en
Feedback
قَناةُ وفَوا ئِد أبي فَوزان الْحَبَشِيِّ

قَناةُ وفَوا ئِد أبي فَوزان الْحَبَشِيِّ

Open in Telegram

♦️📌https://t.me/abujemila25 "ወድማዊ አስተያየት መስጠት ከፈለጋችሁ አድርሱኝ!! 🔹https://t.me/abujemilacomentbot

Show more
490
Subscribers
+324 hours
+97 days
+630 days
Posts Archive
ኡስታዝ በቤተሰብ ህክምና ጉዳይ ሆስፒታል በመገኘቱ ምክንያት የዛሬው የቀጥታ ስርጭት (Live) ፕሮግራማችን የማይተላለፍ መሆኑን በአክብሮት እናሳውቃለን። ለተፈጠረው መስተጓጎል ዐዎፍ በሉን!

እውን ሸይኽ ሙሀመድ ሀሚድን እንደ ሚለው ሰይድ ቁጥብ የሀቅ ሰው ነውን⁉️ ✔️ዛሬ ማታ በኡስታዝ [ኢብኑ ሙነውር] ስለሰውየው ማንነት በያን ይደረጋል በአላህ ፍቃድ። {وَقُلْ جَاءَالْحَقُّ وَزَهَقَ الْبَِاطِلُ اِنَّ الْبَاطِلَ کَانَ زَهُوقًا} በልም እውነት መጣ ውሸትም ተወገደ እነሆ ውሽት ተወጋጂ ነውና። አል-ስራእ 81 🔷https://t.me/abujemila25

የአላህ ባህሪዎችን በተመለከተ የኢማም አትቲርሚዚ እና የሌሎች አኢማዎች አቌም ... https://t.me/abujemila25

​📢 ልዩ የቀጥታ ስርጭት ፕሮግራም! ❝ሰይድ ቁጥብ ማን ነው? ለተሳሳቱ ውዳሴዎችና ማደናገሪያዎች የሚሰጥ ምላሽ❞ ​🎙 አቅራቢ፦ ኢብኑ ሙነወር 🗓 ቀን፦ ነገ ማክሰኞ ⏰ ሰዓት፦ ከምሽቱ 3:00 ጀም
​📢 ልዩ የቀጥታ ስርጭት ፕሮግራም! ❝ሰይድ ቁጥብ ማን ነው? ለተሳሳቱ ውዳሴዎችና ማደናገሪያዎች የሚሰጥ  ምላሽ❞ ​🎙 አቅራቢ፦ ኢብኑ ሙነወር 🗓 ቀን፦ ነገ ማክሰኞ ⏰ ሰዓት፦ ከምሽቱ 3:00 ጀምሮ ◇ የቀጥታ ስርጭት አድራሻ👇 t.me/IbnuMunewor t.me/IbnuMunewor

ኡስታዝ [ኢብኑሙነወር] ለዛሬ አልተመቸውም ላይቭ ለመግባት። https://t.me/abujemila25

🎤🎤ዑስታዝ ሳዳት ከማል (አቡመሬም) 🔷https://t.me/abujemila25

📌ለሴት ልጅ እጅግ የሚጎዳት ከሩቅ የመጣ ሰው አይደለም የራሷ ቅርብ ጓደኛዋ ናት የምትጎዳት።  የኔ እህት አንዳንድ ሚስጥሮች አይነገሩም ጓደኛዬ ስለሆነች አትበይ በዚህ ግዜ የቀረቡት እንጂ ያራቁት አይጎዳም 🙌 ሰውን ስታምኑ በልኩ እመኑ የናንተን ውድቀት የሚመኝ አይጠፋም🎋👐 በተለይ  ባለትዳሯ እህቴ ተጠቀቂ ስለሂወትሽ ከባልሽ ውጭ ጓደኛ እዳይኖርሽ የሚቀኑብሽ ብዙ ናቸውሁ። 🔷https://t.me/abujemila25

