cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ልሳነ ተዋህዶ

👉ይህ ቻናል ስለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያናችን ጉዳዮች ዜናዎች የሚቀርቡበት ነው🙏 https://t.me/joinchat/AAAAAE0sy42zsjUdEkTSjA 📩✍ለሀሳብ አስተያየትዎ👇 @betty_yearsema @yedegua_lej

Show more
Advertising posts
1 428
Subscribers
-124 hours
-87 days
-2930 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

#በአህያ_ጀርባ_ላይ_አምላክ_ቁጭ_አለና #አሳየ_ለህዝቡ_ታላቁን_ትህትና #የአብይ_ፆም_ስምንተኛ_ሳምንት #ሆሳዕና #ሆሳዕና_በአርያም_በጌታ_ስም_የሚመጣ_የተባረከ_ነው #እኦርቶዶክስ_ተዋህዶ_ለዘለአለም_ፀንታ_ትኑር
Show all...
ሰበር ዜና +++++++++++++++++++++++++++++++++++++ በሕገ ወጡ ቡድን የጵጵስና ልብስ አልብሶ ሾሜዎታለሁ ካላቸው መነኮሳት መካከል ከኢየሩሳሌም የመጡት "አባ" ንዋየሥላሴ አክሊሉ ቅዱስ  ሲኖዶስ የሰጠውን ዕድል በመጠቀም በመንበረ ፓትርያርክ በመገኘት አስኬማቸውንና አርዌ በትሩን ለሕጋዊዋ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በማስረከብ ቤተክርስቲያንንና ምእመናንን ይቅርታ ጠይቀዋል። በይቅርታ ደብዳቤያቸውም ሰሞኑን በቅድስት ቤተክርስቲያናችን ከቅዱስ ሲኖዶሱ እውቅና ውጪ አዲስ ኤጲስ ቆጶሳት ሹመት ሲካኼድ ከኢየሩሳሌም መጥቼ ከተሾሙት አንዱ ነበርኩ። በዚህ ምእመናንን ባሳዘነ ቅዱስ ሲኖዶስ ቃለ ውግዘት ባስተላለፈበት ሕገ ወጥ ሢመት ውስጥ ባለማወቅና ነገሩን ሳላጣራ የገባሁበት በመሆኑ በእጅጉ የተጸጸትኩና በዚህም ተግባር ያዘንኩ መሆኔን በይቅርታ ልብ ለመግለጥ እወዳለሁ። በመሆኑም በዛሬው ዕለት ቅዱስ ሲኖዶስ በሠየመው አቀራራቢና በይቅርታ ኮሚቴ አማካኝነት በቅዱስ ሲኖዶሱ ውሳኔ መሠረት በተከፈተው የይቅርታና የምሕረት በር ወደ እናት ቤተክርስቲያኔ እና የመንፈስ ቅዱስ አባቶቼ እንዲሁም ምእመናን ለይቅርታ የቀረብኩ ስለሆነ ቋሚ ሲኖዶሱ በምልዓተ ጉባኤው ውሳኔ መሠረት ይቅርታዬን በአባትነት መንፈስ ይቀበለኝ ዘንድ በታላቅ ትህትና እጠይቃለሁ ብለዋል። "መከራውን ቤቴ ሁኜ ልቀበል ብለው ስለመጡ ቤተ ክርስቲያን ደስ ይላታል ፤ ሌሎችም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ከእኛ ጋ ናቸው ተብላችሁ ተታላችሁ የሄዳችሁ፤ ፀፀት ውስጥ እንዳላችሁ እናውቃለን። ሌሎች ለመምጣት እየፈለጉ ቁልፍ ተይዞባቸው እንደተቸገሩም ሰምተናል::" ብፁዕ አቡነ አብርሃም ይህንን የተናገሩት በሕገ ወጥ መንገድ ከተሾሙት "ኤጲስ ቆጶሳት" መካከል በቀድሞ ስማቸው አባ ንዋየ ሥላሴ አካሉ የይቅርታ ደብዳቤ በአስገቡ ሰዓት ነው፡፡ ++++++++++
Show all...
አቤቱ፥ የሆነብንን አስብ፤ ሰቆቃው ኤርሚያስ ፭፣፩ ማቅ ለብሰን በእግዚአብሔር ፊት እንወድቃለን፣ እርሱም በጊዜው ቀና ያደርገናል። የአባቶቼ ልጅ ነኝ! መንፈስ ቅዱስ ከሚመራው ሲኖዶስ ጎን ነኝ! #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንድ_ሲኖዶስ #አንድ_ፓትርያርክ #ፆመ_ነነዌ #onesynodos #onepatriarch #ethiopianorthodoxtewahidochurch #apostlicsuccession #orientalorthodox
Show all...
#ላይክና_ሼርርርር_በማድረግ_ተባበሩኝ🙏🙏🙏 #ዴቫ_ዲሽ_ሶሉሽን👨‍🔧 #DEVA_DISH_SOLITION👨‍🔧 #ያሉበት_አለን👨‍🔧🔧🔨 ✔አዲስ እንገጥማለን ✔የተበላሸ እናስተካክላለን ✔ከሙሉ የእቃ አቅርቦት ጋር ✔የተለያዩ የዲሽ መረጃዎች⚙ ✔ አዳዲስ Software🔥 ✔ Biss key 🔑 ✔የተለያዩ አዳዲስ ፡ቻናሎችን💥 እንዲሁም👇 ✔አጠቃላይ የኤሌክትሪክ ዝርጋታና ጥገና💡🔌 Admin 📩 @yedegua_lej👈 📞0911284216 📞0923978812
Show all...
ቻናላችንን Join ስላደረጉ እናመሰግናለን!🙏🙏🙏 ✔የተለያዩ የዲሽ መረጃዎች 🌟 ✔ አዳዲስ Software🔥 ✔ Biss key 🔑 ✔የተለያዩ አዳዲስ ፡ቻናሎችን💥 🌠በአጠቃላይ የፈለጉትን የዲሽ መረጃዎችን ያገኙበታል👍 Admin 📩 @yedegua_lej👈 📞0911284216 📞0923978812 @devadishinfogroup👥 t.me/devadishinfo1
Show all...
ዴቫ ዲሽ ሶሉሽን📡DEVA DISH SOLUTION🛠

