2 651
Subscribers
-224 hours
-157 days
-16130 days
Posting time distributions
Data loading in progress...
Find out who reads your channel
This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.Publication analysis
Posts | Views | Shares | Views dynamics |
01 #announcement
Everyone who has requested a DOV appointment check your email. VFS is updating the appointment dates. | 433 | 0 | Loading... |
02 Yes | 1 009 | 1 | Loading... |
03 የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ለኢትዮጵያውያን በጊዜያዊነት ወደ አውሮፓ የመግቢያ ቪዛ ፈቃድ መስጠት የሚከልክል ውሳኔ ማሳለፉ ተሰማ።
ለክልከላው የሰጠው ምክንያት ከኢትዮጵያ መንግስት በቂ ትብብር እያገኘሁ ባለመሆኑ ነው ብሏል።
በተጨማሪም የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን እዚህ ውሳኔ ላይ ያደረሰው በህብረቱ ሀገራት በህገወጥነት በሚቆዩ ኢትዮጵያውያን ዜጎች ዙሪያ ከሀገሪቱ መንግስት በቂ ትብብር እያገኘሁ ባለመሆኑ ነው ብሏል።
በዚህም የህብረቱ ለአባል ሃገራት ከዚህ በኋላ ኢትዮጵያውያን ቪዛ አመልካቾች ቪዛ ሲፈልጉ አስፈላጊ ሰነዶችን እንዲያቀርቡ እና በአውሮፓ ህብረት ህግ የተቀመጠውን መደበኛ መስፈርቶች እንዲያሟሉ እንደሚገደዱ ተጠቁሟል።
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ማስታወቂያና ጥቆማ 👇መቀበያ
https://t.me/wasumohammed | 663 | 0 | Loading... |
04 #EU #Visa
የአውሮፓ ህብረት ም/ቤት የኢትዮጵያውያን ዜጎች ቪዛ አሰጣጥ ላይ ጊዜያዊ ገደብ ጣለ።
የአውሮፓ ህብረት ም/ቤት በኅብረቱ አባል ሀገራት ውስጥ ለኢትዮጵያውያን ዜጎች ቪዛ አሰጣጥ ላይ ገደብ ማስቀመጡን ባወጣው መግለጫ አሳውቋል።
ከዚህ በኋላ ኢትዮጵያውያን ቪዛ አመልካቾች ቪዛ ሲፈልጉ ፦
- አስፈላጊ ሰነዶችን እንዲያቀርቡ እና በአውሮፓ ህብረት ህግ የተቀመጠውን መደበኛ መስፈርቶች እንዲያሟሉ እንደሚገደዱ፤
- አባል ሀገራት ከአሁን በኋላ ከ2 ጊዜ በላይ ወደ ህብረቱ አባል ሀገራት ለመግባት የሚያስችለውን ቪዛ ለኢትዮጵያውያን መስጠት እንደማይችሉ ፤
- የዲፕሎማቲክ ወይም የሰርቪስ ፓስፖርት የያዙ ኢትዮጵያውያን ቪዛ ሲፈልጉ መደበኛ የቪዛ ክፍያ ለመክፈል እንደሚገደዱ ተነግሯል።
በተጨማሪ መደበኛ ቪዛ ለማግኘት የሚጠበቀው የ15 ቀን ጊዜ ወደ 45 ቀን ተቀይሯል።
ይህ ውሳኔ የተወሰነው የአውሮፓ ህብረት ም/ቤት ባደረገው ግምገማ መሰረት ኢትዮጵያ በህገ-ወጥ መንገድ በአውሮፓ ህብረት ሀገራት የሚቆዩትን ዜጎቿን በማስመለስ ረገድ የምታደርገው ጥረት በቂ ባለመሆኑ እንደሆነ ተነግሯል።
ይሄ ገደብ እንከመቼ እንደሚቆይ የተባለ ነገር የለም።
https://www.consilium.europa.eu/en/press/press-releases/2024/04/29/ethiopia-council-restricts-visa-provision/
Via @TikvahethMagazine | 1 012 | 2 | Loading... |
05 https://www.units.it/en/prospective-students/programmes-taught-english | 678 | 0 | Loading... |
06 https://apply.unito.it/ | 653 | 1 | Loading... |
07 Congrates✨✨💥💥
For those who already Applied Got Acceptance letter , and pri_enrolled in universitaly, university of casino and Marche started send 𝑎 summary | 715 | 0 | Loading... |
08 No More Agent✊ | 718 | 0 | Loading... |
09 Let's begun our journey together💪💪 from the beginning | 731 | 0 | Loading... |
10 Join this group for more information, invite who need information | 628 | 0 | Loading... |
11 https://t.me/+OmKwXdSDuEdlMGM0
for more informations join the Group | 410 | 0 | Loading... |
12 https://www.unipr.it/en | 624 | 0 | Loading... |
13 https://www.unipa.it/mobilita/en/new-students/new-students---enrolment/enrolment-procedures-for-extra-eu-foreign-students | 627 | 0 | Loading... |
14 For Msc Applicants
1, Degree original or temporary
2, transcript / student copy
3, passport
4, medium of instruction for English proficiency
5, Cv
6, at least 2 recommendation letter
7, Motivation letter | 577 | 0 | Loading... |
15 For Bachelor's applicants Required Documents are:
1, grade 12 result
2, Diploma
3, English language proficiency
4, passport
5, CV
6, Recommendation letter "at least 2 "
7, Motivation letter | 605 | 0 | Loading... |
16 https://t.me/+OmKwXdSDuEdlMGM0
for more informations join the Group | 909 | 1 | Loading... |
17 Dear All,
Admissions are still open in following Universities with no application fee.
