en
Feedback
Falcon Grade 12Natural 2015 E.C

Falcon Grade 12Natural 2015 E.C

Open in Telegram
766
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
#እንድታውቁት 🆕 የሪሚዲያል ፕሮግራም ምደባ ይፋ ሆኗል። በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሪሚዲያል ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ
+1
#እንድታውቁት 🆕 የሪሚዲያል ፕሮግራም ምደባ ይፋ ሆኗል። በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሪሚዲያል ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባችሁን ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። ምደባችሁን ለማየት የቀረቡ አማራጮች፦ በድረ-ገፅ፦ https://result.ethernet.edu.et በቴሌግራም ቦት፦ https://t.me/moestudentbot የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ #የማያስተናግድ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል። የተመደባችሁበት የትምህርት ተቋማት ጥሪ በመጠበቅ ትምህርታችሁ መከታተል ትችላላችሁ ተብሏል። @tikvahuniversity

ለ12ኛ ክፍል የተ/ሳይንስ ተማሪዎች እና ወላጆች ዘወትር ቅዳሜ የነበረው የ12ኛ ክፍል የማጠናከሪያ ፕሮግራም ለአጋማሽ ፈተና ዝግጅት ሲባል የማይኖር መሆኑን እናሳወቃለን። ማሳሰቢያ:- ቤተ-መፅሐፍት ሙሉ ቀን የሚሰራ በመሆኑ ለፈተና ዝግጅት መምጣት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን። ትም/ቤቱ

የ ዩኒቨርስቲ ምርጫ ያላስተካከላችሁ የሪሜዲያል ተማሪዎች ዛሬ ማክሰኞ(11/03/16 እስከ 8፡00 ድሰረስ ብቻ በአካል በመምጣት እንድታስተካክሉ እያሳሰብን ከተጠቀሰዉ ሰዓት በኋላ ግን ሲስተሙ የሚዘጋ በመሆኑ ከተገለፀዉ ሰዓት ዉጭ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

Choice Form Natural 2015 rem.docx0.27 KB

2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምርጫችሁን በየትምህርት ቤታችሁ በአካል በመገኘት እስከ ህዳር 12/2016 ዓ.ም ድረስ ማስተካከል የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። ማሳሰቢያ፡ - ከታች የተዘረዘሩ ዩኒቨርሲቲዎች የ Remedial ፕሮግራም የማያስተናግዱ መሆኑን እንገልጻለን። 1. አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 2. አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ 3. አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ 4. ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ 5. አርሲ ዩኒቨርሲቲ 6. ኮተቤ የትምህርት ዪኒቨርሲቲ

ለ2015ዓ.ም 12ኛ ክፍል ተማሪዎች የማትሪክ ሰርተፊኬት ስለመጣ ነገ ሐሙስ እና ዓርብ(ከ06-07/03/16ዓ.ም) ብቻ ከ2:00-10:00 ድረስ ቢሮ ቁጥር 17 በመምጣት እንድትወስዱ እናሳስባለን። ትም/ቤቱ

Repost from Elite Technologies
ሰበር ዜና ✅✅ የዩኒቨርስቲ ምደባና ሪሜዲያል ማለፊያ ይፋ ሆነ። የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እና በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል የሚያስችል የመቁረጫ ነጥብ
+1
ሰበር ዜና ✅✅ የዩኒቨርስቲ ምደባና ሪሜዲያል ማለፊያ ይፋ ሆነ። የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እና በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል የሚያስችል የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደርጓል፡፡ በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያላስመዘገቡ ነገር ግን ትምህርት ሚኒስቴር ያወጣቸውን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተማሪዎች የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እና በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል የሚያስችላቸው የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደርጓል፡፡ በዚህም መሰረት በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል ተማሪዎች እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 30 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ማለትም (210 ከ 700፣ 180 ከ 600 እና 150 ከ500) የተቆረጠ መሆኑ ተመላክቷል። ከላይ በተራ የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ በመንግስት ተቋማት (ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ) የRemedial ፕሮግራም የሚከታተሉት የሚከተሉትን መቁረጫ ነጥብ ያሟሉ ብቻ እንደሚሆኑ ተጠቁሟል፡፡ ☑ የተፈጥሮ ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ወንድ ተማሪዎች ከ700 ነጥብ 255 ያመጡ ☑ የተፈጥሮ ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ሴት ተማሪዎች ከ700 ነጥብ 234 ያመጡ ☑ የማህበራዊ ሳይንስ መደበኛና የማታ ወንድ ተማሪዎች ከ600 ነጥብ 218 ያመጡ ☑ የማህበራዊ ሳይንስ መደበኛና የማታ ሴት ተማሪዎች ከ600 ነጥብ 200 ያመጡ ☑ ታዳጊ ክልል የተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ700 ነጥብ 224 ያመጡ ☑ ታዳጊ ክልል የተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ700 ነጥብ 210 ያመጡ ☑ ታዳጊ ክልል የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ600 192 ያመጡ ☑ ታዳጊ ክልል የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ600 ነጥብ 180 ያመጡ ☑ አርብቶ አደር አካባቢ የተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ700 ነጥብ 210 ያመጡ ☑ አርብቶ አደር አካባቢ የተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ700 ነጥብ 210 ያመጡ ☑ አርብቶ አደር አካባቢ የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ600 ነጥብ 180 ያመጡ ☑ አርብቶ አደር አካባቢ የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ600 ነጥብ 180 ያመጡ ☑ ዓይነ ስውራን ማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከ500 ነጥብ 150 ያመጡ ☑ ዓይነ ስውራን ማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከ500 ነጥብ 150 ያመጡ መሆን አለባቸው ተብሏል። መረጃውን ትምህርት ሚኒስቴርን ዋቢ በማድረግ ያሰራጨው ኤፍ ቢ ሲ ነው። የ 12ኛ ክፍል የሚለቀቅበት እና የተለያዩ ደረጃዎችን የሚታዩበት ቻናል     _ Send Request _ ትምህርት ሚኒስቴር ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ ‼️ https://t.me/+0ebnGWSSDvkxY2U8 https://t.me/+0ebnGWSSDvkxY2U8

