1 482
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
1 482
~ እንደምን አደርህ ታላቁ አማራ!
ዛሬም እንደተለመደው Grand Amhara Revolution (GAR) ይበልጥ አብቦ የሚውልበት ቀን ነው። ታላቁ የአማራ አብዮት ይለመልማል። ወገን ሠንዳ ሠንዳ በል!
መንገዶች በሁሉም የአማራ ግዛት ይዘጉ፤ GAR ይፋፋም!
1 482
ሰበር!
ጨፍጫፊውና ዘር አጥፊው መከላከያ የመፍረስ አደጋ ውስጥ መግባቱ በስፋት እየተነገረ ነው!
ጨፍጫፊውና በህዝብ የተተፋው የአገዛዙ ሰራዊት ከምንግዜውም በላይ ከፍተኛ የመፍረስ አደጋ እንደገጠመው እየተነገረ ይገኛል። በተለይ በሰሞኑ ከአርባ በላይ ኮለኔሎች እና አዋጊ መኮንኖች ጦሩን ትተው መጥፋታቸውን ተከትሎ በጦር ውስጥ ከፍተኛ ሽብር ተፈጥሯል። ባለፉት ሶስት ቀናት ብቻ ከአስር ያላነሱ ኮለኔሎችና አዋጊ መኮንኖች በተለያየ ቦታ የሚንቀሳቀሱ የፋኖ ክ/ጦሮችን መቀላቀላቸውን ከፋኖ ወታደራዊና የደህንነት ምንጮች ደውዬ ለማረጋገጥ ችያለሁ።
ከዚህ በፊት ከፍተኛ ቁጥር ያለው የእግረኛ ሰራዊት ይከዳ እንደነበር የሚታወቅ ቢሆንም በዚህ ደረጃ ከፍተኛ የጦር መኮንኖች መክዳት መጀመራቸው የአገዛዙን ሰራዊት መበተን አይቀሬ እንዲሆን አድርጎታል። ይህን ተከትሎ አገዛዙ ከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ ከመግባትም አልፎ የአማራና የደቡብ ተወላጅ የሆኑ ከፍተኛ የጦር አመራሮች ላይ ከፍተኛ ክትትል እንዲደረግ ትዕዛዝ ማውጣቱም ተሰምቷል።
ድል ለአማራ ህዝብ!
1 482
Grand Amhara Revolution የተሠኘ ጠላትን ውጦ የማስቀረት ህዝባዊ ተጋድሎ ከዚህ ሠአት ጀምሮ በይፋ ተጀምሯል።
በሁሉም የአማራ ከተሞች የምትገኝ ወገን በነቂስ ተነቃንቀህ እንድትወጣ መመሪያ ተላልፏል።
#GAR
ድል ለህዝባችን!
1 482
ሰበር ዜና፦
በጎንደርም መንገዶች እንዲዘጉ ታዘዘ!
ከአማራ ፋኖ በጎንደር ዕዝ የተላለፈው መመሪያ እንደሚከተለው ቀርቧል (መግለጫ ሳይሆን መመሪያ ነው!!!)።
~
በፍጻሜው ዋዜማ ላይ የሚገኘው የአብይ አህመድ አገዛዝ የአማራ ሕዝብን እንደ ሕዝብ ለማጥፋት የጀመረውን ጦርነት በአውደ ውጊያ የተሸነፈ መሆኑ ይታወቃል።
ሽንፈቱን መቀበል ያቃተው አገዛዝ ሕዝባችን በድሮንና በጀት ለመደብደብ እንዳቀደና ይሄን ለመፈፀምም እየተዘጋጀ መሆኑን የአማራ ፋኖ በጎንደር ዕዝ መረጃዎች ደርሰውታል።
ስለሆነም ሕዝባችን ከድሮንና ከጀት ጥቃት ለመጠበቅና የአማራ ፋኖ በጎንደር የጀመረውን ትግል ለማስቀጠል የጎንደር ጠቅላይ ግዛት መንገዶች ከዛሬ ማለትም ከየካቲት 18 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ላልተወሰነ ቀን እንዲዘጉ የወሰን መሆኑን መግለጽ እንፈልጋለን። ይሄን ትዕዛዝ በመተላለፍ የሚንቀሳቀስ ማንኛውም አሽከርካሪም ሆነ የተሽከርካሪ ባለንብረት ለሚደርሰው ጉዳት ራሱ ኃላፊነት እንደሚወስድ እንገልጻለን።
በሁሉም ግዛቶች እንደ አዲስ የተጀመሩ የፋኖ እንቅስቃሴዎች አሁንም ተጠናክረው እንዲቀጥሉ መልዕክት እናስተላልፋለን።
ድሉ የአማራ ፋኖ ነው።
የአማራ ፋኖ በጎንደር ዕዝ
የካቲት 18 ቀን 2016 ዓ.ም
ጎንደር፤ አማራ፤ ኢትዮጵያ!
