል!! #እናትዋ ጎንደር ሁሌም ይመርብሽ!!

ገፍተው ገፍተው በትንሹ ይችን እንድንል አድርገውናል ከዚህ በኋላ ይቀጥላል #ትናንት የመላው የትግራይ ህዝብ ታግሎ ደርግ ወድቆ ወያኔ ወደ ስልጣን ሲመጣ የአድዋ አካባቢ ብቻ ስልጣኑን ይዘው ሌላውን የትግራይ ክፍል በስልጣንም ይሁን በኢኮነሚ ሳያካትት ሙሉ የትግራይ ህዝብ እንዲጠላ አድርጓቸዋል! #አሁን ደሞ ዳግማዊ የትግራይ አድዋ የነ ዘመነ ካሴ ጉርፕ የአገው ሸንጎ ስብስብ በሌላው የአማራ ፋኖ እኔንም የአማራ ህዝብ ትግል እና አጥንት ደም ስልጣን ለመያዝ የምታደርጉት አይሳካላችሁም!! እኔ ሆንኩኝ እኔን መሰሎች የምናስበው 4 ቱም የአማራ ግዛቶች እና ከክልሉ ውጭ የሚኖሩ አማሮች አንድ ላይ ሁነን ተባብረን ታግለን አማራን ነፃ አውጥተን ከዛም ልክ እንደ አማራ የተጨቆነውን ኢትዮጵያዊ ነፃ አውጥተን አንድ ላይ ነው መኖር የምንፈልገው።

አስቻለው ፈጠነ አዲስ ጎንደር ዘፈን

ተወደደም ተጠላ የአገው ሸንጎ ጥርቅም በአማራ ስም ስልጣን ለመያዝ የሚያደርገው ነገር ሁሉ ተባኖበታል። የዘመነ ስብስብ ልክ እንደ ትግራይ ሌላውን ትግራይ ሳያካትቱ የአድዋ ስብስብ ስልጣን ይዘው የትግራይን ህዝብ እንደ ቀለዱባቸው እኛ አማሮች አይቀለድብነም።

ልክ እንደ ትግራይ አድዋ ስብስብ በአማራ ውስጥ አንድ አካባቢ በሌላው አማራ አንጥንት እና ደም ስልጣን ለመያዝ የሚሞክር አለ ማስቆም አለብን።
ልክ እንደ ትግራይ አድዋ ስብስብ በአማራ ውስጥ አንድ አካባቢ በሌላው አማራ አንጥንት እና ደም ስልጣን ለመያዝ የሚሞክር አለ ማስቆም አለብን።