204
Subscribers
No data24 hours
+37 days
No data30 days
Posts Archive
204
"እንደገናን ባያውቅ ዳግም ዕድል ባይሰጥ
ማን ይችል ነበረ የጌታን ደጅ ሊረግጥ
እየተደገፈ በማይሰፈር ጸጋ
እንደኔ የቆመ ስንቱን ቤት ይቁጠረው..."
🎧 Aster Abebe - Filegaw Aderegegn
204
"የቤተክርስቲያንና የመንግሥት መለያየት የእግዚአብሔርና የመንግሥት መለያየት አያመለክትም።"
"እግዚአብሔርን ከመንግስት ለማስወገድ መጣር መንግሥትን በእግዚአብሔር ስፍራ ለማስቀመጥ እንደመታገል ነው።"
204
አልተጋነነም የእስካሁኑ የተነገሩው በየቀኑ አትጨረስም ተብራርተህ ከተባለል በላይ ነህ(*2) ትልቅ ከሁሉም ይልቅ ማንንም ደሞ የማይንቅ አለ በማደሪያው አለ ቸርነቱ ያልተጓደለ እማኝ አልሻም ማጋነኛ ታላቅነትህን ለማስረጃ አይቼሀለው በህይወቴ ማዕረጌ ሆነ ገብተ ቤቴ የቱ ተነግሮ የቱ ይተዋል ስራ ልዩ ነው ከአዕምሮ ያልፋል የጠቢብ ጥበብ የአዋቂው አንተን አይገልጥ ተራኪው ትልቅ ከሁሉም ይልቅ ማንንም ደሞ የማይንቅ አለ በሰማያት አለ ቸርነቱ ያልተጓደለ ከሚገርመኝ ከሚደንቀኝ ነገር አንዱ እግዚአብሔር እኔን መውደዱ እግዚአብሔር እኔን መውደዱ እግዚአብሔር ትንሹን መውደዱ
204
የምናደርገውን ሁሉ ለጌታ እንደሆነ መቁጠር ለህይወታችንን ትርጉም ይሰጠዋል ብዬ አምናለሁ። የምንማረው፣ የምንሰራው፣የምንበላው እና የምናወራው ለጌታ ነው ብለን ማሰብ መቻል...እጅግ ጠቃሚ ነው።