1 482
~ በመላ አማራ እንቅስቃሴ የተከለከለ ነው!
___
ከነገ ጀምሮ የሚተገበረውን የእንቅስቃሴ ዕቀባ
ሁሉም የፋኖ ዕዞች ሊያግዙትና ሊተገብሩት ይገባል
የአማራ ፋኖ በጎጃም
የአማራ ፋኖ በሸዋ
የአማራ ፋኖ በጎንደር
የአማራ ፋኖ በወሎ ቤተ አማራ
#ጎጃም #ጎንደር #ሸዋ #ወሎፕ
1 482
ከምስራቅ አማራ ፋኖ ዕዝ የተላለፈ ጥብቅ መመሪያ!
የአማራ ፋኖ በተለያዩ አውደ ውጊያዎች አንፀባራቂ ድሎችን እየተጎናጠፈ ይገኛል። በዚህም አገዛዙ አለኝ የሚለውን "የመከላከያ ሰራዊት" ገሚሱን ደምስሰነዋል ቀሪውን ደግሞ እየደመሰስነው እንገኛለን፣ ገሚሱን ማርከነዋል ቀሪውን ደግሞ እያስከዳነው እንገኛለን። ከዚህ በፊት ያለውን ትተን ከሰሞኑ እንኳን ኮረኔሎችን ጭምር የፋኖን ትግል ደግፈውና ዓላማችን ገዝቷቸው ወደ እኛ የመጡ ሲሆን እኛም እነሱን የፋኖ አባል አድርገናል፣ በገባንበት አውደ ውጊያ ሁሉ በትንሽ መስዋዕትነት ከፍተኛ ድሎችን ተቀዳጅተናል።
በዚህ የተበሳጨው አገዛዝ ንጹሃንን ኢላማ ያደረገ ጥቃት በወሎ፣ በጎጃም፣ በጎንደር እና በሸዋ እየፈፀመ ይገኛል። በመሆኑም በፋኖ ጠንካራ በትር ሲመታ ንጹሃንን ኢላማ ያደረገ ጥቃት የተለመድ የአገዛዙ ባህሪው ነውና መላው የአማራ ፋኖ ከሰሞኑ ጠንካራ ኦፕሬሽኖችን እየፈፀምን ስለሆነ አገዛዙ በንጹሃን ላይ ሊያደርሰው የሚችለውን ጥቃት ለመቀነስ መላው የወሎ ጠቅላይ ግዛት መንገዶች ከየካቲት 17 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ላልተወሰነ ቀን እንዲዘጉ የወሰን መሆኑን እየገለጽን ሕዝባችንም ለውሳኔያችን ተገዥ እንዲሆን ካለንበት ከበረሃ ሁነን ጥብቅ መልዕክታችን እናስተላልፋለን። ከዚህ ትዕዛዝ የሚወጣ ካለ ለሚደርሰው ማንኛውም ጉዳት ራሱ ኃላፊነቱን እንደሚወስድ እንገልጻለን።
ድል ለአማራ ፋኖ!
