ቴዎ ፍሎስ theophilus
" ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን:: (ወደ ኤፌሶን ሰዎች 2:5) በዚህ ቻናል የተለያዩ ትምህርቶችና፡ ስብከቶች እንዲሁም ፡ስነ መለኮታዊ ይዘት ያላቸዉ አስተምሮቶች ይቀርበታል። በተጨማሪም ቅዱሳን በinbox ለሚጠይቁት ጥያቄ መልስን የሚያገኙበት መንፈሳዊ ቻናል ነዉ። መንፈሳዊ ጥያቄን ለመጠየቅ inbox @tsedeM
Show more222
Subscribers
No data24 hours
+27 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
ርዕስ #እምነትን #መጠበቅ ክፍል 4
#ንግግርህ #ይገልጥሃል
እምነትህ በንግግርህ ይንፀባረቅ
#ከፀደቀ #መንፈሰ
እንዳንድ ሰዎች አንዳንድ ቦታ ምናልባት ላያስፈልጉን ይችላሉ እግዚአብሔር ግን ሁል ጊዜ ያስፈልገናል ብንበረታ መበርቻ አቅማችን ብንወድቅ መነሻ ድጋፍችን ነዉና።
#ከፀደቀ #መንፈሰ
ሊያስታብይ የሚችል አንድም ነገር ሳይኖርህ ትሁት ነኝ ብትለኝ ትሁት ስለመሆንክ እርግጠኛ አይደለሁም። ምክንያቱም የአንዳንድ ሰዉ ትህትና እስኪያገኝ ድረስ ነዉ። ካገኘ በኃላ ትዕቢተኞች ራሱ እንዴት ያለ ትዕቢተኛ ነዉ የሚሉት ትዕቢተኛ ይሆናል። ሊያስታብይ የሚችሉ ነገሮች አሉ ለምሳሌ ገንዘብ፥እዉቀት፥ዝና..እነዚህ ሁሉም ባይኖሩህ እንኳን አንዱ ነገር ኖሮክ ባለህና በያዝከዉ ነገር ትሁት ስትሆን ነዉ እዉነተኛ ትህትና።
#ከፀደቀ #መንፈሰ
#እምነትን #መጠበቅ ክፍል 2
እየከፍ እየሄደ ባለዉ የዚህ አለም ኑሮ እንዴት ነዉ እሞነታችንን ጠብቀን መኖር የምችለው?🤔
#ከፀደቀ #መንፈሰ
ቀን 6/2/2016