en
Feedback
ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ

ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ

Open in Telegram

〽️Welcome to our LAW OFFICE (Business) CONTACT US 🌐 https://samuelgirma.com ☎️ +251-911-190-299 👉 @SAMUELGIRMA #business #ንግድ #የንግድሕግ #ህግ #ጠበቃ #legalservice #አገልግሎት #ሳሙኤልግርማ 👉 @Tebekasamuelbot #LAW #Attorney #Lawyer #ጠበቃ #ህግ #Tebeka

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ

Channel ETHIOPIAN LAWYER ጠበቃ (@tebeka) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 16 608 subscribers, ranking 473 in the Law category and 2 073 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 16 608 subscribers.

According to the latest data from 01 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -62 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
〽️Welcome to our LAW OFFICE (Business) CONTACT US 🌐 https://samuelgirma.com ☎️ +251-911-190-299 👉 @SAMUELGIRMA #business #ንግድ #የንግድሕግ #ህግ #ጠበቃ #legalservice #አገልግሎት #ሳሙኤልግርማ 👉 @Tebekasamuelbot #LAW #Attorney #Lawyer #ጠበቃ #ህግ #Tebeka

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 02 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Law category.

16 608
Subscribers
No data24 hours
-107 days
-6230 days
Posts Archive
የኢትዮጵያ ብሔራዊ አክሬዲቴሽን ጽህፈት ቤት ማቋቋሚያ(ማሻሻያ)ደንብ ቁጥር 547-2016

የትግራይ ክልል አካታች ጊዚያዊ አስተዳደር ደንብ ቁጥር 533_2015

የሚስጥራዊ መረጃዎች ምደባ እና ጥበቃ ደንብ ቁጥር 539_2015

የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን ሰራተኞች አስተዳደር ደንብ ቁጥር 540_2016

#ደንብ_ቁጥር_563_2017 የመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ማፍረሻ ደንብ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የከርሰ ምድር ውሃ ጉድጓድ ቁፋሮና አጠቃቀም ፈቃድ አሰጣጥ እና አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 156_2016

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመንደር የንግድ ቁጥጥር የአሰራር ሥርዓት መመሪያ ቁጥር 159_2016

+3
#HOF_2016_Decisions የፌደሬሽን ምክር ቤት በ2016 የሰጣቸው ውሳኔዎች።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአደጋ መከላከል፣ቁጥጥር ፍተሻና ብቃት ማረጋገጥ ስርዓት መመሪያ ቁጥር 163/2017

