መንፈሳዊ ጥያቄ
Open in Telegram
ከመፅሐፍ ቅዱስ የወጡ የወንጌል ክፍሎችን በጥያቄዎች መልኩ ወደ እናንተ የምናደርስበት መንፈሳዊ የቴሌግራም ቻናል። “ቃሉ የታመነ ነው።” ቲቶ 3፥8 አስተያየት መቀበያ :- @menfesawi_teyake_bot
Show more4 647
Subscribers
No data24 hours
+107 days
+5330 days
Posts Archive
4 647
1079. “ዳዊትና ሰዎቹም በመንገድ ይሄዱ ነበር፤ ________ም በተራራው አጠገብ በእርሱ ትይዩ እየሄደ ይራገም ድንጋይም ይወረውር፥ ትቢያም ይበትን ነበር።”
4 647
1073. “እኔ ክፉ በመለስሁልህ ፋንታ በጎ መልሰህልኛልና አንተ ከእኔ ይልቅ ጻድቅ ነህ።” ሳኦል ይሄን ለማን ነበር የተናገረው?
4 647
"ሕዝቡም ሁሉ ከተጠመቁ በኋላ ኢየሱስ ደግሞ ተጠመቀ። ሲጸልይም ሰማይ ተከፈተ፥ መንፈስ ቅዱስም በአካል መልክ እንደ ርግብ በእርሱ ላይ ወረደ፤ የምወድህ ልጄ አንተ ነህ፥ በአንተ ደስ ይለኛል የሚል ድምፅም ከሰማይ መጣ።"
-ሉቃስ 3፥21-22
እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ!
መልካም በዓል❤
@menfesawi_teyake
4 647
1070. “ሳሙኤልም፦ እግዚአብሔር የእስራኤልን መንግሥት ዛሬ ከአንተ ቀደዳት፥ ከአንተም ለሚሻል ለጎረቤትህ አሳልፎ ሰጣት፤” ይህ የተባለው ለማን ነው?
