en
Feedback
merkatotube

merkatotube

Open in Telegram

Important Ethiopian and international news. If you have tips/ጥቆማ @merkatotube_bot We are open 24/7

Show more
9 376
Subscribers
-224 hours
-387 days
-11130 days
Posts Archive
ይህ ተደጋጋሚ ክስተት የዜጎች በሕይወት የመኖር፣ ከቦታ ቦታ ተንቀሳቅሶ የመሥራት፣ የአካል እና የንብረት ደኅንነታቸው፣ የሃይማኖት እና የእምነት ነፃነት ስጋት ላይ ከመጣሉ በሻገር “የዜጎችን ሁለንተና
ይህ ተደጋጋሚ ክስተት የዜጎች በሕይወት የመኖር፣ ከቦታ ቦታ ተንቀሳቅሶ የመሥራት፣ የአካል እና የንብረት ደኅንነታቸው፣ የሃይማኖት እና የእምነት ነፃነት ስጋት ላይ ከመጣሉ በሻገር “የዜጎችን ሁለንተናዊ ደኅንነትን የመጠበቅ እና የማስጠበቅ ግዴታ ያለባቸውን አካላት በሙሉ በምድርም ሆነ በሰማይ ተጠያቂ የሚያደርግ ጉዳይ ነው” ብሏል። @merkatotube @merkatotube_bot

ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን የሚመሩት ኃይል የፈጥኖ ደራሽ ኃይልን ካለፈው ዓመት ታኅሣሥ ጀምሮ ሲፋለም ቆይቷል። ጂቡቲ በተደረገው ጉባኤ አብዱልፈታህ አልቡርሃን ተገኝተዋል። የኢጋድ መሪዎች ፈጥኖ
ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን የሚመሩት ኃይል የፈጥኖ ደራሽ ኃይልን ካለፈው ዓመት ታኅሣሥ ጀምሮ ሲፋለም ቆይቷል። ጂቡቲ በተደረገው ጉባኤ አብዱልፈታህ አልቡርሃን ተገኝተዋል። የኢጋድ መሪዎች ፈጥኖ ደራሽ ኃይሉን ከሚመሩት ጄኔራል ሐምዳን ደጋሎ ጋር በስልክ መነጋገራቸውም ተመላክቷል። @merkatotube @merkatotube_bot

አምባሳደር ተሾመ፤ ከአማራ ክልል የሚነሳው የአካባቢ ይገባኛል ጥያቄ እና የኤርትራ ሠራዊት በድንበር አካባቢ እያደረገ ያለው እንቅስቃሴ በትግራይ ክልል እና በፌደራል መንግሥት መካከል ያለውን መተማመን
አምባሳደር ተሾመ፤ ከአማራ ክልል የሚነሳው የአካባቢ ይገባኛል ጥያቄ እና የኤርትራ ሠራዊት በድንበር አካባቢ እያደረገ ያለው እንቅስቃሴ በትግራይ ክልል እና በፌደራል መንግሥት መካከል ያለውን መተማመን “ሊሸራርፍ” እንደሚችልም ገልጸዋል። @merkatotube @merkatotube_bot

ስማቸውን እንዲጠቀስ ያልፈለጉ ሌላ የአጣዬ ከተማ ነዋሪ ሕይወታቸውን ያጡት “ሁለት ጠና ያሉ ሴት የባጃጁ ተሳፋሪዎች” መሆናቸውን ገልጸዋል። ሦስተኛው የከተማዋ ነዋሪ በበኩሉ “ቁጥራቸውን ይሄን ያህል
ስማቸውን እንዲጠቀስ ያልፈለጉ ሌላ የአጣዬ ከተማ ነዋሪ ሕይወታቸውን ያጡት “ሁለት ጠና ያሉ ሴት የባጃጁ ተሳፋሪዎች” መሆናቸውን ገልጸዋል። ሦስተኛው የከተማዋ ነዋሪ በበኩሉ “ቁጥራቸውን ይሄን ያህል ማለት አይቻልም። አሁንም በከተማዋ ውስጥ የተኩስ ልውውጡ ስላልቆመ እንኳን ቁጥሩን ለማወቅ ይቅር እና እነማን እንደሞቱም ለመለየት አዳጋች ነው” ሲል የሟቾቹን ቁጥር በአሃዝ ለማስቀመጥ አንደሚያስቸግር ተናግሯል። @merkatotube @merkatotube_bot

አቶ ታዬ ደንደአ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሥልጣናቸው የተሰናበቱት በአገሪቱ ያለው ጦርነት እንዲቆም ጥሪ በማቅረባቸው እንጂ ሌላ ምክንያት እንደሌለ ለቢቢሲ ተናገሩ። @merkatotube @merkat
አቶ ታዬ ደንደአ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሥልጣናቸው የተሰናበቱት በአገሪቱ ያለው ጦርነት እንዲቆም ጥሪ በማቅረባቸው እንጂ ሌላ ምክንያት እንደሌለ ለቢቢሲ ተናገሩ። @merkatotube @merkatotube_bot

የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ የሆኑት አቶ ታዬ ደንደአ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ደብዳቤ ከሥልጣን መነሳታቸውን የሚገልጽ ደብዳቤ እንደደረሳቸው አስታወቁ። @merkatotube @merkato
የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ የሆኑት አቶ ታዬ ደንደአ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ደብዳቤ ከሥልጣን መነሳታቸውን የሚገልጽ ደብዳቤ እንደደረሳቸው አስታወቁ። @merkatotube @merkatotube_bot

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች በአገልግጋዮች፣ በምእመናን እና በአብያተ ክርስቲያንት ላይ እየተፈጸመ ያለው ድርጊት በምድርም በሰማይም የሚያሰጠይቅ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች በአገልግጋዮች፣ በምእመናን እና በአብያተ ክርስቲያንት ላይ እየተፈጸመ ያለው ድርጊት በምድርም በሰማይም የሚያሰጠይቅ ነው አለ። @merkatotube @merkatotube_bot

በአማራ ክልል፣ ሰሜን ሸዋ ዞን፣ አጣዬ ከተማ ከትላንት እሁድ ረፋድ ጀምሮ በመከላከያ ሠራዊት እና በታጣዊዎች መካከል በተደረገ የተኩስ ልውውጥ የሰዎች ሕይወት ማለፉን ነዋሪዎች ተናገሩ። @merkato
በአማራ ክልል፣ ሰሜን ሸዋ ዞን፣ አጣዬ ከተማ ከትላንት እሁድ ረፋድ ጀምሮ በመከላከያ ሠራዊት እና በታጣዊዎች መካከል በተደረገ የተኩስ ልውውጥ የሰዎች ሕይወት ማለፉን ነዋሪዎች ተናገሩ። @merkatotube @merkatotube_bot

በአማራ ክልል ከመንግሥት ጋር ውጊያ ላይ ያለው የፋኖ ኃይል በአንድ ዕዝ ሥር አለመሆኑ መንግሥት ከኃይሉ ጋር ለሚደረግ “ንግግርም ሆነ ድርድር” አመቺ እንዳልሆነ የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር አ
በአማራ ክልል ከመንግሥት ጋር ውጊያ ላይ ያለው የፋኖ ኃይል በአንድ ዕዝ ሥር አለመሆኑ መንግሥት ከኃይሉ ጋር ለሚደረግ “ንግግርም ሆነ ድርድር” አመቺ እንዳልሆነ የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ተናገሩ። @merkatotube @merkatotube_bot

የሐማስ ወታደራዊ ክንፍ የሆነው የአል-ቃሳም ብርጌድ ቃል አቀባይ በእስራኤል-ጋዛ ጦርነት ጎልተው ከወጡት መካከል አንዱ ነው። “አቡ ኡቤይዳ” በመባል የሚታወቀው ግለሰብ በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ የቡድኑን
የሐማስ ወታደራዊ ክንፍ የሆነው የአል-ቃሳም ብርጌድ ቃል አቀባይ በእስራኤል-ጋዛ ጦርነት ጎልተው ከወጡት መካከል አንዱ ነው። “አቡ ኡቤይዳ” በመባል የሚታወቀው ግለሰብ በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ የቡድኑን መልዕክት በበይነ መረብ ሲያሰራጭ ደጋግሞ ይታያል። @merkatotube @merkatotube_bot

ስለ ታንዛኒያ ምክንትል ፕሬዝዳንት ፊሊፕ ምፓንጎ የጤና ሁኔታ ሐሰተኛ መረጃ በማሰራጨት የተጠረጠሩ የማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ላይ በአገሪቱ መሪዎች ምርመራ እየተደረገ እንደሆነ ተገለጸ። @merkat
ስለ ታንዛኒያ ምክንትል ፕሬዝዳንት ፊሊፕ ምፓንጎ የጤና ሁኔታ ሐሰተኛ መረጃ በማሰራጨት የተጠረጠሩ የማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ላይ በአገሪቱ መሪዎች ምርመራ እየተደረገ እንደሆነ ተገለጸ። @merkatotube @merkatotube_bot

