Adm school No.1
Open in Telegram
2 296
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
2 296
ቀን 22/11/2015ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለኤ.ዲ.ኤም ት/ቤት 12 ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
ለፈተና ወደ ዩንቨርሲቲ ማለት ባህር ዳር ዪንቨርሲቲ ፖሊ የምትገቡት በትምህርት ቤታቸው በኩል መሆኑ ይታወቃል ስለሆነም ነገ እሁድ ከጥዋቱ 4:30 ትምህርት ቤት መጣችሁ በትምህርት ቤቱ ትራንስፖርት 5:00 ላይ ወደ ፓሊ መግባት አለባቸው በመሆኑም ሁሉም ተፈታኝ ተማሪ በሰዓቱ ተገኝቶ ወደ ተመደቡበት ዩንቨርስቲ እንዲገቡ እናሳስባለን
ት/ቤቱ
2 296
ለኤ.ዲ.ኤም ት/ቤት የተማሪና ወላጆች በሙሉ
የማክበር ሰላምታችንን እያቀረብን
የ2016 ዓ.ም የት/ም ዘመን የተማሪዎች ዩኒፎርም ማሰፋት ለምትፈልጉ ከትምህርት ቤቱ ጋር በመነጋገር በተመጣጣኝ ዋጋ ለመስፋት ከተሰማማን ሲሆን ከዚህ በታች ባለው አድራሻ እየደወላችሁ ማሰፊት የምትችሉ መሆኑን እንገልፀለን ለበለጠ መረጃ
አደም በለጠ
ስልክ ቁጥር፦09-18-76-34-38
ት /ቤቱ
2 296
ለኤ.ዲ.ኤም ት/ቤት የተማሪና ወላጆች በሙሉ
የማክበር ሰላምታችንን እያቀረብን
የ2016 ዓ.ም የት/ም ዘመን የተማሪዎች ዩኒፎርም ማሰፋት ለምትፈልጉ ከትምህርት ቤቱ ጋር በመነጋገር በተመጣጣኝ ዋጋ ለመስፋት ከተሰማማን ሲሆን ከዚህ በታች ባለው አድራሻ እየደወላችሁ ማሰፊት የምትችሉ መሆኑን እንገልፀለን ለበለጠ መረጃ
አደም በለጠ
ስልክ ቁጥር፦09-18-76-34-38
2 296
ለአየለች ደገፋ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ምዝገባ ያላከናዎናችሁ ተማሪዎች የምዝገባዉ ቀን የሚጠናቀቀዉ ነገ አርብ 14/11/2015 ስለሆነ ለቅጣት እንዳትዳረጉ እንድትመዘገቡ ከወዲሁ እናሳስባለን። ት/ቤቱ
2 296
ለኤ.ዲ.ኤም ት/ቤት የተማሪ ወላጆች በሙሉ
የማክበር ሰላምታችንን እያቀረብን
2015 ዓ/ም የትምህርት ዘመን መጠናቀቁ
ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን የትምህርት ቤት
ክፍያ በወቅቱ ያልከፈላችሁ
ሀሙስ ማለትም ከ29/10/2015 ዓ/ም በፊት በቡና
ባንክ ከፍለው እንዲያጠናቅቁ እየገለፅን
ክፍያወችን ባያጠናቅቁ ግን ለሚደርስብወት
መንገላታት እና ችግር ት/ቤቱ ኃላፊነት
የማይወስድ እና የውጤት መግለጫ የማይሰጥ
መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን።
ት/ቤቱ
2 296
ቀን 07/105/2015ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለኤ.ዲ.ኤም ት/ቤት ተማሪዎች በሙሉ
በደህንነት ስጋት እና በተለያየ ምክንያት ተቆርጦ የነበረው መማር ማስተማር ነገ ማለትም 11/08/2015 ዓ.ም ስለሚጀምር እና የተቆረጠው ፈተና ስለሚቀጥል ሁሉም ከኬጂ እስከ ሁለተኛ ደረጃ የምትማሩ ተማሪዎች በተለመደው ሰዓት በመገኝት ሚድ ፈተና እንደሚቀጥል እናሳስባለን
ት/ቤቱ
