9 997
Subscribers
No data24 hours
-517 days
-26930 days
Posts Archive
9 997
🚨ሀዋሳ ከተማ ወደ ላይ እየተንደረደረ ነው! 🦁
ሀዋሳ ከተማ ባህር ዳር ከተማን 3-0 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፏል! ዓሊ ሱሌይማን ሁለት ግቦችን አስቆጥሯል (2 ጎሎች!)፣ ሚካኤል ኦቱልም አንድ አስቆጥሯል! 🔥 ይህ ድል ያለፉትን 12 ጨዋታዎች ያለመሸነፍ ጉዞአቸውን አስጠብቋል (9 ድሎች!)። ዓሊ ሱሌይማን በዚህ የውድድር ዓመት 21 ጎሎችን አስቆጥሯል! ⚽
የደረጃ ሠንጠረዥ:
3️⃣ ባህር ዳር ከተማ: 51 ነጥብ
4️⃣ ሀዋሳ ከተማ: 50 ነጥብ
9 997
PSG 3-0 | 86'
ሴኒ ማይሉ ሦስተኛውን ጎል አስቆጠረ!
ቻምፒዮንስ ሊግ ፍጻሜ ላይ ጎል ካስቆጠረ በኋላ፣ ዛሬም ደግሞታል 🔥!
