en
Feedback
ጣና ሚዲያ Tana Media

ጣና ሚዲያ Tana Media

Open in Telegram

ጣናዊነት አዳማዊነት ኖኃዊነት!!! https://telega.io/channels

Show more
2 355
Subscribers
No data24 hours
-87 days
+430 days
Posts Archive
Enjoy our content? Advertise on this channel and reach a highly engaged audience! 👉🏻 It's easy with Telega.io. As the leading platform for native ads and integrations on Telegram, it provides user-friendly and efficient tools for quick and automated ad launches. ⚡️ Place your ad here in three simple steps: 1 Sign up 2 Top up the balance in a convenient way 3 Create your advertising post If your ad aligns with our content, we’ll gladly publish it. Start your promotion journey now!

photo content

ምኒልክ ተወልዶ ባያነሳ ጋሻ፣ ግብሩ እንቁላል ነበር ይህን ጊዜ ሃበሻ!!! እንኳን አደረሳችሁ!!!
ምኒልክ ተወልዶ ባያነሳ ጋሻ፣ ግብሩ እንቁላል ነበር ይህን ጊዜ ሃበሻ!!! እንኳን አደረሳችሁ!!!

ጥብቅ ማሳሰቢያ‼️ ከቻላችሁ መግለጫ ስጡበት‼️ በሁሉም አማራ ክልል  የግል ትጥቅ መዝገብ ያላቸው ነጋዴ አርሶ አደር እና ገበሬወች በሙሉ በቁጥጥር ስር እንዲውሉ እና መሳሪያ እንዲመልሱ የተያዙትም ወደ ዳንግላ ባእከር እና መኮድ ማረሚያ ገብተው ተሐድሶ እንዲወስዱ በብርሀኑ ጁላ እና ደሳለኝ ጣሰው ትዕዛዝ ወጥቶ ብዙወች በቀን ጥር 21, 22, 23 በደብረማርቆስ ፍኖተሰላም ሞጣ መርጦለማርያም ባህዳር ብዙወች በቁጥጥር ስር ውለዋል። ቀጣይም በሙሉ ኦፕሬሽን ይህ ሰራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ስለዚህ በደንብ ለህዝቡ አድርሱ በየከተማው ከ4000-5000 ክላሽ ትጥቅ እስከ 30/05/2017 እንዲሰበሰብ ትዛዝ ተሰጧል። please share it(አጋሩት)! ድል-ለመላው አምሓራ ፋኖ!

በሁለቱም ጎራ በኩል በተደጋጋሚ እንደምንሰማው አንድነቱን እውን ለማድረግ ብዙ እርቀት ተጉዘናል ይላሉ! ታዲያ ሁሉም ለአንድነት ያለሰለሰ ጥረት ካደረጉ ለምን አልተሳካም? እስቲ እናንተ የተረዳችሁትን በጨዋ ደንብ አጋሩን!! ሀሳብ ያለው ብቻ!

ፕሮፖጋንዳ ፍሬ የሚያፈረው ተመጥኖ ሲለቀቅ ነው፤ አየሩን ለመያዝ ተብሎ የሚለቀቅ ፍሮፎጋንዳ (የኢራቅ ፋኖ ተመሰረተ  አይነት) ከጥቅሙ ጉዳቱ ያመዝናል!! የእውነት ቢመሰረት እንኳን በዚህ መንገድ ለህዝብ ይፋ አይደረግም! Via Veronica

በዚህ ምድር ላይ ከኩርዶች ቀጥሎ የተጠላ ብሔር እየተሳደደ እየተገደለ እየተጨፈጨፈ ያለ አማራ ነው። ዓለም ግን ለምን ጠላችው?