ቻናላችንን Join ስላደረጉ እናመሰግናለን!🙏🙏🙏 ✔የተለያዩ የዲሽ መረጃዎች 🌟 ✔ አዳዲስ Software🔥 ✔ Biss key 🔑 ✔የተለያዩ አዳዲስ ፡ቻናሎችን💥 🌠በአጠቃላይ የፈለጉትን የዲሽ መረጃዎችን ያገኙበታል👍 Admin 📩 @yedegua_lej👈 📞0911284216 📞0923978812 @devadishinfogroup👥 t.me/devadishinfo1

#እንኳን_ለእመቤታችን_ለቅድስት_ድንግል_ማርያም_በአለ_ዕርገት_በሰላም_አደረሳችሁ!🙏🙏🙏 #የአዛኝቷ_አማልጅነት_አይለየን🙏
Show all...
በእግዚአብሔር መልካም ፈቃድ ሥራው ተጠናቆ ግንቦት1 በ2012 ዓ.ም ታቦቱ ወደ ቤተ መቅደስ ገብቶ እየተገለገልን እንገኛለን፡፡ ነገር ግን በአካባቢው ያለንው ህዝበ ክርስቲያን በቁጥር በጣም አናሳ ስለሆኑብን እና የሚማርም የአብነት ተማሪ ስለሌለ በወር እንድ ጊዜ ብቻ ወር በገባ በ16 ቅዳሴ እየተቀደሰ አገልግሎት ስናገኝ ቆይተናል፡፡ ከመጋቢት 2013 ዓ.ም ጀምሮ በበጎ አድራጊዎች አማካኝነት ወር በገባ የመጀመሪያውን እሁድ እና ወር በገባ በመጨረሻው እሁድን የሚያገለግሉ 5 አገልጋዮች በወር 200 ብር ለአንድ አገልጋይ በመክፈል በወር 3 ጊዜ እንድንገለገል እና እመቤታችን እንድትወደስ፡ ቅዳሴ እንድቀደስ አድርገዋል፡፡ አሁን አገልግሎት እያገኘን ያለንው አካባቢው በጣም ገጠር በመሆኑ ምክንያት ከኮሌት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተነስተው በእግር 2፡00 ሰዓት የሚፈጀውን መንገድ ተጉዘው እየመጡ ወር በገባ የመጀመሪያውን እሁድ፡ የኪዳነ ምሕረት ዕለት ማለትም ወር በገባ በ 16 እና ወር በገባ በመጨረሻው እሁድ በወር 3 ቀን ብቻ ቤተ ክርስቲያኑ ተከፍቶ ቅዳሴ ለማስቀደስ ለአንድ አገልጋይ በወር 200 (ሁለት መቶ) ብር እየከፈልን ነው፡፡ ይህ አገልግሎት ተጠናክሮ እድቀጥል አገልጋዮቻችንም ተማረው አገልግሎቱን እዳያቋርጡብን በሰዓቱ ክፍያዉን ለመክፈል ና ለወደፊትም ቤተ ክርስቲያኑ የራሱ ገቢ እስከሚኖረዉ ድረስ የተቻለዎትን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 100-03-79-16-14-84 ጉብሪት ወይብላ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ብለው ገቢ በማድረግ የገጠሩን ምእመን በማገልገል የበረከቱ ተሳታፊ ይሁኑ:: ለበለጠ መረጃ ፡ በ 09-09-43-94-70 ይደውሉ:: #ለሁሉም ኦርቶዶክሳዊ ሸር ያድርጉ::
Show all...
#ሰላም_ለእናንተ_ይሁን🙏 ወምድርኒ ትገብር ፋሲካ ተሃፂባ በደመ ክርስቶስ ምድር ፀዳች ሀሴት አደረገች በክርስቶስ ደም በእውነት ታጠበች እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤው በሰላም አደረስዎ መልካም በአል
Show all...
#አቤቱ_እንደበደላችን_ሳይሆን_እንደቸርነትህ_መጠን_ማረን_ይቅር_በለን! #ቸርነትና_ምህረቱን_ይላክልን🙏🙏🙏
Show all...