የመኖሪያ ቤት ኪራይ ጉዳዮች አቤቱታ ሰሚ ኮሚቴ የአደረጃጀትና የአሰራር መመሪያ ቁጥር 164/2017

የእንስሳት መድሀኒት ምዝገባ መመሪያ ቁጥር 1036/2017

General_Education_Sector_Schools_Licensing_and_renewal_Directive.pdf1.26 KB

ውዝፍ የጡረታ መዋጮ ያልከፈለ የመንግስት መ/ቤት ሀብት ስለመያዝና ሰለመሸጥ የወጣ መመሪያ ቁጥር 1038/2017

የቁም እንስሳት ግብይት ስርዓት አፈፃፀም መመሪያ 869/2014

የይቅርታ_ጥያቄ_አቀራረብ_እና_አሰጣጥ_ረቂቅ_መመሪያ.pdf

በፍትሐብሄር ክርክር ላይ የሰነድ ማስረጃ እንዴት ማቅረብ እንደሚቻል የፍትሐብሔር የስነ-ስርዓት ህጋችን ምን ይላል ? እንዴትስ ተመልክቷል የሚሉትን በተወሰነ መልኩ እንመለከታለን ። ♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️ በአብዛኛው ፍ/ቤቶች የጽሑፍ ማስረጃዎች ከክስ ጋር ወይንም ከመከላካያ መልስ ጋር አብሮ ካልቀረበ መቅረብ አይችልም በሚል አልፎ አልፎ ሲከለክሉ ይታያል፡፡በሌላ በኩል ተከራካሪዎች በክሳቸው/በመልሳቸው ላይ መጀመሪያ ያልቀረቡትን የሰነድ ማስረጃን እንዴት ማቅረብ እንዳለባቸው ሲቸገሩ ይታያል። ነገር ግን የሰንድ ማስረጃ እንዴት እንደሚቀርብ በሥነ-ሥርዓት ህጋችን በግልፅ እንደተደነገገው ከክስ ማመልከቻ ወይም ከመከላካያ መልስ በኋለ ክስ ከመሰማቱ በፊት ከመዝገቡ ጋር ተያይዞ ያልቀረበ የጽሑፍ ማስጃዎች ካሉ መቅረብ እንደሚችሉ ከዚህ በታች ተመልክቷል ፡፡ # ሀ . በመጀመሪያ ደረጃ ከሳሹ ከክስ ማመልከቻው ጋር ተከሳሹ ደግሞ ከመከላከያ መልሱ ጋር ይጠቅመናል የሚሉትንና በእጃቸው የሚገኙትን ወይም ሊያቀርቡ የሚችሉትን የጽሑፍ ማስረጃ በሙሉ አያይዘው ማቅረብ አለባቸው (ቁ.223(1)) (ለ) እና 234 (1)፡፡ # ለ . በሁለተኛ ደረጃ ተከራካሪ ወገኖች ለማቅረብ የሚችሉትንና ይጠቅማናል የሚሉትን ወይም ፍርድ ቤቱ እንዲቀርብ የጠየቀውንና አስቀድመው ፍርድ ቤት ያላቀረቡትን የፅሑፍ ማስረጃ ሁሉ በመጀመሪያው ቀነ ቀጠሮ ማቅረብ አለባቸው (ቁ. 137 (1)) ፡፡ # ሐ . ማንኛውም አቤት ባይ ሰነዶችን ከአቤቱታው ጋር በማያያዝ ወይም ከቀነ ቀጠሮው በፊት ወይም በመጀመሪያው ቀነ ቀጠሮ ካላቀረበ በቀር ማስረጃዬ ከፍርድ ቤቱ መዝገብ ጋር ይያያዝልኝ ወይም ለማቅረብ ይፈቀድልኝ በማለት ለማመልከት አይችልም (137(3)፡፡ # መ . መቅረብ የሚገባቸው ማስረጃዎች ከተከራካሪዎች ወገኖች ባንዳኛው ጉድለት ወይም በቂ ባልሆነ ምክንያት ሳይቀርቡ የቀሩ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ ወዲያው ፍርድ ይሰጣል (ቁ. 256(1))፡፡ # ሠ . ከላይ ከላይ የተጠቀሱት አጠቃላይ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆኖ ከአቤቱታ ጋር ወይም በመጀመሪያ ቀነ ቀጠሮ ያልቀረበ የፅሁፍ ማስረጃ በሌላ ጊዜ ሊቀርብ የሚችልበት ልዩ ሁኔታዎች (exceptions) አሉ፡፡ እነዚህም፡- #1. ፍርድ ቤቱ በራሱ አስተያየት ወይም በተከራካሪዎች ወገኖች አመልካችነት በሌላ ፍ/ቤት ዘንድ የሚገኝ መዝገብ ወይም የጽሑፍ ማስረጃ እንዲቀርብ ማዘዝ ይችላል (ቁ.145፡፡ #2. ማስረጃዎቹ ሳይቀርቡ የቀሩት ከባድና በቂ በሆነ ምክንያት መሆኑን ፍርድ ቤቱ ከተረዳ ስለ ክርክሩ አወሳሰንና ማስረጃ ያለመቅረቡ ስላስከተለው ኪሳራ ተገቢ መስሎ የታየውን ትፅዛዝ በመስጠት ነገሩ የሚሰማበትን ቀነ ቀጠሮ ይወስናል (ቁ. 256 (1)፡፡ (ማስረጃው እንዲቀርብ ማዘዝ ይችላል፡፡) #3. አስፈላጊ መስሎ ከታየው ፍርድ ቤቱ የክርክሩን ጭብጥ ከመያዙ በፊት በተከራካሪዎች ያልቀረበን የፅሑፍ ማስረጃ በትዕዛዝ አስቀርቦ መመርመር ይችላል (ቁ. 249 ፡፡ #4. ክርክሩ በሚሰማበት በማናቸውም ግዜ ፍርድ ቤቱ በተከራካሪዎቹ ያልቀረበ ነገር ግን ለክርክሩ ጠቃሚ የሆነ የፅሑፍ ማስረጃ እንዲቀርብ ለማዘዝ ይችላል (ቁ.264)፡፡ #5. ምስክሮችን መስቀለኛ ጥያቄ ለመጠየቅ ወይም ምስክሩ ነገሩን ለማስታወስ እንዲችል የሚቀርብ የጽሑፍ ማስረጃ በመጀመሪያ በይቀርብም ክርክሩ በሚስማበት ጊዜ መቅረብ ይችላል (137 (4)) ። # በአጠቃላይ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ቁ.223(1) (ለ) , 234 (1),137,256,145,249,264,345 ድንጋጌዎችን በማየት መረዳት ይቻላል።