😢 መተከል ግልገልበለስ ቻይና ካምፕ  ኬላ ላይ በሚፈትሹ ፓሊሶችና በመተከል ዞን አስተዳደሩ ጊሳ ወንድም በሚመራው ፀረ አማራ ቡድን ቅንጅት ከቤሱ ግቢ  17 ሰወች እንድሁም ተጨማሪ ከቤሱ ግቢ ዉጭ 23 በአጠቃላይ አስካሁን የ40  ሰዎች አስክሬን ተገኝቷል። መታወቂያቸዉ ሲታይ ሁሉም አማራ ናቸዉ። ይህ የመተከል ነፍሰ በላ አውሬ ፈር ይይዝ ዘንድ የተጀመረው ትግል ተጠናክሮ ይቀጥላል።

ኢትዮጵያ በ1 ሌሊት ለ8ኛ ጊዜ በ1 ሳምንት ለ26ኛ ጊዜ የመሬትን መንቀጥቀጥ አጋጥሟታል! በኢትዮጵያ በአንድ ሳምንት ውስጥ ለ26ኛ ጊዜ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ተከስቷል። ትናንት ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ብቻ ለስምንት ጊዜ እስከ 5.1 ሬክተር ስኬል የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ አጋጥሟል። አደጋዎቹ እስካሁን የከፋ ጉዳት ባያደርሱም ከ2 ሺህ በላይ ነዋሪዎች ግን ለደህንነታቸው በመስጋት ቤታቸውን ለቀው ወደ ሌላ አካባቢ ተሰደዋል።

''60 ወታደር እና 200 መሳሪያ ሲማረክ ከ150 በላይ ሙት ሆኗል'' የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ። 3 ክፍለጦር፣ 3 ጀንበር እልፍ ድል በጎንደር ምድር ! የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ 3 ክፍለጦሮች 72 ሰዓታትን ከጠላት ጋር እያደረጉት ባለው እልህ አስጨራሽ ትንቅንቅ ከፍተኛ ድልና ጀብዱ አስመዝግበዋል። እስካሁን ተጠናክሮ በቀጠለው  ይህ ትንቅንቅ የአገዛዙን 68ኛ ክፍለጦር በጥራሂናና ወገዳ ቀጣናዎች በመግጠም ከፍተኛ የመሳሪያና ወታደር ምርኮ ያገኙበትና ከፍተኛ ቁጥር ያለውን የአገዛዙን ሀይል ሙትና ቁስለኛ አድርገው ድል ያስመዘገቡበት፤ አሁንም እየተፋለሙበት ያለ ሆኗል። የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ድብ ጠለምት ተከዜ ክፍለጦር፣ ጭና ክፍለጦርና ሰሜን አምባራስ ክፍለጦሮች እያደረጉት ባለው ትንቅንቅና ድል በተጎናፀፉበት ተጋድሎ ከ200 በላይ የነፍስ ወከፍ መሳሪያና ከ60 በላይ የአገዛዙ ወታደሮች እንደዚሁም ከፍተኛ ቁጥር ያለው የብሬንና ስናይፐር ምርኮም በወገን ሀይል ተገኝቷል። በትንቅንቁ እድል የቀናቸው የአገዛዙ ሀይሎች በቀላልና ከባድ ቁስለትም ውስጥ ሆነው ለሽሽት ሲበቁ ከ150 በላይ የሚሆኑት በውጊያው ተገድለዋል ሲል የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ፋኖ ዮሀንስ ንጉሱ ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጧል። ይህ የመረጃ ቅብብል ቃለምልልስ እየተደረገ ባለበት ጊዜም ውጊያው በከፍተኛ ሁነት ተጠናክሮ መቀጠሉን ፋኖ ዮሀንስ አንስቷል።

ክርስቲያን ታደለ ዶክተር ካሳ ዶክተር ጫኔ ፕሮፌሰር ማዕረጉ የፖለቲካ እስረኞች ወደ ሚታሰሩበት ቂሊንጦ ዞን አራት ተዘዋውረዋል። ዮሐንስ ቧያለው ከሌሎቹ የግፍ እስረኞቼ በተለዬ ነፍሰ ገዳይ ወንጀለኞች ወደ ታሰሩበት ዞን አምስት ገብቷል ። አሳዛኙ ነገር ከዞን አምስትም ቅጣት ክፍል ወደሚባለው እንዳስገቡት ተሰምቷል።

