en
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Open in Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Channel Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 15 380 subscribers, ranking 5 579 in the Religion & Spirituality category and 2 192 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 15 380 subscribers.

According to the latest data from 08 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 38 over the last 30 days and by 2 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 22.59%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 9.42% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 3 476 views. Within the first day, a publication typically gains 1 449 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 20.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 09 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

15 380
Subscribers
+224 hours
-87 days
+3830 days
Posts Archive
(ሥርዐተ ማኅሌቱን ሁላችሁም ትጠቀሙበት ዘንድ በሁሉም አድባራት/ጥምቀተ ባሕር/ የሚቆመውን የየአድባራቱን ይትበሃል አዘጋጅተነዋል፤ ምልጣኖቹንና ወረቦቹን በድምፅ ከፈለጉ በቴሌግራም አድራሻች ያገኛሉ፤ መልካም በዓል፡፡) #ዘመነ_አስተርእዮ ፠ “አስተርእዮ” በገሀድ መታየት በይፋ መገለጥ ማለት ነው፡፡ በጽርዕ ቋንቋም ኤጲፋኒ(Epiphany) ይባላል፡፡ ዘመነ አስተርእዮ ከጥምቀት በዓል (ጥር 11) አንስቶ አስከ ጾመ ነነዌ ድረስ ያለው ጊዜ ነው፡፡ አስተርእዮ የተባለበት ምክንያትም የማይታየው የአምላክ አካልና ባሕርይ ከሚታየው የሰው አካልና ባሕርይ ጋር ተዋሕዶ የተገለጠበትና ማንነቱ በገሀድ (በዮርዳኖስ ባሕር) የታወቀበት፥ ምሥጢረ ሥላሴም የተገለጠበት ወቅት ስለሆነ ነው፡፡ በዚህ ዘመን የሚውሉ ማንኛውም በዓላት የአስተርእዮ በዓል ይባላሉ፤ ለምሳሌ ጥር 21 እመቤታችን በዓለ ዕረፍቷ ሆኖ ሳለ ‹‹የአስተርእዮ ማርያም›› ይባላል፡፡ #በዓለ_ጥምቀት_የጥምቀት_በዓል ፠ የጥምቀት በዓል በየዓመቱ ጥር 11 ዕለት ይውላል በዓሉ የሚጀምረውም ከጥር 10 ዕለት ጀምሮ ሲሆን፤ ኦሪት ለወንጌል አምሳል፣ መርገፍ እንደሆነች፤ በዘመነ ብሉይ የተሠሩ አጽዋማትና በዓላትም በዘመነ ሐዲስ ለተሠሩ አጽዋማትና በዓላተ አምሳል መርገፍ ናቸው፡፡ በዚህም ምክንያተ በብሉይ ይከበር በነበረው በበዓለ መጸለት(ዳስ በዓል) በዓለ ጥምቀት ገብቶበታል፡፡ ይኸውም እንደምን ነው ቢሉ በመጸለት ቀድሞ ካህናተ ኦሪት ለ7ት ቀናት ታቦት ይዘው ወንዝ ወርደው ድንኳን ተክለው ድባብ አጥልተው ጃንጥላ ጥለው ሕዝቡ እህል አከማችተው አባቶቻችን በኢያሱ መሪነት ውኃውን አቁሞ የዮርዳኖስን ወንዝ አሻገራቸው እያሉ ያስቡበት ነበር፤ በዘመነ ሐዲስ በጥምቀተ በዓልም ካህናተ ወንጌል ታቦት ይዘው፤ ወንዝ ወርደው /ውሃ ከትረው/ ድንኳን ተክለው ድባብ አጥልተው ጃንጥላ ጥለው ጌታችን ወደ ዮርዳኖስ ሄዶ በእደ ዮሐንስ በማየ ዮርዳኖስ ተጠመቀ እያው ያስቡበታልና፡፡ /ዘሌ.23÷39-43፣ ኢያ. 3÷16/ #ለጥምቀት_በዓል_ምዕመናን_የምንይዘው_ዥንጉርጉር_በትር_ምሳሌው፣ ፠ ያዕቆብ ከወንድሙ ከኤሳው ሸሽቶ በአጐቱ በላባ ቤት ብዙ ዓመታት ስላገለገለ ለአገልግሎቱ ዥንጉርጉር ሆነው የሚወለዱት በጐች ለያዕቆብ እንዲደረግና ምልክት የሌለባቸውን ለላባ እንዲሰጠው አዘዘው፡፡ ያዕቆብም በጐቹ ምልክት ያለባቸው ሆነው እንዲወለዱ ዥንጉርጉር እንጨት ውኃ በሚጠጡበት ውስጥ ጨምሮ በጐቹም እንደበትሩ ዥንጉርጉር እንደወለዱ እናያለን፡፡ /ዘፍ. 30÷31/ ይህ ምሳሌ ነው፡፡ ፠ በጐቹ የምዕመናን፤ ፠ ውኃው የጥምቀት፤ ፠ አውራዎቹ የመምህራን አንድም የቀሳውስት የሚጸነሱት በትሩን እንጂ አውራውን እንደማይመስሉ ምዕመናንም ሥላሴን ይመስላሉ እንጂ ያስተማራቸውን መምህራንን ቀሳውስትን አይመስሉምና፤ ፠ እንጨቱ ዥንጉርጉር መሆኑ ጌታችን ፍጹም አምላክ ፍጹም ሰው /አምላክ ወሰብእ/ ለመሆኑ ምሳሌ፤ ፠ ያዕቆብ የጌታ ላባ የዲያብሎስ ምሳሌ ነው፡፡ ምልክት ያላቸው ለያዕቆብ ምልክት የሌላቸው ለላባ እንደሆኑ ሀብተ ወልድ፥ ሕይወተ ልቡና ያላቸው ለጌታ፤ ሀብተ ወልድና ሕይወተ ልቡና የሌላቸው ለዲያብሎስ የመሆናቸው ምሳሌ ነው፡፡ ምዕመናን ዥንጉርጉር በትር መያዛቸው ሰው የሆነ አምላክ /አምላከ ወሰብእ/ ጌታችንና አምላካችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዮርዳኖስ በመሠረተልን ጥምቀት ተጠምቀን ሀብተ ወልድና ሕይወተ ልቡናን አግኝተን የሥላሴ ልጆች መሆናችንን ለማሳየት ነው፡፡ #ጥምቀት_መንከር፣ መድፈቅ፣መዝፈቅ፣ማጥመቅ፣ሲሆን በተገብሮ ደግሞ መነከር፣ መዘፈቅ፣ መጠመቅ፣ መላ አካልን በውኃ ውስጥ ማስገባት ማለት ነው፡፡ከዚህ በተጨማሪም አጠማመቅ፣ ጠመቃ፣ የማጥመቅና የመጠመቅ ሥራ፣ኀጽበት በጥሩ ውሃ የሚፈፀም፣ የበዓል ስም፤ ጌታችን የተጠመቀበት ዕለት ማለትም ነው፡፡ በብሉይና በሐዲስ ኪዳን የተለያዩ የጥምቀት ዓይነቶች አሉ እነርሱም፡- #ጥምቀት_በብሉይ_ኪዳን_ (የአይሁድ ጥምቀ፣ የኤሲያንስ ጥምቀትና የዮሐንስ ጥምቀት ነበሩ) #ጥምቀት_በሐዲስ_ኪዳን፤ ፩. #የጌታችን_ጥምቀት፤ #የጥምቀት_መሥራች_ማነው_በምንስ_ተመሠረተ? የጥምቀት መስራቹ ጌታችንና አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሲሆን አመሠራረቱም በትምህርት /ዮሐ.351/፣ በተግባር /ማር.19፣ ማቴ.313/ እና በትዕዛዝ /ማቴ.2813/ ነው፡፡ #ጥንተ_ጥምቀት_ጌታችን_መቼ_ተጠመቀ? ዓለም በተፈጠረ በ5531 ዓመተ ዓለም(በ31 ዓመተ ምሕረት)፤ በዘመነ ሉቃስ፤ በዕለተ ማክሰኞ፤ ጥር 11 ዕለት፤ ሌሊት በ10 ሰዓት ነው፡፡ በተጠመቀም ጊዜ ዕድሜው 30 ዓመት ከ13 ቀን ነበር፡፡ /ፍት.