የጋብቻ ውል ..pdf1.04 KB

የአዲስ_አበባ_ከተማ_አስተዳደር_ብስክሌት_መጋራትና_የብስክሌት_መስመር_አጠቃቀም_ደንብ_ቁጥር_183_2017

"..አንድ ተከሳሽ የቀረበበትን ክስና ማስረጃ በመመርመር ተገቢውን ዝግጅት በማድረግ መልሱን አዘጋጅቶ እንድያቀርብ የታዘዘውና ቀጠሮ የተሰጠው ከ10 ቀን ባነሰ ጊዜ ውስጥ ከሆነ የተከሳሹን የመከላከልና የመከራከር፣ የመሰማት መብቱን የሚነፍግ በመሆኑ በቂ ጊዜ ተሰጥቶት የመከካከያ መልሱንና ክርክሩን እንድያቀርብ መደረግ አለበት" በማለት የፌ/ጠ/ፍ/ሰ/ሰ/ችሎት፤በቅፅ 23 በሰ/መ/ቁ 154727 ላይ አስገዳጅ ውሳኔ ሰጥቷል። 📱  https://fb.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel 👉 @tebekasamuel                                          👉 @tebeka Contact @samuelgirma ☎️ 0911190299 #Ethiopia 🇪🇹 #samuelgirma ሳሙኤል ግርማ የሕግ አማካሪ እና ጠበቃ ☎️ 0911-190-299 ⚡️ https://t.me/boost/tebekasamuel https://t.me/boost/tebekasamuel

ተወካይ በውክልና የተሰጠው ንብረት ወካዩ አካል እንዲመልስለት ሲጠይቀው አልመልስም ማለት ይችላል? ሊጠየቅ የሚችለው በወንጀል ወይስ ፍትሐብሔር?? ስለ ኢትዮጵያ ንግድ ሕግ ግሩፕን ይቀላቀሉ!! የኢ.ፌ.ድ.ሪ ወንጀል ህግ አንቀጽ 676/2/ አንድ ወኪል በውክልና ስልጣኑ የወሰደውን ንብረት ለመመለስ ፈቃደኛ ካልሆነ በውክልና ስልጣኑ መሰረት አደራ የተቀበለውን ተዋዋይ ወገን እምነት አጉድሏል ተብሎ በወንጀል የሚጠየቅ ስለመሆኑ በግልፅ ያሳያል። በመሆኑም በውክልና የተቀበለውን ንብረት ለወካዩ አልመልስም ማለቱ በማስረጃ ተረጋግጦ በወንጀል ጥፋተኛ ተብሎ ቢቀጣ ጉዳዩ የፍትሃብሄር ጉዳይ ብቻ ሳይሆን በወንጀል ህግ 23 /2/ እና 676/2/ መሰረት የወንጀል ጉዳይ ጭምር በመሆኑ ተከሳሽ በፍትሃብሄር እንጅ በወንጀል አያስጠይቀኝም በሚል የሚያቀርበው ቅሬታ ተቀባይነት የለውም። ስለዚህ ወኪል ከወካዩ በውክልና ስልጣኑ የወሰደውን ንብረት ለመመለስ ፈቃደኛ ካልሆነ በእምነት ማጉደል ወንጀል ሊያስጠይቀው ይችላል። ሰ/መ/ቁ 16408 ቅጽ/13 ላይ ውሳኔ ተሰጥቶበታል !! 📱  https://fb.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel 🔗 t.me/tebekasamuel 👉 @tebekasamuel                                          👉 @tebeka Contact @samuelgirma ☎️ 0911190299 #Ethiopia 🇪🇹 #samuelgirma ሳሙኤል ግርማ የሕግ አማካሪ እና ጠበቃ ☎️ 0911-190-299 ⚡️ https://t.me/boost/tebekasamuel https://t.me/boost/tebekasamuel