የብልጽግና ሰራዊት ሰሞኑን ወደ ጮቄ ወረ*ራና ዘረፋ ለመፈ*ጸም ኦፕሬሽን እንዳቀደ መረጃዎች ወጥተዋል። ለዚሕም ማስፈጸሚያ ዙ 23 እና ቢኤም ዛሬ ከሞጣ ወደ ቢቡኝ አስገብቷል። ከርነዋሪ ፣ዋብር ፣ስናን አካባቢ ያላችሁ ወገኖቻችን ወትሮ ዝግጁነት አይለያችሁ።

🔥#ዐምሓራ_ማን_ነው❓ ~//~ ዐምሓራ ማለት ዓም---ህዝብ ሐራ--ኃያል ፣ጀግና ፣ደፋር ፣ኩሩ ፣ሀገር ወዳድ፣ነፃ፣ታጋሽ፣አስተዋይ፣ሩህሩህ፣ፈሪሓ እግዚአብሔር ያለው፣የሰው የማይነካ የራሱን ቢሰጥ ነው
🔥#ዐምሓራ_ማን_ነው❓ ~//~ ዐምሓራ ማለት ዓም---ህዝብ ሐራ--ኃያል ፣ጀግና ፣ደፋር ፣ኩሩ ፣ሀገር ወዳድ፣ነፃ፣ታጋሽ፣አስተዋይ፣ሩህሩህ፣ፈሪሓ እግዚአብሔር ያለው፣የሰው የማይነካ የራሱን ቢሰጥ ነው እንጅ፣ ጠቅለል ሲደረግ ዐምሓራ ማለት ነፃ ህዝብ ማለት ነው። በሌላ አገላለፅ ዐምሓራ ወደ አማራ የፊደላት ለውጥ ሲያደርግና የእነዚህ ፊደላት ትርጓሜ እንደሚከተለው ይሆናል። አማራ፦ አ፦ማለት አልፋ የሚል ስያሜ ሲይዝ ይህም የመጀመሪያ ማለት ሲሆን ሰው የማይኖርበትን ጫካ መንጥሮ ።፣ዳዋ ጥሶ ፣እባቡን ጊንጡን ገሎ ኢትዮጵያ የምትባል ሀገር መስርቶ የኖረ ማለት ነው። ማ፦ማለት ማህደረ ጥበብ ማለት ሲሆን ብራና አለስልሶ፣ፊደል ቀርፆ፣ቀለም በጥብጦ ከአምስት ሺ አመታት በላይ የአማርኛን ፊደልና የግዕዝ ፊደል በማስተማርና የኢትዮጵያን ታሪክ ለትውልድ ያስተላለፈ ታላቅ ህዝብ ማለት ነው። ራ፦ማለት ደግሞ ራስ ማለት ሲሆን ራስ ማለት የሁሉም ነገድ መሪ ሆኖ የኖረ ፤ሰው የሆነን ሁሉ በእኩል አይን በማየት ህዝብን ሲያስተዳደር ለረዥም ዘመናት የኖረ ማለት ነው።ስለሆነም እራስ የሰውነት ክፍል ሁሉ ዋና ማዕከል መሆኑን የምንረዳ ሰዎች ሁሉ ራስነትም እንዲሁ ራስ ተቆርጦ እግር አይራመድምና ከራስ ጋር በአንድነት ወደፊት እንደማለት ነው። ጠቅለል ሲደረግ አማራ ማለት የነገሮች ሁሉ የመጀመሪያ አስተማሪ መሪና ተመራማሪ ሁሉ በክልዬን ከፈጣሪው የተቸረው ነገድ ማለት ነው። ከጥንት እስከ ዛሬ ቃሉን የጠበቀ ፋኖ ነው ዘላለም ሱሪ የታጠቀ።

photo content