Gonder muslims couples
Open in Telegram
1 418
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
የሙሐረም ወር 10ኛው ቀን " ዓሹራ" በመባል ይታወቃል።
ይሄን ቀን መፆም እንደሚወደድ ሰይዳችንﷺ በሐዲሳቸው ነግረውናል..
ሰሓብዩ ዓብዱላህ ቢን ዓባስ رضي اللَّه عنهما እንዳስተላለፉት :
" قدم رسول اللَّه صلى الله عليه وسلم المدينة فرأى اليهود تصوم يوم عاشوراء، فقال: ما هذا؟ قالوا: هذا يوم صالح، نجّى اللَّه فيه موسى وبني إسرائيل من عدوهم، فصامه، فقال: أنا أحق بموسى منكم فصامه وأمر بصيامه" .
📗 البخاري (2004) ، ومسلم (1130)،
«የአላህ መልእክተኛ ﷺ ወደ መዲና የመጡ ግዜ አይሁዶች የዐሹራን ቀን ሲጾሙ አዩና ፡-
"ይህ ምንድን ነው ?" ብለው ጠየቋቸው
እነሱም : " አላህ ሙሳንና (عليه السلام) የእስራኤልን ልጆች ከጠላቶቻቸው ያዳነበትና የጾሙት የጽድቅ ቀን ነው ".. አሉ።
ሰይዳችንም ﷺ: « እኔ ለሙሳ (عليه السلام)ከእናንተ የበለጠ የተገባው ነኝ » አሉና ፆሙት.. እንዲፆምም አዘዙ። »
ያለፈውን አመት ወንጀል ያስምራል..
ሰሓብዩ አቡ ቀታደ'ህ رضي الله عنه : በዘገቡት ሐዲስ ሰይዳችን ﷺ እንዲህ ብለዋል :
" صيام يوم عاشوراء، أحتسب على الله أن يكفر السنة التي قبله" .
📗 مسلم (1162)
«የዓሹራን ቀን መፆም አላህ ጋር ያለፈውን አመት ወንጀል ያስምራል ብዬ ተስፋ አደርጋለው»
ዘጠነኛውንም ቀን አብሮ መፆሙ ይወደዳል ..
ከኢብኑ አባስ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል ፡-
"لئن بقيت إلى قابل لأصومن التاسع"
📗 أخرجه مسلم (1134)
« እስከ ቀጣዩ አመት ከቆየው ዘጠነኛውን እጾማለሁ..»
መጪው ሐሙስና ጁምዐ የሙሐረም ዘጠኝና አስር ይሆናሉ ኢንሻ አላህ
©almeded
https://t.me/gondermuslimcouples
ውድ ደንበኞቻችን
የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት እቅዳችንን በስኬት እንድናጠናቅቅ ስላበቃን አብሮነታችሁ ከልብ እያመሰገንን ለአንድ ሳምንት የሚቆይ የ1 ጂቢ ዳታ፣ 25 ደቂቃ ጥሪ እና 50 መልዕክት እንዲሁም በቴሌብር ሱፐርአፕ http://onelink.to/fpgu4m ተጨማሪ ተመሳሳይ ስጦታ ማበርከታችንን በደስታ እንገልጻለን!
#አብሮነት በላቀ አገልግሎት
#ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን በማድረግ ላይ
Repost from N/a
The Commercial Bank of Ethiopia is giving every Ethiopian 200 ETB for subscribing to their Telegram channel. Many have already received their money! Subscribe and get paid! 👇🇪🇹
