239Subscribers
No data24 hours
+17 days
-730 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
⭐️አቡኪ የዛሬን ተጠባቂ ጨዋታ ስታድየም ተገኝቶ ታድሟል!
✅በደቡብ አፍሪካ ቆይታው የሊጉን ዋንጫ እና በአፍሪካ የክለቦች ሻምፒዮና ከክለቡ ጋር እስከ ግማሽ ፍፃሜ መድረስ የቻለው አቡበከር ናስር ዛሬ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ስታዲየም በነበረው የጊዮርጊስና ባህርዳር ጨዋታ ስታድየም ጨዋታውን ተከታትሏል ።
@Ethiopian_Coffee_Sc
@Ethiopian_Coffee_Sc
Show all...
Show all...
🇪🇹 ከ28ኛ እስከ 30ኛ ሳምንት የሊጉ ውድድር መርሃ ግብር ይፋ ሆኗል።
🔥ሸገር ደርቢ እሁድ ሰኔ 18 በ አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲዮም እንደሚከናወን ተረጋግጧል።
👉በተጨማሪም ከ መቻል እና ፋሲል ከነማ ጋር የመጨረሻ ጨዋታዎቹን በ አዳማ ሳ/ዩ ስታድየም እንደሚያከናውን ታውቋል።
☑️ሙሉ መርሀግብሮቹም በምስሉ ላይ አያይዘናል!
@Ethiopian_Coffee_Sc
@Ethiopian_Coffee_Sc
ለ45 ዓመት ኢትዮጵያ ቡና የደገፈች የመጀመሪያዋ ሴት የኢትዮጵያ ቡና የልብ ደጋፊ ለብዙ ሴት እግርኳስ ተመልካቾች መሰረት ተምሳሌት የሆናች አልሜ እንወድሻለን እናከብርሻለን መልካም የእናቶች ቀን 🙏
ሳይሰስቱ ሁሌም ማጋራትን ለሚያስበልጡት እናቶቻችን
መልካም የእናቶች ቀን
ሐበሻ ቢራ ከልብ እናመሰግናለን 🙏🙏