እዳ ያለበት ሰው የሚያደርገው ዱዓ اللَّهُمَّ اكْفِنِي بِحَلاَلِكَ عَنْ حَرَامِكَ، وَأَغْنِنِي بِفَضْلِكَ عَمَّنْ سِوَاكَ አላህ ሆይ በሐላልህ ከሐራምህ አብቃቃኝ፡፡ በትሩፋትህ ከአንተ ውጭ ያሉ አካላትን ከመጠየቅ አድነኝ፡፡ اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ مِنَ الهَمِّ وَ الْحَـزَنِ، والعَجْزِ والكَسَلِ، والبُخْلِ والجُبْنِ، وضَلَعِ الدَّيْنِ وغَلَبَةِ الرِّجَال አላህ ሆይ ከትካዜና ሐዘን፣ ከደካማነትና ስንፍና፣ ከስስትና ፍርሃት፣ ከእዳ ጫናና ከሽንፈት በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ 🔷https://t.me/abujemila25 🔷https://t.me/abujemila25

ቋግሜ❌የኩፋሮች ዒድነው። አሏሁ ሱብሀነሁ ወታዓላ እንድህ ብሏል👇 ﴿ﺇِﻥَّ ﻋِﺪَّﺓَ ﺍﻟﺸُّﻬُﻮﺭِ ﻋِﻨْﺪَ ﺍﻟﻠَّﻪِ ﺍﺛْﻨَﺎ ﻋَﺸَﺮَ ﺷَﻬْﺮًﺍ ﻓِﻲ ﻛِﺘَﺎﺏِ ﺍﻟﻠَّﻪِ . الأية ‏[ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﺘﻮﺑﺔ 36:‏] . የወራቶች ቁጥር አሏህ ዘንዳ 12 ና ቸው። የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንድህ ብለዋል👇 ﺭﻭﻯ ﺍﻹﻣﺎﻡ ﺃﺣﻤﺪ ﻋﻦ ﺃﺑﻲ ﺑﻜﺮﺓ  ، ﺃﻥ ﺍﻟﻨﺒﻲ ﷺ ﺧﻄﺐ ﻓﻲﺣﺠﺘﻪ ﻓﻘﺎﻝ: ‏« إن ﺍﻟﺴﻨﺔ ﺍﺛﻨﺎ ﻋﺸﺮ ﺷﻬﺮًﺍ، ﻣﻨﻬﺎ ﺃﺭﺑﻌﺔ ﺣﺮﻡ، ﺛﻼﺛﺔ ﻣﺘﻮﺍﻟﻴﺎﺕ : ﺫﻭ ﺍﻟﻘﻌﺪﺓ، ﻭﺫﻭ ﺍﻟﺤﺠﺔ، ﻭﺍﻟﻤﺤﺮﻡ، ﻭﺭﺟﺐ ﻣﻀﺮ ﺍﻟﺬﻱ ﺑﻴﻦ ﺟﻤﺎﺩﻯ ﻭﺷﻌﺒﺎﻥ» ⚠️በቋግሜ የፌጦ ፍትፍት የምት በሉ እና ትርንጎ የምት ቆራርሱ ሙስሊሞች እምነታችሁ አደጋላይ ነው አላህን ፍሩ። 🔷https://t.me/abujemila25 🔷https://t.me/abujemila25

👁👁ዛሬ ምሽት መርካቶ 4ኛ አካባቢ አደገኛ የእሳት አደጋ ተከስቶ የነበረ ሲሆን በሱቆች እና ንብረት ላይ ጉዳት አድርሷል። 🔷https://t.me/abujemila25

حكم المجاورة بالساحر هو كالمجورة بالنار والحية كما لاتأمنان هكذا الساحر الشيخ محمد ولي عليه رحمة الله ከጠንቋይ ጋር መጔራበት እሳትና እባብጋ እንደሚሰራበት ነው 🔷https://t.me/abujemila25 🔷https://t.me/abujemila25