በገጠራማዋ ቻይና የነበረውን የኤድስ ወረርሽኝ ያጋለጡት እና ለግዞት የተዳረጉት ቻይናዊቷ ዶክተር ጋኦ ያኦጄ በ95 ዓመታቸው አረፉ። ከአውሮፓውያኑ 2009 ጀምሮ ለስደት የተዳረጉት ዶክተር ጋኦ በኒውዮ
በገጠራማዋ ቻይና የነበረውን የኤድስ ወረርሽኝ ያጋለጡት እና ለግዞት የተዳረጉት ቻይናዊቷ ዶክተር ጋኦ ያኦጄ በ95 ዓመታቸው አረፉ። ከአውሮፓውያኑ 2009 ጀምሮ ለስደት የተዳረጉት ዶክተር ጋኦ በኒውዮርክ ህይወታቸው ማለፉን ጓደኛቸው አስታውቀዋል። @merkatotube @merkatotube_bot

በስፔን ላ ሊጋ ግራናዳ ከአትሌቲክ ቢልባዎ የሚያደርጉት ጨዋታ የአንድ ተመልካች ሕይወት በማለፉ ምክንያት ተቋርጧል። በኑዌቮ ሎስ ካርሜኔስ ስታድየም የነበረው የላ ሊጋ ጨዋታ ሰኞ ዕለት ከተቋረጠበት እ
በስፔን ላ ሊጋ ግራናዳ ከአትሌቲክ ቢልባዎ የሚያደርጉት ጨዋታ የአንድ ተመልካች ሕይወት በማለፉ ምክንያት ተቋርጧል። በኑዌቮ ሎስ ካርሜኔስ ስታድየም የነበረው የላ ሊጋ ጨዋታ ሰኞ ዕለት ከተቋረጠበት እንደሚቀጥል ተሰምቷል። @merkatotube @merkatotube_bot

ለሁለት ዓመት የዘለቀውን ደም አፋሳሽ ጦርነት ማክተሙን ተከትሎ አርሶ አደሮች ወደ እርሻቸው ቢመለሱም በድርቅ ምክንያት ለከፋ የምግብ እጥረት ተዳርገዋል። እርጅና እና መከራ የተፈራረቀባቸው አርሶ አደ
ለሁለት ዓመት የዘለቀውን ደም አፋሳሽ ጦርነት ማክተሙን ተከትሎ አርሶ አደሮች ወደ እርሻቸው ቢመለሱም በድርቅ ምክንያት ለከፋ የምግብ እጥረት ተዳርገዋል። እርጅና እና መከራ የተፈራረቀባቸው አርሶ አደር ገብረመድኅን ገብረማርያምን ቢቢሲ ያገኛቸው በደጃፋቸው ከተቀመጠ ያልተወቃ ትንሽ የባቄላ ክምር ፊት ተቀምጠው ሲቆዝሙ ነው። በአካባቢያቸው ያጋጠመውም ድርቅ ምን ያህል የከፋ እንደሆነም ሲናገሩ በሐዘን ነው። @merkatotube @merkatotube_bot

በቁጥር 200 የሚሆኑና ከዩኬ ጎን ተሰልፈው ታሊባንን ሲፋለሙ የነበሩ የአፍጋኒስታን ልዩ ኃይል ወታደሮች ‘ዩኬ ክህደት ፈጸመችብን’ ሲሉ ቅሬታ አቀረቡ። @merkatotube @merkatotube_bot
በቁጥር 200 የሚሆኑና ከዩኬ ጎን ተሰልፈው ታሊባንን ሲፋለሙ የነበሩ የአፍጋኒስታን ልዩ ኃይል ወታደሮች ‘ዩኬ ክህደት ፈጸመችብን’ ሲሉ ቅሬታ አቀረቡ። @merkatotube @merkatotube_bot

በሱዳን እየተፋለሙ ያሉት ኃይሎች የተኩስ አቁም ስምምነቱን እንደሚያከብሩ መስማማታቸውን ኢጋድ ገለጸ። የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (IGAD) እሑድ እንዳስታወቀው እዚህ ስምምነት ላይ የ
በሱዳን እየተፋለሙ ያሉት ኃይሎች የተኩስ አቁም ስምምነቱን እንደሚያከብሩ መስማማታቸውን ኢጋድ ገለጸ። የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (IGAD) እሑድ እንዳስታወቀው እዚህ ስምምነት ላይ የተደረሰው በጂቡቲ በተደረገ የአባላት አገራት ስብሰባ ነው። @merkatotube @merkatotube_bot

እስራኤል በጋዛ ላይ አጠናክራ የቀጠለችው የማያባራ የቦምብ ጥቃት የተኩስ አቁም ስምምነት ዕድሉን እያጠበበው ነው ሲሉ የኳታር ጠቅላይ ሚኒስትር ተናገሩ። ሼክ መሀመድ ቢን አብዱልራህማን አል ታኒ በዶሃ
እስራኤል በጋዛ ላይ አጠናክራ የቀጠለችው የማያባራ የቦምብ ጥቃት የተኩስ አቁም ስምምነት ዕድሉን እያጠበበው ነው ሲሉ የኳታር ጠቅላይ ሚኒስትር ተናገሩ። ሼክ መሀመድ ቢን አብዱልራህማን አል ታኒ በዶሃ ጉባኤ ላይ እንደተናገሩት ኳታር ሁለቱ ወገኖች የተኩስ አቁም እንዲያደርጉ ግፊት ማድረጓን ትቀጥላለች። @merkatotube @merkatotube_bot