ወድ የ2015 ዓ.ም ተማሪዎች በ2015 የ12 ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳቹ ግማሽ እና ከዛ በላይ ያመጣችሁ የውጤት መረጃ ቦርድ ለመሰራት ይሆን ዘንድ ፎቶ ግራፋቹን በአስቸኩአይ እንድትልኩልን እናሳስባለን

1.Mihret yirga      2.Natnael  tolosa     3. Suzana tsegaye

የዩኒቨርስቲ ምርጫ ያላስተካከላችሁ ተማሪዎች ከዚህ ከታች ስማችሁ የተገለፀ ሲሆን በአስቸኳይ በመገኘት እንድታስተካክሉ በጥብቅ እናሳስባለን

Choice Form Natural update new 2015.pdf8.42 KB

ከ350 በላይ ላመጣችሁ የተ/ሳይንስ ተማሪዎች ነገ ማክሰኞ በ13/02/15ዓ.ም ከ3:00-6:00 ድረስ ትም/ቤት በአካል በመገኘት የዩኒቨርስቲ ምርጫ ፎርም እንድታስገቡ በጥብቅ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ:- ከታች ያለውን ፎርም ፕሪንት በማድረግ ሞልታችሁ መምጣት የሚጠበቅባችሁ ሲሆን አዳማ እና አዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጅ ዩኒቨርስቲዎች በአዲስ የተካተቱ መሆኑን እንገልፃለን።                                          ትም/ቤቱ

ከ300 በላይ ያስመዘገባችሁ የማ/ሳይንስ ተማሪዎች የዩኒቨርስቲ ምርጫችሁን ነገ ሰኞ በ12/02/16ዓ.ም ከ 3:00-6:00 ድረስ ትም/ቤት በአካል በመገኘት ማስተካከል የሚኖርባችሁ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን። ትም/ቤቱ

የ2015ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ  ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይሆናል። .............................................................................. መስከረም 27/2016 ዓ/ም (የትምህርት ሚኒስቴር) የ2015ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ  ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይሆናል። በዚህም ዙሪያ ትምህርት ሚኒስቴር  ነገ መስከረም 28/2016 ዓ.ም ከ ቀኑ ስድስት ሰዓት ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ የሚሰጥ ይሆናል። ተማሪዎችም ትክክለኛውን መረጃ ከትምህርት ሚኒስቴር ገፆች ላይ እንድትከታተሉ እናሳውቃለን። ፌስቡክ -https://www.facebook.com/fdremoe/ ቴሌግራም -https://t.me/ethio_moe ትዊተር - http://twitter.com/fdremoe ሊንክዲን - https://www.linkedin.com/company/ministry-of-education-ethiopia በዌብሳይት - www.moe.gov.et

የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ  ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይሆናል። (መስከረም 27/2016 ዓ.ም) የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ  ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይሆናል። በዚህም ዙሪያ ትምህርት ሚኒስቴር  ነገ መስከረም 28/2016 ዓ.ም ከ ቀኑ ስድስት ሰዓት ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ የሚሰጥ ይሆናል። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ... TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbueau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ Website: - aaceb.gov.et Email;- aacaebc@gmail.com  Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/

°አስቸኳይ° ከ22-23/01/16 የዩኒቨርስቲ ምርጫ ፎርም ያልሞላችሁ የተፈጥሮም ሆነ የማ/ሳይንስ ተማሪዎች ነገ ሐሙስ በ24/01/16 እስከ 5:00 ድረስ ብቻ የምናስተናግድ መሆኑን እየገለፅን ከዚህ ውጭ ተገኝቶ የማይሞላ ተማሪ ግን ሐላፊነቱን እራሱ ይወስዳል። ትም/ቤቱ