✔የኢስራእ እና ሚዕራጅ ጉዞ የተከሰተው ረሱል ﷺ በትልቅ የሀዘን አመት ውስጥ በነበሩበት ወቅት ነው። አላህ (ሱ.ወ) በምድር በር ሲዘጋባችሁ፣ የሰማያትን በር እንደሚከፍትላችሁ ያሳየበት ታላቅ ክስተት ነው። ​ሶላት የሙእሚን ሚዕራጅ ናት፦ ነቢዩ ﷺ ወደ ሰማይ ወጥተው የተቀበሉት ትልቁ ስጦታ ሶላት ነው፤ እኛም በሶላታችን ወደ አላህ እንጓዛለን። ​ከችግር በኋላ በእርግጥም ምቾት አለ ፤ መከራው ሲበረታ ድሉ መቅረቡን ያበስራል። https://t.me/abujemila25

ነቢዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል:- "ከሰዎች በላጩ ሰውን የሚጠቅም ነው !" ጦበራኒ ዘግበውታል!!

ሸሪዓዊ እውቀትን መማር ረሱል ( ﷺ ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿طلَبُ العلْمِ فريضةٌ على كُلِّ مسلِمِ﴾ “ሸሪዓዊ እውቀትን መፈለግ (መማር) በሁሉም ሙስሊሞች ላይ ግዴታ ነው።” (ሶሂህ አልጃሚዕ 3914)          

إِلَّا الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ وَتَوَاصَوْا بِالْحَقِّ وَتَوَاصَوْا بِالصَّبْرِ እነዚያ ያመኑትና መልካሞችን የሠሩት፣ በእውነትም አደራ የተባባሉት፣ በመታገስም አደራ የተባባሉት ብቻ ሲቀሩ፡፡ (📚ሱረቱ አል-አስር 3) 🔷 https://t.me/abujemila25

ታላቅ ሐዲሰል ቁድሲ ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ قالَ اللهُ تعالى:‐ ﴿يا ابنَ آدمَ إنّكَ ما دعَوتَني ورجَوتَني غفَرتُ لَكَ على ما كانَ فيكَ ولا أُبالي، يا ابنَ آدمَ لو بلغَت ذنوبُكَ عَنانَ السَّماءِ ثمَّ استغفرتَني غفرتُ لَكَ ولا أبالي، يا ابنَ آدمَ إنّكَ لو أتيتَني بقِرابِ الأرضِ خطايا ثمَّ لقيتَني لا تشرِكُ بي شيئًا لأتيتُكَ بقرابِها مغفرةً﴾ የላቀው አላህ እንዲህ ይላል፦ “አንተ የአደም ልጅ ሆይ! እስከጠራሀኝና ከእኔ ዘንድ እስከጠየቅክ ድረስ፤ ለሠራሀው ኃጢያት ይቅር እልሃለሁ ምንም ግድ አይሰጠኝም። አንተ የአደም ልጅ ሆይ! ኃጢአቶችህ ከሰማይ ቢደርሱ እንኳን እኔን ይቅር በለኝ ካልክ ይቅርታ አደርግልሃለሁ ምንም ግድ አይሰጠኝም። አንተ የአደም ልጅ ሆይ! ምድርን የሚሞላ ኃጢአቶች ይዘህ ወደኔ ብትመጣና ከዚያም ከእኔ ጋር አንድንም አካል ሳታጋራ ፊቴ ከቀረብክ ከወንጀልህ የሚልቅ ማህርታን ይዤ እመጣሃለው።” (ሲልሲለቱ አሶሂህ 127)           https://t.me/abujemila25

مفتي عام المملكة الشيخ د. صالح الفوزان يرأس الدورة 98 لهيئة كبار العلماء في مقر الرئاسة العامة للبحوث والإفتاء في الرياض 🔷https://t.me/abujemila25

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ «ኢማን ከስልሳ በላይ ንዑስ ክፍሎች አሉት፡፡ «ሐያእ» አንዱ የ«ኢማን» ንዑስ ክፍል ነው፡፡» ቡኻሪ ዘግበዉታል