በሱዳኗ መዲና ካርቱም በእርዳታ መኪኖች ላይ ‘‘ሆን ተብሎ በተፈጸመ ጥቃት’ ሁለት ሰዎች መገደላቸውን አለም አቀፉ ቀይ መስቀል አስታወቀ። በዚህ ጥቃት ከሟቾቹም በተጨማሪ ሰባት ሰዎችም መቁሰላቸው ተነ
በሱዳኗ መዲና ካርቱም በእርዳታ መኪኖች ላይ ‘‘ሆን ተብሎ በተፈጸመ ጥቃት’ ሁለት ሰዎች መገደላቸውን አለም አቀፉ ቀይ መስቀል አስታወቀ። በዚህ ጥቃት ከሟቾቹም በተጨማሪ ሰባት ሰዎችም መቁሰላቸው ተነግሯል። @merkatotube @merkatotube_bot

በኢትዮጵያ ውስጥ በተለይ ለሕጻናት እና ለታዳጊዎች የሚሆኑ መጽሐፍትን የሚቀርቡ ቤተ መጽሐፍትን በገጠሩ ውስጥ ብቻ ሳይሆን በከተሞች ማግኘት አዳጋች ነው። ከዚህ አንጻር ሕጻናት የማንበብ ልማዳቸውን ለ
በኢትዮጵያ ውስጥ በተለይ ለሕጻናት እና ለታዳጊዎች የሚሆኑ መጽሐፍትን የሚቀርቡ ቤተ መጽሐፍትን በገጠሩ ውስጥ ብቻ ሳይሆን በከተሞች ማግኘት አዳጋች ነው። ከዚህ አንጻር ሕጻናት የማንበብ ልማዳቸውን ለማዳበር ያለባቸውን ችግር የተገነዘበችው መምህርት ኤልሳቤጥ፣ በእራሷ ጥረት በአንድ የገጠር መንደር ውስጥ ለሕጻንት የሚሆን ቤተ መጽሐፍትን ከፍታለች። @merkatotube @merkatotube_bot

‘የጠፉ መጽሐፍት አዳኙ’ ኤልያስ ሜክሲኮን እስከ ወዲያኛው ይሰናበታት ይሆን? ኤልያስ ገብረማሪያም ንባብ በሚያዘወትሩ አዲስ አበቤዎች ዘንድ የሚታወቅ ስም ነው። ዋቢ ሸበሌ ሆቴልን አለፍ እንዳሉ ነጠላ
‘የጠፉ መጽሐፍት አዳኙ’ ኤልያስ ሜክሲኮን እስከ ወዲያኛው ይሰናበታት ይሆን? ኤልያስ ገብረማሪያም ንባብ በሚያዘወትሩ አዲስ አበቤዎች ዘንድ የሚታወቅ ስም ነው። ዋቢ ሸበሌ ሆቴልን አለፍ እንዳሉ ነጠላ ጫማ የተጫማ ባለ‘ድሬድ’ ፀጉር ጎልማሳ ከተመለከቱ እሱ ኤልያስ ነው። “ሜክሲኮ አምደ መጻሕፍት” ሲል የሰየማት እና ባለ አስራ አንድ ወለሉን ሸበሌ ሆቴልን ሽቅብ የምትመለከተው የመጽሐፍት መደብሩ ላለፉት አስር ዓመታት ከሜክሲኮ መልኮች አንዷ ነበረች። ኤልያስ ጋር ተፈልጎ የማይገኝ የድሮ መጽሐፍ አለመኖሩን ቢቢሲ ያነጋገራቸው ደንበኞቹ ይገልጻሉ። ከአገርኛ የሥነ ጽሑፍ ሥራችዎች እስከ ብሉይ (classical) የሩሲያ ልቦለዶች ድረስ ከኤሊያስ መደርደሪያ ላይ አይታጡም። ከዘመን አይሽሬዎቹ የኩራዝ አሳታሚ ውጤቶች እስከ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ የአካዳሚ መጽሐፍትም ይገኛሉ። የማስታወቂያ ሰሌዳ ተጎራብታ የምትገኘው መደብር የመጽሐፍ መሸጫ ብቻ አልነበረችም። “ሜክሲኮ አምደ መጽሐፍት” ከዘመድ ወዳጅ ጋር መገናኛ፣ አዳዲስ ሰው መተዋወቂያም ጭምር ነበረች። @merkatotube @merkatotube_bot