የምስራቅ አማራ ፋኖ ዕዝ
የካቲት 17 ቀን 2016 ዓ.ም
1 482
ከአማራ ፋኖ በጎጃም የተላለፈ አስቸኳይ ትዕዛዝ
************
ጎጃም ውስጥ የገባው የጠላት ሐይል በሲቪል ተሽከርካሪዎች እየተሹለከለከ ወታደራዊ ኦፕሬሽኖችን እያስተጓጎለ ይገኛል::
ወታደራዊ ግዳጆችን ዉጤታማ ለማድረግ እና ሲቪሊያንን ከጥቃት ለመጠበቅ ሲባይ የትራስንፖርት እንቅስቃሴወችን መገደብ አስፈላጊ መሆኑ ታምኖበታል።
ስለሆነም ከዛሬ የካቲት 17 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ላልተወሰነ ጊዜ ወይም ተለዋጭ ትዕዛዝ እስከሚተላለፍ ድረስ በሁሉም የጎጃም መስመሮች የሚገኙ መንገዶች እንዲዘጉ የአማራ ፋኖ በጎጃም አስቸኳይ ውሳኔ አሳልፏል።
መላው ህዝብ እና አሽከርካሪወች ይህንን ውሳኔ ተግባራዊ እንድታደርጉ እያሳሰብን ትዕዛዙን የሚተላለፉ ግለሰቦች ለሚደርስባቸው ኪሳራ ኃላፊነቱን ራሳችው እንደሚወስዱም እናሳውቃለን።
አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ! አዲስ ተስፋ!
የአማራ ፋኖ በጎጃም !!
1 482
በአለምአቀፍ ማሕበረሰቡ በአማራ ዘር አጥፊነት የተሳለው አገዛዙ ከፍተኛ ዲፕሎማሲያዊ ኪሣራ እየገጠመው መሆኑን በማመን ከፍተኛ ወታደራዊ ዘመቻ አውጇል !!
ይሔ ዙር ጦርነት በአገዛዙ ጀነራሎች መካከልም ከሕዝብ ጋር እየተዋጋን እየተጠላን ነው በሚል ከፍተኛ ልዩነት የፈጠረ ነበር።
ሆኖም የኦሮሙማ ገዢ ልሒቅ ሥርዓቱን መከላከል አለብን በሚል በአዲስና የተጠናከረ መልኩ ጦርነቱን አውጆታል።
የአማራ ልዩ ኃይልና ሚሊሻን ሲያሰለጥንና ሲያስመርቅ ስለሰነበተ በዋና ተዋጊነት እንደሚያሰልፈው ይጠበቃል።
አርሶአደሩን ከፋኖ ለመነጠል የማዳበሪያ አቅርቦት በስፋት እንዲቀርብ ቢልም ከአማራ ደም የተቃባው አገዛዝ በማባበያ እንደማይፈታ አልገባውም።
የአገዛዙ ሠራዊት እጅግ ከፍተኛ ጥቁር ክላሽና ተተኳሽ ለአማራ ኃይሎች በማስረከባቸው የቀድሞውን ክላሽ የያዙ ወታደሮች በርካታ ናቸው።
አገዛዙ በዚህ ዙር ከተሸነፈ አደራድሩን የሚለውን ውትወታ አጠናክሮ ይቀጥልበታል። ወይም ክልሉን ጊዜያዊ አስተዳደር ይረከብ ወደሚል አማራጭ ይገባል።
አሁን ከአማራው የሚጠበቀው በገንዘብ፣ በሞራል ፣ በዲፕሎማሲ (ተከታታይ ሰላማዊ ሰልፍ) ወዘተ ሁለገብ ድጋፍ ማድረግ ነው!!
