cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Awash Post አዋሽ ፖስት

እውነተኛ መረጃ እናደርሳለን አሁን በሀገሪቱ ያለው አንድን ወገን ደግፎ የሚሰራጩ የሀሰተኛ ዜናዎችን ህዝበቡን እንዳያደናግሩ አማራጭ የመረጃ ምንጭ እንሆናለን ። በህዝብ ላይ የሚደርስ ሰቆቃ እና ጭፍጨፋ ድምፅ እንሆናለን። አላማችን እውነተኛ መረጃ ለህብረተሰቡ ማድረስ ነው። @AwashPost ለቀዳሚነት ትሰራለች። ሀሳብ አስተያየት ካሎት @awashpostbot ይላኩልን።

Show more
Advertising posts
2 763
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Photo unavailableShow in Telegram
"አንድ አማራ✊" በማለት የሚታወቀው አብን 3 ቦታ ተከፋፍሎ የፍፃሜ ግጥሚያ እርስ በእርስ ጀምረዋል 1ኛ:- የመጀመሪያው ቡድን የ ክርስቲያን ታደለ ቡድን ሲሆን ልክ የፓርላማ ስልጣን በብልፅግና ፍቃድ ሲሰጣቸው በሚገርም ፍጥነት ስልጣኑ እና ጉርሻው ተስማምቷቸው ጉንጫቸው ድንቡሽ ያለ ሲሆን 2ኛ:- ሁለተኛው ቡድን ደግሞ የትግራዩን ጦርነት እንደ እድል ተጠቅሞ መሳሪያ የታጠቀ እና ዘመነ ካሴን በሚስጥር ወክሎ በግማሽ ጎኑ ጫካ በግማሽ ጎኑ ደግሞ ከተማ ውስጥ የሚንቀሳቀስ እንዲሁም ፊንፊኔ ውስጥ ባልደራስ የተባለ ቅርንጫፍ ወይም እህት ኩባንያ ያለው ነው። ይህ በአብን ውስጥ ያለ ቡድን ዛሬ የነ ክርስቲያን ታደለን ቡድን ከሀላፊነት አንስቶ ለክርስቲያን ደግሞ ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል 3ኛ:- የመጨረሻው ቡድን ደግሞ በቅርቡ አማራ ሆኖ ሙስሊም መሆን እንደማይቻል የተረዳ ግን አሁንም አብን ውስጥ ተቀምጦ አማራጮችን እያየ ያለ የነ ጣሂር ቡድን ነው። Via Freedom
Show all...
#TPLF ኢትዮጵያን ያለ ኮሽታ የመራ የተከበረ ድርጅት ነው።
Show all...
Repost from CHANNEL 29
01:30
Video unavailableShow in Telegram
አብይ ሰቆጣ ላይ "አክሱምን የገነቡት አገዎች ናቸው፣ አክሱምን ወደላይ ላሊበላን ወደታች የተጠበቡበት አገዎች ናቸው።" አብይ ዛሬ ላመራሩ በሠጠው ስልጠና "አክሱምን አፈር ድሜ አስግጠው ያፈራረሱት አገዎች ናቸው" ለጠቅላላ እውቀት.... length , width እና height ያለው ነገር በሙሉ 3D እንጂ 2D ኣይባልም😁 ኣክሱም ሃውልት 2D ነው ስላለ Engineer እንደመሆነ መጠን ሙያዊ እውቀቴን ላጋራው ብዬ ነው
Show all...
IMG_6949.MP44.69 MB
Repost from CHANNEL 29
Photo unavailableShow in Telegram
🤦
Show all...
Repost from CHANNEL 29
"...በአማራ ክልል እንዲህ በተደጋጋሚ በመስጊዶች እና በሙስሊሞች ላይ የሚደርሰው ጥቃት ያልፈነዳ- ፈንጅ ስለሚሆን ቆም ብሎ ልያስቡበት ይገባል። በሀገራችን ኢትዮጵያ #ፍሬሽ- አክራሪ ብሔርተኝነት ይውደም- ከአንድ-አይነትነት የላቀ- አንድነትም ይለምልም።" አቶ መሀመድ አህመድ አሊ (አስ-መሀመድ) የአፋር ክልል ምክትል የመንግስት ተጠሪ
Show all...
Repost from CHANNEL 29
የአሚኮ ሰራተኛ ወ/ሪ/ሮ ሀረግ አለሙ ወንጀላችን መደበቅ ነበረብህ ጉዳችንን ለምን በኣደባባይ ትበትናለህ ስትል አቶ ጧሂር ሙሀመድን (የኣብን አመራር) ተችታለች። የአሚኮ(የአማራ ሚዳያ ኮርፖሬሽን) ሰራተኛዋ እንዲህ ብላለች.. ወንድማችን ጧሂር ሙሀመድ በጎንደር በንጹሀንና በሠላማዊ ሙስሊሞች ላይ የተፈጸመውን ዘግናኝና አሳፋሪ ተግባር በፌስቡክ ገጹ ማስፈሩትን ተከትሎ የአሚኮ(የአማራ ሚዳያ ኮርፖሬሽን) ሰራተኛ ወ/ሪ/ሮ ሀረግ አለሙ ለምን እውነቱን ገለጽክ ወይም ወንጀሉን መደበቅ ነበረብህ ስትል ከገደሉት ካቃጠሉት ከዘሩፉት ባልተናነሰ መልኩ እኩይ ሀረጎቿን በፌስቡክ ገጽ ካሰፈረች በኃላ አጥፍታዋለች። ስክሪን ሻት ተደርጎ የቀረውን ኣያይዤላችኋለው..
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
ፋኖ አሸባሪ መሆኑን ቀድመን ተናግረናል ሰሚ አጣን እንጂ !
Show all...
Repost from Geda Republic
00:11
Video unavailableShow in Telegram
የገዳዩ እና ጥጋበኛው አሸባሪ ፋኖ በጎንደር ሙስሊሞች ላይ የፈፀሙት ግፍ! video-6 https://t.me/HeniZMan
Show all...
1.46 MB
Repost from Geda Republic
...የባልደራስ ጋዜጠኛ ጌጥዬ ያለው post ያደረገውን አንስተዋል። ......'ጎንደር ወራሪን ከቶ አታስጠጋም' ማነው ወራሪ እንዳትለኝ ለነሱ ኢትዮጵያዊ ማን እንደሆነ ግልጽ ነው። ባልደራስ = ፋኖ
Show all...
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.