IELTS isn't mandatory.
First you need to secure your admission, then you can apply for regional scholarship.
1) University of Parma
2) University of Palermo
3) University of Naples Federico ll
4) University of Insubria
5) University of Campania
6) Marche Polytechnic University
7) University of Naples Parthenope
8) University of Trieste
9) University of Turin
10) University of Florence
Almost every field is available. Do apply as soon as possible and secure your admission.
Good Luck | 831 | 3 | Loading... |
#announcement
Everyone who has requested a DOV appointment check your email. VFS is updating the appointment dates.
43300
Photo unavailable
የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ለኢትዮጵያውያን በጊዜያዊነት ወደ አውሮፓ የመግቢያ ቪዛ ፈቃድ መስጠት የሚከልክል ውሳኔ ማሳለፉ ተሰማ።
ለክልከላው የሰጠው ምክንያት ከኢትዮጵያ መንግስት በቂ ትብብር እያገኘሁ ባለመሆኑ ነው ብሏል።
በተጨማሪም የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን እዚህ ውሳኔ ላይ ያደረሰው በህብረቱ ሀገራት በህገወጥነት በሚቆዩ ኢትዮጵያውያን ዜጎች ዙሪያ ከሀገሪቱ መንግስት በቂ ትብብር እያገኘሁ ባለመሆኑ ነው ብሏል።
በዚህም የህብረቱ ለአባል ሃገራት ከዚህ በኋላ ኢትዮጵያውያን ቪዛ አመልካቾች ቪዛ ሲፈልጉ አስፈላጊ ሰነዶችን እንዲያቀርቡ እና በአውሮፓ ህብረት ህግ የተቀመጠውን መደበኛ መስፈርቶች እንዲያሟሉ እንደሚገደዱ ተጠቁሟል።
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ማስታወቂያና ጥቆማ 👇መቀበያ
https://t.me/wasumohammed
66300
#EU #Visa
የአውሮፓ ህብረት ም/ቤት የኢትዮጵያውያን ዜጎች ቪዛ አሰጣጥ ላይ ጊዜያዊ ገደብ ጣለ።
የአውሮፓ ህብረት ም/ቤት በኅብረቱ አባል ሀገራት ውስጥ ለኢትዮጵያውያን ዜጎች ቪዛ አሰጣጥ ላይ ገደብ ማስቀመጡን ባወጣው መግለጫ አሳውቋል።
ከዚህ በኋላ ኢትዮጵያውያን ቪዛ አመልካቾች ቪዛ ሲፈልጉ ፦
- አስፈላጊ ሰነዶችን እንዲያቀርቡ እና በአውሮፓ ህብረት ህግ የተቀመጠውን መደበኛ መስፈርቶች እንዲያሟሉ እንደሚገደዱ፤
- አባል ሀገራት ከአሁን በኋላ ከ2 ጊዜ በላይ ወደ ህብረቱ አባል ሀገራት ለመግባት የሚያስችለውን ቪዛ ለኢትዮጵያውያን መስጠት እንደማይችሉ ፤
- የዲፕሎማቲክ ወይም የሰርቪስ ፓስፖርት የያዙ ኢትዮጵያውያን ቪዛ ሲፈልጉ መደበኛ የቪዛ ክፍያ ለመክፈል እንደሚገደዱ ተነግሯል።
በተጨማሪ መደበኛ ቪዛ ለማግኘት የሚጠበቀው የ15 ቀን ጊዜ ወደ 45 ቀን ተቀይሯል።
ይህ ውሳኔ የተወሰነው የአውሮፓ ህብረት ም/ቤት ባደረገው ግምገማ መሰረት ኢትዮጵያ በህገ-ወጥ መንገድ በአውሮፓ ህብረት ሀገራት የሚቆዩትን ዜጎቿን በማስመለስ ረገድ የምታደርገው ጥረት በቂ ባለመሆኑ እንደሆነ ተነግሯል።
ይሄ ገደብ እንከመቼ እንደሚቆይ የተባለ ነገር የለም።
https://www.consilium.europa.eu/en/press/press-releases/2024/04/29/ethiopia-council-restricts-visa-provision/
Via @TikvahethMagazine
1 01220
Show all...
Programmes in English
The University of Trieste offers a number of Bachelor's and Master's degrees entirely or partially taught in English, as well as many PhD international programmes
67800
Show all...
University of Turin
Start your journey, send your online application easily
65310
Congrates✨✨💥💥
For those who already Applied Got Acceptance letter , and pri_enrolled in universitaly, university of casino and Marche started send 𝑎 summary
71502
Join this group for more information, invite who need information
62803