ድል ለአማራ ትግል ‼
1 482
በአማራ የጎጃም ፋኖ አዲስ አደረጃጀት መሰረት የጎጃም ፋኖ በተከታዮቹ አደረጃጀቶች እና የሥራ ኃላፊዎች ተመድበዋል።
1- የዐማራ ፋኖ በጐጃም መሪ :- አርበኛ ዘመነ ካሴ
2-የዐማራ ፋኖ በጐጃም ምክትል መሪና የፓለቲካ ዘርፍ ሀላፊ :- ጠበቃ አስረሰ ማረ ዳምጤ
► ምክትል ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ - ግሩም ምሳሌ
3- የዐማራ ፋኖ በጐጃም ምክትል መሪና የወታደራዊ ዘርፍ አዛዥ :- ሻለቃ ዝናቡ ልንገርህ
► ምክትል ወታደራዊ አዛዥ - አርበኛ የኔአለም ዘለቀ
► ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ - መቶ አለቃ አበበ ሰው መሆን
► ምክትል ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ - መቶ አለቃ ማርቆስ አሞኜ
► የስልጠና ኃላፊ - ሀምሳ አለቃ ታዬ ብርሃኑ
► ምክትል የስልጠና ኃላፊ - ኮ/ል ጌታሁን መኮንን
► የሎጂስቲክስ ኃላፊ - ዘመኑ ገረመው
► ምክትል ሎጂስቲክስ ኃላፊ - መንበሩ ጌታዬ
► የወታደራዊ አስተዳደር ኃላፊ - ሀምሳ አለቃ ይበልጣል መልካሙ
4- የአማራ ፋኖ በጎጃም ቃልአቀባይ :- ማርሸት ፀሀዪ
► ምክትል ቃልአቀባይ - ዮሐንስ አለማየሁ
5- የዐማራ ፋኖ በጐጃም የፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ኃላፊ :- ኢንጅነር ማንችሎት እሱባለው ሆነው ተመርጠዋል ::
► ምክትል ኃላፊ - ዳኜው ሽባባው
6) የውጭ ግንኙነትና የዲያስፖራ ጉዳዮት መምሪያ ኃላፊ - ስሜነህ ሙላቱ
► ምክትል ኃላፊ - ኃይለሚካኤል ባዬ
7) የቀጠናዊ ትስስር ኃላፊ - ፋኖ የቆዬ ሞላ
► ምክትል ኃላፊ - አዲስ በቀለ
8) የስትራቴጂክ ጉዳዮች መምሪያ ኃላፊ - ተሰማ ካሳሁን
► ምክትል ኃላፊ -ጎበዜ ጌታሁን
9) የፅ/ቤት ኃላፊ - ይትባረክ አንዳርጌ
ምክትል ፅ/ቤት ኃላፊ - በለጠ አብርሐም
10) የአደረጃጀት ዘርፍ መምሪያ - እሸቱ ጌትነት
ምክትል አደረጃጀት ዘርፍ - አርበኛ ስለሺ ከበደ
11) የመረጃና ደሕንነት መምሪያ - የተመደቡ ሰዎች ኃላፊነቱን ይዘዋል።
ድል ለአማራ ሕዝብ !!
1 482
ከዚህ በኋላ ጎጃም ላይ ያለው የአማራ ታጋይ "የአማራ ፋኖ በጎጃም" የሚባል ጠንካራ የወታደራዊና ፖለቲካዊ ሥራ አስፈፃሚ ያለው ኃይል ነው።
"የጎጃም ዕዝ" : "የአማራ ሕዝባዊ ኃይል" የሚባሉ ስያሜዎች አይኖሩም!!
ድል ለአማራ ፋኖ በጎጃም !!
1 482
ሰበር ዜና
======
ሁሉንም የጎጃም አናብስት አንድ ያደረገው የዐማራ ፋኖ በጎጃም እውን ሆኗል::
ህዝባዊ ሀይል + ጎጃም ፋኖ ዕዝ= የዐማራ ፋኖ በጐጃም!!!
በዚህ አዲስ አደረጃጀት መሰረት:-
1- የዐማራ ፋኖ በጐጃም መሪ :- አርበኛ ዘመነ ካሴ
2-የዐማራ ፋኖ በጐጃም ምክትል መሪና የፓለቲካ ዘርፍ ሀላፊ :- ጠበቃ አስረሰ ማረ ዳምጤ
3-የዐማራ ፋኖ በጐጃም ምክትል መሪና የወታደራዊ ዘርፍ አዛዥ :- ሻለቃ ዝናቡ ልንገርህ
4- የአማራ ፋኖ በጎጃም ቃልአቀባይ :- ማርሸት ፀሀዪ
4- የዐማራ ፋኖ በጐጃም በምክትል መሪ ማዕረግ ምክትል ወታደራዊ አዛዥ :- አርበኛ የኔአለም ዘለቀ
5- የዐማራ ፋኖ በጐጃም የፋይናንስ ሀላፊ :- ኢንጅነር ማንችሎት እሱባለው ሆነው ተመርጠዋል ::
1 482
ወንጀለኛ አገዛዝን የሚደግፍ ዓለምአቀፍ ማሕበረሰብ የኢትዮጵያውያን ጠላት መሆኑን ይወቅ!!
UN በአማራ ላይ የዘር ማጥፋት እየተፈፀመ ነው ብሏል። አማራዎች ሊደመጡ ይገባል፣ አለምአቀፍ ጣልቃገብነት ሊኖር ይገባል ብሏል።
የሰብዓዊ መብቶች ተቆርቋሪ ነን የሚሉ ተቋማት እና የምዕራባውያን መንግስታት እና መገናኛ ብዙሃን በአማራዎች ላይ በሚፈፀም የጅምላ ጭፍጨፋ የጦር ወንጀሎችና የሰብዓዊ ወንጀሎች እየተፈፀሙ መሆኑን ደጋግመው ተናግረዋል።
በሰሜኑ ጦርነት ወቅትም አገዛዙ ተመሳሳይ ወንጀሎች መፈፀማቸውን ሲገልፁ ነበር።
ተዓማኒነቱ ጥያቄ ውስጥ በወደቀ "የሽግግር ፍትሕ" ስም ወንጀሎች የደበቀው አገዛዙ አሁንም ይሔንኑ የሽግግር ፍትሕና አገራዊ ምክክር በመተማመን ሰብዓዊና የጦር ወንጀሎችን እየፈፀመ ይገኛል።
የአብይ አሕመድ አገዛዝ ከጭፍጨፋና ከማፈናቀል በተጨማሪ ለተጎጂዎች እርዳታ እንኳ እንዳይደርስ ሠርቆ የሸጠ መሆኑን አለም አይቷል።
መሠረተ ልማት አውድሞ "killing without murder" በሚል ብሒል ሰዎች በርሃብና በበሽታ እንዲሞቱ እያደረገ መሆኑም ግልፅ ነው።
አገዛዙ በትግራይ፣ በአማራ ፣ በአፋር፣ በከፊል ኦሮሚያ፣ በደቡብ ልዩ ልዩ ብሔረሰብ ዞኖች ተቀባይነት እንደሌለውና እንደመንግስት እንደማይታይ በግልፅ የሚታወቅ ነው።
በስልጣን ላይ ያለው አገዛዝ በቀጠናው አገራት በጠላትነት እየታየ መሆኑንም አለም እየታዘበ ነው።
አሁን ከሚገባው በላይ የታወቀውን የአገዛዙን ዘር አጥፊነትና ወንጀለኛነት የተረዳው አለምአቀፉ ማሕበረሰብ ለዚህ አገዛዝ የሚሰጠው ድጋፍና ተቀባይነት ካለ በአማራና በሌሎች ኢትዮጵያውያን ላይ የሚፈፀመውን ወንጀል መደገፍ ተደርጎ ይታያል!!
ለአገዛዙ የሚደረግ የገንዘብ ድጋፍ ፣ ዲፕሎማቲክ ትብብር ሁሉ በኢትዮጵያውያን ላይ የሚፈፀምን ጥቃት መተባበር አድርገን እናየዋለን !!
#USEmbassyAddisAbeba
#UN
#European Union
#US State department
1 482
ናዚው ኦሮሙማ❗️
ሮይተርስ የዜና ወኪል አካሄድኩት ባለው ለወራት የዘለቀ ምርመራ በኦሮምያ በክልሉ ከፍተኛ ባለስልጣናት የተቋቋመ እና በህቡዕ የተደራጀ ኮሚቴ፣ የጸጥታ ሀይሎች ከፍተኛ ወንጀሎችን እንዲፈጸሙ፣ ተቃማሚዎችን እንዲያጠፉ ትዕዛዝ ይሰጥ ነበር ሲል አስታወቀ።
የህቡዕ አደረጃጀት አለው የተባለው ኮሚቴው ስያሜው “ኮሬ ነገኛ” ወይንም የጸጥታ ኮሚቴ መሆኑን እና ዶ/ር አብይ አህመድ ጠ/ሚኒስትር ሁነው በተሾሙ ወራት ውስጥ የተቋቋመ መሆኑን የዜና አውታሩ በሪፖርቱ ጠቁሟል።
የተቋቋመበትም ዋነኛ አላማ በክልሉ ከሚንቀሳቀሰው ታጣቂ ሀይል ከኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት ጋር በተገናኘ በኦሮምያ ክልል የተነሳውን ተቃውሞ ለመቆጣጠር መሆኑን አመላክቷል። ኮሚቴው የሚመራው በኦሮምያ ክልል ፕሬዝዳንት ሽመልስ አብዲሳ መሆኑን እና በአባልነት የክልሉ ከፍተኛ የጸጥታ እና የፖለቲካ ባለስልጣናት እንደሚገኙበት ጠቁሟል።
የዜና አውታሩ የምርመራ ሪፖርቱን ለማጠናቀር 30 የቀድሞ እና በአሁኑ ወቅት በስራ ላይ ያሉ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ባለስልጣናትን ቃለመጠየቅ ማካሄዱን፣ ጉዳዩ ጋር ተያያዥነት ያላቸው ዶክመንቶችን መጠቀሙን አስታውቋል። በኮሚቴው በተላለፈ ትእዛዝ ከፍርድ ቤት ትዕዛዝ ውጭ የተፈጸሙ ግድያዎች፣ “የጸጥታ ስጋቶች” ናቸው በሚል የተፈጸሙ ጅምላ እስሮች በዜና አውታሩ ሪፖርት ተካተዋል።
በ2014 ዓ.ም በከረዩ አባገዳዎች ላይ የተፈጸመው ግድያ ጋር በተያያዘ ሮይተርስ በምርመራ ማለትም ከሚስጥራዊ ሰነዶች እና ቃለምምልሶች አገኘሁት ባለው መረጃ ከህቡዕ አደረጃጃቱ በተላለፈ ትእዛዝ እንዲገደሉ ተደርገዋል ብሏል። ኮሚቴው በፍትህ ስርአቱ በስፋት ጣልቃ በመግባት ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ እና የፍርድ ሂደቱን ባልተከተለ መልኩ ሰዎች እንዲያዙ ያለፍርድ ሂደት በእስር እንዲቆዩ ተደርገዋል ብሏል።
1 482
"በዘመቻ መርዓዊ" ከፍተኛ ጉዳት ያስተናገደው አገዛዙ ጎጃምን የድሮን ዝናብ ለማውረድ እያሰሰው ነው።
እስከ 74ሺህ ዶላር የሚያወጣው የድሮን ቦንብ በሰከላ የአንድ ምስኪን ቤተሰብ መኖሪያ ቤት ላይ ተጥሏል።
ሁለት ሰዎች ብቻ ቆስለዋል።
አገዛዙ ሁለት አማራ ለማቁሰል 74ሺህ ዶላር ይተኩሳል።
ሁሉንም የአማራ ከተሞችና ወረዳወች እንደመርዓዊ ፣ እንደማጀቴና ሌሎችም የጅምላ ጭፍጨፋ የፈፀመባቸው አካባቢዎች የማድረግ ከፍተኛ ፍላጎት አለው !!
የመንገድ ፕሮጀክቶችን ጨምሮ ከፍተኛ የአገሪቱ በጀት ወደጦርነት ዙሯል። የማያለቅስ የፕሮጀክት ተቋራጭ የለም። ከአገዛዙ ተቋማት ክፍያ የሚጠይቅ የግል ተቋም የትየለሌ ነው።
የተባበሩት መንግስታት በአማራ ሕዝብ ላይ የዘር ማጥፋት እየተፈፀመ መሆኑን ገልጿል ‼
ስለሆነም የአማራ ትግል በየትኛውም መስፈርት ትክክልና ፍትሐዊ ነው ‼
የዘር ማጥፋት የሚፈፀምበት ሕዝብ የዘር ማጥፋት አውጆ የሚጨፈጭፈውን አገዛዝ የመታገል እና ለወንጀሎቹ ተጠያቂ የማድረግ ግዴታዎች አሉበት ‼
አለም ያወቀውንና የመሠከረውን የዘር ማጥፋት አላማ መመከት እና ፍትሕ ማግኘት የማንም አማራ መለኮታዊ ግዴታ ነው ‼
1 482
#አስቸኳይ
#ሼር_ይደረግ
"በዚህ ቅፅበት ዝቋላ አቦ ገዳም የገባው ሸኔ መነኮሳትን ወደ ጫካ እየወሰደ በመግደል ላይ መሆኑን እስካሁን ያልተያዙ መነኮሳት በለቅሶ ድምፅ ደውለው ነግረውኛል።"
"ቀደም ሲል ቡድኑ አረንጓዴ ባጫ ቀይ ባንዲራ ስናይ ያመናል ቀይሩ ብለው በቅርብ የቤተክርስቲያኑ ቀለም እንዲለወጥ ተደርጎ ነበር። ግን በዚህ ሳያበቃ አሁን መነኮሳቱን እየገደለ ይገኛል።"
#መረጃውን_ሼር እናድርግ ምናልባት የጸጥታ አካላት እንዲደርሱላቸው!!
1 482
የኢሠፓ ፣ ኢሕአፓና ግንቦት-7 ሰዎችን ለአማራ ትግል አስፈላጊ አድርገው የተቀበሉ ሰዎች ፤ ከኢሕዴን/ ብዐዴን ጋር ምን እንደሚያጣላቸው ነው ያልገባኝ።
በሌላ አባባል ከአንዳርጋቸው ፅጌና ሻለቃ ዳዊት ጋር መስራት የቻለ ስብስብ ከበረከት ስምዖንና ገዱ አንዳርጋቸው ጋር መስራት የማይችሉት ለምንድን ነው !?
የግንቦት -7 ቤተሰብን በታጋይነት የተቀበለ ቡድን ልደቱ አያሌውና ይልቃል ጌትነትን መቀበል ለምን ከበደው!?
አይዲዮሎጂ ልዩነት !?
#ዝብርቅ
1 482
አለም የተቀበለው የአማራ ዘር ማጥፋት በኦሮሙማ ገዢ ቡድን እየተፈፀመ ነው !!
ታዬ አፅቀስላለሴ የሚባለው እድሜ ኩራት ያልፈጠረበት ተላላኪ ሆዳም ይሔንን ክዶ እንደሚከራከር ይጠበቃል !!
1 482
በአገዛዙ ድጋፍ ስልጠና የወሰዳችሁ የሚሊሻና ፖሊስ አባላት መሣሪያችሁን በመያዝ በክብር የአማራ ሕዝባዊ ሠራዊትን እንድትቀላቀሉ ተጋብዛችኋል ‼
1 482
የፋኖ ስንቅና ትጥቅ ከባንዳ እና ጠላት መሆኑ ይጠናከር!!
የአይሑድ ብሔርተኞች ባደረጉት የሕልውና ትግል እያንጎላቸ እምቢ ያላቸውን የራሳቸውን ወገን አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት ትግላቸው ፈር እንዲይዝ አርገዋል !!
የአማራ ባንዳ ላይ እስከወዲያኛው ቀባሪ የሚያሳጣ የእርምት እርምጃ መውሰድ ያስፈልጋል !!
የተመሰገን ጥሩነህ፣ ብናልፍ አንዷለም፣ አረጋ ከበደ፣ አገኘሁ ተሻገር፣ መላኩ አለበል ወዘተ ቤተዘመድ ባንዳ ልጆቻቸውን ይምከሩ !!
የዞንና ወረዳ ምስለኔ በደንብ ሊቀጣና ሊወገድ ይገባል!!
በፖሊስ እና ሚሊሻ በአገዛዙ ስር ታቅፎ የሚመጣ ባንዳ ሀብት ንብረቱ ለትግሉ ይዋል ‼
