Gage@change
Open in Telegram
2 604
Subscribers
+124 hours
No data7 days
-730 days
Posts Archive
2 604
GAGE University College sends heartfelt wishes to our Muslim students, faculty, and community members as they rejoice in the festive spirit of Eid-ul-Fitr, marking its 1445th anniversary. May this auspicious occasion brim with love, laughter, and unity, fostering cherished moments for all.
2 604
የገቢዎችን ስልጠና እየወሰዳችሁ ላላችሁ ተማሪዎች በሙሉ የነገው ስልጠና ወደ ሀሙስ 9:00 ተቀይሩል። ስም እና ስልክ ቁጥራችሁን ለእኔ(መግባር) እንድትሰጡኝ ቴሌግራም ልንከፍት ስለሆነ ነው ። ስልጠና እየወሰዳችሁ ያላችሁትን ብቻ ነው የሚያጠቃልለው።
2 604
ለ2016 አዲስ ገቢ የቀን እና የማታ ተማሪዎች በሙሉ
ትምህርት የሚጀምረው እረቡ (25/07/16)
የማታ ተማሪዎች መማሪያ ቦታ ተ/ብርሃን
የቀን መገናኛ
ፕሮግራሙ ከዚህ በታች አለ
ምዝገባ ያልተመዘገባችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ምዝገባ ግድ ስለሆነ እስከ 25/07/16 ተመዝገቡ
2 604
የገቢዎች ስለጠና ለመውሰድ የተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ
በባለፈው ሳምንት ያልመጣችሁ ነገ ካልመጣችሁ በሌላ ተማሪ ስለመንተካ ሁላችሁም ተገኙ
ሰልጠናው የሚጀምረው 8:00 ላይ ስለሆነ ሁላችሁም 7:50 ድረሱ ።