ነገሥ.አን.19፣ ድስቅ.29፣ ተረፈ.ቄርሎስ፣ ሉቃ.323/ #ጌታችን_ለምን_ተጠመቀ_? ሀ. ምሥጢረ ሥላሴን ለመግለጥ ለ. ሰው /አዳም/ በበደል ምክንያት ያጣውን ልጅነት ለመመለስ ሐ. የአዳምና የሔዋንን ዕዳ ደብዳቤ ለመደምሰስ ሠ. ትንቢተ ነቢያትን ለመፈፀም /መዝ.76$16/ ረ. በእርሱ ጥምቀት የእኛን ለመባረክ ሰ. የእግዚአብሔር ልጅ እንድንሆን /ገላ.3$26፣ገላ.4$4፣ሮሜ.8$14፣ዮሐ.1÷13፣1ኛ.ዮሐ.3÷1/ #ጌታችን_ለምን_በዮርዳኖስ_ተጠመቀ? *ትንቢቱን(/መዝ.113$1-8/)፣ *ምሳሌውን(ዮርዳኖስ ከላይ ነቅዑ /ምንጩ/ አንድ ነው ዝቅ ብሎ ለሁለት ‹‹ዮር›› እና ‹‹ዳኖስ›› ተብሎ ይከፈላል፣ ፣ዘፍ.14$14-20፣ መጽሐፈ ነገስት ካልእ 6$1 አንድምታ ና መጽ.ነገሥት ካልዕ 5$16 *ምሥጢሩን (በዮርዳኖስ ተጥሎ የነበረውን የአዳምንና የልጆቹን ደብዳቤ ለመደምሰስ /ቆላ.2$14፣ ኤፌ.2$15፣ ውዳሴ ማርያም ዘሰኑይ ቊ.1/፡፡) ለመፈጸም ነው፡፡ #ጌታችን_ለምን_በውኃ_ተጠመቀ?  ትንቢቱ፡- ሀ. ‹‹ጥሩ ውሃንም እረጫችኋለሁ እናንተም ከርኵሰታችሁ ትነፃላችሁ›› ጥሩ ውሃ የተባለ የጥምቀት ውሃ ነው፡፡ /ት.ሕዝ.36$25/ ለ. ‹‹አቤቱ ውኖች አዩህ ውኖች አይተው ፈሩ›› /መዝ.76$16/ ሐ. ድሆችና ምስኪኖች ውኃ ይሻሉ /ኢሳ.41$17/ መ. ‹‹ወይቤ ኩሎሙ እለ ጸምዑ ይሑር ኀበ ማይ፣ እናንተ የተጠማችሁ ሁሉ ወደ ውኃ ሂዱ›› /ት.ኢሳ. 55$1/  ምሳሌው፡- ዘፍ.1$2፣ አክሲማሮስ ዘሐሙስ #ጌታችን_ለምን_ወደ_ዮሐንስ_ሄደ_ለምንስ_በዮሐንስ_እጅ_ተጠመቀ? 1. ትህትናን ለማስተማር፡ 2. ለአብነትና ሥርዐትን ሊደነግልልን፡- #ጌታችን_በማን_ስም_ተጠመቀ? ቅዱስ ዮሐንስ ‹‹ሌላውን ሰው በአንተ ስም፣ በባሕርይ አባትህ በአብ፣ በባሕርይ ሕይወትህ በመንፈስ ቅዱስ ስም አጠምቃለሁ አንተን ግን በማን ስም /ምን እያልኩ/ አጠምቅሃለሁ አለው›› ጌታችንም ‹‹ወልዱ ለብሩክ ከሳቴ ብርሃን ተሣሀለነ …፣ እንደ መልከ ጼዴቅ ሥርዐት አንተ የዓለም ካህን ብርሃንን የምትገልጥ የአብ የባሕርይ ልጅ ሆይ ይቅር በለን$ ነዋ በግዑ ለእግዚአብሔር ዘየአትት ኃጢአተ ዓለም፣ እነሆ የዓለምን ሀጢአት የምታስወግድ የእግዚአብሔር በግ /መስዋዕቱ/ እያልክ አጥምቀኝ›› አለው፡፡ /ዮሐ. 1÷30/ #የጥምቀት_ጥቅም_በጥምቀት_የሚገኝ_ጸጋ) ከውኃና ከመንፈስ ዳግመኛ እንወለዳለን፡- ድህነትን እናገኛለን፡- የኃጢአት ሥርየትን እናገኛለን፡- #በጥር_11_በጥምቀት_በዓል_የምንረጨውና_የምንጠመቀው_ጥምቀት_ለቡራኬ_ነው፡፡ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem

#መድኀኔ_ዓለም_ዘደብረ_ሰላም፤ #ታላቁ_ደብር፡፡ ፠ ግነዩ ለእግዚአብሔር እስመ ኄር፤ እስመ ለዓለም ምሕረቱ፡፡ #እግዚአብሔርን_አመስግኑት_ቸር_ነውና፤ #ምሕረቱ_ለዘለዓለም_ነውና፡፡ መዝሙረ ዳዊት ፻፴
+6
#መድኀኔ_ዓለም_ዘደብረ_ሰላም፤ #ታላቁ_ደብር፡፡ ፠ ግነዩ ለእግዚአብሔር እስመ ኄር፤ እስመ ለዓለም ምሕረቱ፡፡ #እግዚአብሔርን_አመስግኑት_ቸር_ነውና፤ #ምሕረቱ_ለዘለዓለም_ነውና፡፡ መዝሙረ ዳዊት ፻፴፭ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem

#ወጽአ_ወገብአ_በሰላም፤ #ወወጽአ_በሰላም_ወገብአ_በሰላም፡፡ ፠ ግነዩ ለእግዚአብሔር እስመ ኄር፤ እስመ ለዓለም ምሕረቱ፡፡ #እግዚአብሔርን_አመስግኑት_ቸር_ነውና፤ #ምሕረቱ_ለዘለዓለም_ነውና፡፡ መዝሙ
+8
#ወጽአ_ወገብአ_በሰላም፤ #ወወጽአ_በሰላም_ወገብአ_በሰላም፡፡ ፠ ግነዩ ለእግዚአብሔር እስመ ኄር፤ እስመ ለዓለም ምሕረቱ፡፡ #እግዚአብሔርን_አመስግኑት_ቸር_ነውና፤ #ምሕረቱ_ለዘለዓለም_ነውና፡፡ መዝሙረ ዳዊት ፻፴፭ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem

ይናገራል ፎቶ!!፤ የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች (የቀጨኔ ደብረ ሰላም አለቃን ጨምሮ)፡፡ ፠ ግነዩ ለእግዚአብሔር እስመ ኄር፤ እስመ ለዓለም ምሕረቱ፡፡ #እግዚአብሔርን_አመስግኑት_ቸር_ነውና፤ #
+2
ይናገራል ፎቶ!!፤ የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች (የቀጨኔ ደብረ ሰላም አለቃን ጨምሮ)፡፡ ፠ ግነዩ ለእግዚአብሔር እስመ ኄር፤ እስመ ለዓለም ምሕረቱ፡፡ #እግዚአብሔርን_አመስግኑት_ቸር_ነውና፤ #ምሕረቱ_ለዘለዓለም_ነውና፡፡ መዝሙረ ዳዊት ፻፴፭ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem

ይናገራል ፎቶ!!፤ የጥምቀት በዓል የደብራችን ቄሰ ገበዝና ሊቀ ዲያቆን፣ የሰበካ ጕባኤ አባላት፣ አጋፋሪ፣ የስብከተ ወንጌል ኃላፊ፣ የሒሳብ ሹምና፣ የሰንበት ትምህርት ቤት ሊቀ መንበር፡፡ ፠ ግነዩ ለ
+4
ይናገራል ፎቶ!!፤ የጥምቀት በዓል የደብራችን ቄሰ ገበዝና ሊቀ ዲያቆን፣ የሰበካ ጕባኤ አባላት፣ አጋፋሪ፣ የስብከተ ወንጌል ኃላፊ፣ የሒሳብ ሹምና፣ የሰንበት ትምህርት ቤት ሊቀ መንበር፡፡ ፠ ግነዩ ለእግዚአብሔር እስመ ኄር፤ እስመ ለዓለም ምሕረቱ፡፡ #እግዚአብሔርን_አመስግኑት_ቸር_ነውና፤ #ምሕረቱ_ለዘለዓለም_ነውና፡፡ መዝሙረ ዳዊት ፻፴፭ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem

ይናገራል ፎቶ!!፤ #የደብራችን_ከአናጋፋ_ካህናት_መካከል_ጥቂቶቹ፡፡ ግነዩ ለእግዚአብሔር እስመ ኄር፤ እስመ ለዓለም ምሕረቱ፡፡ #እግዚአብሔርን_አመስግኑት_ቸር_ነውና፤ #ምሕረቱ_ለዘለዓለም_ነውና፡፡ መ
+8
ይናገራል ፎቶ!!፤ #የደብራችን_ከአናጋፋ_ካህናት_መካከል_ጥቂቶቹ፡፡ ግነዩ ለእግዚአብሔር እስመ ኄር፤ እስመ ለዓለም ምሕረቱ፡፡ #እግዚአብሔርን_አመስግኑት_ቸር_ነውና፤ #ምሕረቱ_ለዘለዓለም_ነውና፡፡ መዝሙረ ዳዊት ፻፴፭ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem

ይናገራል ፎቶ!!፤ #የደብራችን_ዲያቆናት ፡፡ ግነዩ ለእግዚአብሔር እስመ ኄር፤ እስመ ለዓለም ምሕረቱ፡፡ #እግዚአብሔርን_አመስግኑት_ቸር_ነውና፤ #ምሕረቱ_ለዘለዓለም_ነውና፡፡ መዝሙረ ዳዊት ፻፴፭ ፠
+9
ይናገራል ፎቶ!!፤ #የደብራችን_ዲያቆናት ፡፡ ግነዩ ለእግዚአብሔር እስመ ኄር፤ እስመ ለዓለም ምሕረቱ፡፡ #እግዚአብሔርን_አመስግኑት_ቸር_ነውና፤ #ምሕረቱ_ለዘለዓለም_ነውና፡፡ መዝሙረ ዳዊት ፻፴፭ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem

ይናገራል ፎቶ!!፤ #ደባትር_መዘምራን_በዝማሬ_ላይ ፡፡ ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር በመዝሙር፡፡ #እግዚአብሔርን_በመዝሙር_አመስግኑት፡፡ መዝሙረ ዳዊት ፻፶ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www
+5
ይናገራል ፎቶ!!፤ #ደባትር_መዘምራን_በዝማሬ_ላይ ፡፡ ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር በመዝሙር፡፡ #እግዚአብሔርን_በመዝሙር_አመስግኑት፡፡ መዝሙረ ዳዊት ፻፶ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem

ይናገራል ፎቶ!!፤ ደባትር መዘምራን በዝማሬ ላይ ፤ ከከበሮ መቺዎች ጋር፡፡ ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር በከበሮ፡፡ #እግዚአብሔርን_በከበሮ_አመስግኑት፡፡ መዝሙረ ዳዊት ፻፶ ፠ ሥጋ ሰበእ መዋቲ፤ ወገብረ መ
+6
ይናገራል ፎቶ!!፤ ደባትር መዘምራን በዝማሬ ላይ ፤ ከከበሮ መቺዎች ጋር፡፡ ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር በከበሮ፡፡ #እግዚአብሔርን_በከበሮ_አመስግኑት፡፡ መዝሙረ ዳዊት ፻፶ ፠ ሥጋ ሰበእ መዋቲ፤ ወገብረ መንጦላዕተ፡፡ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem

ይናገራል ፎቶ!!፤ #ምዕመናን_በበዓለ_ጥምቀት_ላይ፡፡ #እግዚአብሔርን_አመስግኑት_ቸር_ነውና፡፡ መዝሙረ ዳዊት ፻፴፭ (በዓሉን ስናከብር ከመንበረ ክብሩ እስከ ባሕረ ጥምቀት፤ ከባሕረ ጥምቀቱ እስከ መን
+5
ይናገራል ፎቶ!!፤ #ምዕመናን_በበዓለ_ጥምቀት_ላይ፡፡ #እግዚአብሔርን_አመስግኑት_ቸር_ነውና፡፡ መዝሙረ ዳዊት ፻፴፭ (በዓሉን ስናከብር ከመንበረ ክብሩ እስከ ባሕረ ጥምቀት፤ ከባሕረ ጥምቀቱ እስከ መንበረ ክብሩ #ታቦታቱን_በማጀብ_እንጂ_ታቦታቱ_ሳይገቡ_በመብልና_በመጠጥ_እንዲሁም_በጨዋታ_መሆን_አይገባም፡፡ ሁሉም ነገር በሥርዐቱ ሊሆን ይገባል፡፡ ታቦቱን ከመንበሩ፥ ካህኑን ከደብሩ አያሳጣን፡፡ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem

ይናገራል ፎቶ!!፤ #የቅድስት_ሥላሴ_መንፈሳዊ_ዩኒቨርሲቲ_ተማሪዎች_በዝማሬ_ላይ፡፡ ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር በከበሮ፡፡ ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር በከበሮ፡፡ #እግዚአብሔርን_በከበሮ_አመስግኑት፡፡ መዝሙረ ዳዊ
+3
ይናገራል ፎቶ!!፤ #የቅድስት_ሥላሴ_መንፈሳዊ_ዩኒቨርሲቲ_ተማሪዎች_በዝማሬ_ላይ፡፡ ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር በከበሮ፡፡ ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር በከበሮ፡፡ #እግዚአብሔርን_በከበሮ_አመስግኑት፡፡ መዝሙረ ዳዊት ፻፶ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem

ይናገራል ፎቶ!!፤ የፍኖተ ሕይወትና የተምሮ ማስተማር ሰ/ት/ቤት አባላት #ከከበሮ_መቺዎች_ጋር_2፡፡ ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር በከበሮ፡፡ #እግዚአብሔርን_በከበሮ_አመስግኑት፡፡ መዝሙረ ዳዊት ፻፶ ፠ በፌ
+9
ይናገራል ፎቶ!!፤ የፍኖተ ሕይወትና የተምሮ ማስተማር ሰ/ት/ቤት አባላት #ከከበሮ_መቺዎች_ጋር_2፡፡ ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር በከበሮ፡፡ #እግዚአብሔርን_በከበሮ_አመስግኑት፡፡ መዝሙረ ዳዊት ፻፶ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem

ይናገራል ፎቶ!!፤ የፍኖተ ሕይወትና የተምሮ ማስተማር ሰ/ት/ቤት አባላት #ከከበሮ_መቺዎች_ጋር_1፡፡ ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር በከበሮ፡፡ #እግዚአብሔርን_በከበሮ_አመስግኑት፡፡ መዝሙረ ዳዊት ፻፶ ፠ በፌ
+9
ይናገራል ፎቶ!!፤ የፍኖተ ሕይወትና የተምሮ ማስተማር ሰ/ት/ቤት አባላት #ከከበሮ_መቺዎች_ጋር_1፡፡ ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር በከበሮ፡፡ #እግዚአብሔርን_በከበሮ_አመስግኑት፡፡ መዝሙረ ዳዊት ፻፶ ፠ በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://www.facebook.com/የቀጨኔ-ደብረ-ሰላም-መድኀኔዓለምና-ደብረ-ትጉሃን-ቅዱስ-ገብርኤል-ቤተ-ክርስቲያን-ፍኖተ-ሕይወት-ሰንበት-ትምህርት-ቤት-1620932764891482/ ፠ በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem