en
Feedback
Adm school No.1

Adm school No.1

Open in Telegram

ይህ ቻናል ለተማሪዎች፡ ለወላጆችና ለመምህራን መረጃ የሚሰጥ ነው

Show more
2 296
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ለ12 ክፍል ተማሪዎች በዚህ ፍርም ዛሬ ብቻ እንድትሞሉ ዛሬ ባልሞላ ተማሪ ትምህርት ቤቱ አላፊነት አይወስድም https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfqWtpbe_w4kti1kdmlOsxK3LipHTd8C6_-kbFponZRQA7m1g/viewform

adm school student code.xlsx1.91 KB

photo content

ማስተካከያ በ2014 የ12 ክፍል ተማሪዎች እና የአገር አቀፍ ውጤታችሁ 350 በላይ ላመጣችሁ ተማሪዎች  በሙሉ ከዚህ በታች በአለው ሊንክ የአገር እና የፊልድ ምርጫ እንድትሞሉ ከዚህ በተጨማሪ ጥዋት 3:30 ትምህርት ቤት እንድትገኙ ማሳሰቢያ አንዴ ሞልታችሁ ካስገባችሁ ሁለተኛ በፍጹም አትሙሉ እንዲሁም ቁጥር መድገም ክልክል ነው https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdNrF6jUrpX61b2NI4YP8U53K0yXGgnCstArfXAGRkJk61ksQ/viewform

በ2014 የ12 ክፍል ተማሪዎች እና የአገር አቀፍ ውጤታችሁ 350 በላይ ላመጣችሁ ተማሪዎች በሙሉ ከዚህ በታች በአለው ሊንክ የአገር እና የፊልድ ምርጫ እንድትሞሉ ከዚህ በተጨማሪ ጥዋት 3:30 ትምህርት ቤት እንድትገኙ https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdNrF6jUrpX61b2NI4YP8U53K0yXGgnCstArfXAGRkJk61ksQ/viewform

በ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ እና በመንግስት ተቋማት ገብታችሁ መማር የምትፈልጉ ተማሪዎች የተቋም ምርጫችሁን በየትምህርት ቤታችሁ በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ የካቲት 02/2015 ዓ.ም ድረስ እንድታስተካክሉ የትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል። በልዩ ሁኔታ በአዳማ እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርሲቲዎች መማር የምትፈልጉ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና #የማይሰጥ መሆኑን አውቃችሁ መርጣችሁ መመደብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል። በምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ የምትሹ ተማሪዎች (ተመሳሳይ ጾታ ያላችሁ መንትያዎች፣ እመጫቶች፣ ነፍሰጡር የሆናችሁ፣ በመንግስት ሆስፒታሎች ህክምና ቦርድ የተረጋገጠ ልዩ ክትትል የሚሻ ህመም ያለባችሁ ተማሪዎች፣ ...) ማመልከቻችሁን እና ደጋፊ ሰነዶቻችሁን በቀጣዩ ሊንክ ብቻ መላክ አለባችሁ፦

ማስታወቂያ ለአየለች ደገፉ መታሰቢያ አጠ/ሁለተኛ ደረጃና ከፍተኛ ትምህርት መሠናዶ ት/ቤት ተማሪዎች እና ወላጆች በሙሉ ጉዳዩ :- የትምህርት ቤት ክፍያ ይመለከታል የትምህርት ቤት ክፍያ በኮድ ለማድረግ ስሰራ የነበሩ ስራወች ተጠናቋል ስለሆነም ከየካቲት ወር ጀምሮ ክፍያ የሚከፈለው በአዲስ ኮድ ስለሆነ ኮዱን ለተማሪዎች የምንልክ ሆኖ ውዝፍ የልተከፈለ እዳ ካለ ግን ሲስተሙ ከፍተኛ የሆነ ቅጣት ስለሚቀጣ ከጥር 29 በፊት እንደትከፍሉ እያሳሰብን አዲሱ ኮድ ተማሪዎች ከእረፍት ሲመለሱ እንልካለን          ት/ቤቱ

ለአየለች ደገፉ መታሰቢያ አጠ/ሁለተኛ ደረጃና ከፍተኛ ትምህርት መሠናዶ ት/ቤት መምህራን በሙሉ ነገ ረቡዕ ጥር 10/05/2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ ፈተና ቀጠራና በፈተናው ዙሪያ አጭር ውይይት ስላለ ሁሉም መምህራን በሰዓቱ እንድትገኙልን ። ት/ቤቱ

ቀን 07/105/2015ዓ.ም                           ማስታወቂያ    ለኤ.ዲ.ኤም ት/ቤት መምህራን ና ተማሪዎች በሙሉ ከላይ ያለው ማስታወቂያ ለሁለተኛ ደረጃ (9-12 ክፍል ) ተማሪዎች እና መምህራን ብቻ ሲሆን ሌላው የትምህርት ክፍል ግን ትምህርት ያለ እና ለአንደኛ ደረጃ ደግሞ ፈተና ያለ ስለሆነ ከሁለተኛ ደረጃ ተማሪ እና አስተማሪ ውጭ ሌላው ተማሪ ና አስተማሪ ግን በተለመደው ሰዓት በመገኝት የተለመደውን የመማር ማስተማሩ ሂደት እንደሚቀጥል እናሳስባለን ት/ቤቱ

photo content

CamScanner 12-02-2022 21.11.pdf

ለ2014 ዓ.ም 12 ክፍል ተማሪዎች google form ተልኮላችሁ ላልሞላችሁ ተማሪዎች ነገ ማለትም ሰኞ 19/03/2015 በ3:00 ሰዓት በዋላ ስለማይሰራ እና የወሰዳችሁት ወረቀት ስለሚመለስ ሁሉም ተማሪ google form ዛሬ ሞልታችሁ እንድታስገቡ ወረቀቱን ግን ነገ በ3:00 ብቻ እንድትመልሱ እናሳስባለን ት/ቤቱ

ለሁሉም የ12 ክፍል ተማሪዎች በዚህ ሊንክ በመሙላት አስገቡhttps://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScixE3vJv7jz2FMKbewsqc1ChGFf8doK6J0YSwr_7jNoXgROw/viewform?usp=sf_link

photo content

photo content

# የሰኮላርሽፕ ማስታወቂያ ዕድሜያቸዉ ከ18-24 ለሆኑ ሴት አመልካቾች በራሽያ ሃገር የሚገኛዉ ‘’Special Economic Zone "Alabuga"’’ የተሰኘ ተቋም ዕድሜያቸዉ ከ18-24 ለሆኑ ሴት ተማሪዎች የስልጠና እድል ስላመቻቸ ፍላጎቱ ያላችሁ ከታች በተቀመጠዉ ማሰፈንጠሪያ እስከ ህዳር 02/03/2015 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡ (https://forms.gle/zsFV5HqVoGDufr2v8) ትምህርት ሚኒስቴር!

photo content

photo content

photo content

ቀን 23/1/2015ዓ.ም ማስታወቂያ ለ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ በ2014 የትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተና አሰጣጥ እና ሊወሰዱ በሚገባቸው የጥንቃቄ መልዕክቶች ዙሪያ በመጭው እሮብ (25/01/2015 ዓ.ም) ከጠዋቱ 4:00 ስዓት መግለጫ /ኦሬቴሽን/ የሚሰጥ በመሆኑ ሁሉም ተማሪ ኤ.ዲ.ኤም ትምህርት ቤት እንድትገኙ በአክብሮት እናሳስባለን:: ት/ቤቱ