EPS Grade-10
544
Subscribers
No data24 hours
-37 days
-730 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
ለገርጂ፣ ጉለሌ እና ጉርድ ሾላ ኢትዮ-ፓርንትስ ት/ቤቶች የተማሪ ወላጆች በሙሉ የ2016 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከሐምሌ 06 ቀን 2015 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 18 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ ብቻ መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሱት ቀናት ልጆቻችሁን እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን፡፡
ኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር
(ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት )
26510
ማስታወቂያ
ለገርጂ፣ ጉለሌና ጉርድ ሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች የተማሪ ወላጆች በሙሉ የ2015 ዓ.ም የአራተኛው ኳርተር የትምህርት አገልግሎት ክፍያ የሚከናወነው ከግንቦት 3/2015ዓ.ም እስከ ግንቦት 17/2015ዓ.ም ድረስ በመሆኑ በወቅቱ እንድትከፍሉ እናሳስባለን፡፡
ኆኅተ ጥበብ አ.ማ
(ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት )
21610
ለገርጂና ጉለሌ ኢትዮ ፓረንትስ ት/ቤት የተማሪዎች ወላጆች በሙሉ የ2016ዓ.ም የትምህርት ቤት ክፍያ ጭማሪ አስመልክቶ ሚያዝያ 22 ቀን 2015ዓ.ም ተጠርቶ የነበረዉ ስብሰባ ምዕላተ ጉባኤ ሳይሟላ በመቅረቱ ምክንያት ስብሰባዉ ሳይካሄድ ቀርቷል፡፡ በመሆኑም ስብሰባዉን በድጋሚ መጥራት አስፈላጊ ስለሆነ ለሚያዝያ 29 ቀን 2015ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት ጀምሮ በየት/ቤቶቹ ስብሰባዉን ለማካሄድ ፕሮግራም ተይዟል፡፡ በዚሁ መሰረት ልጆቻችሁን በምታስተምሩበት ት/ቤት በሰዓቱ በመገኘት በስብሰባዉ ላይ እንድትሳተፉ እናሳስባለን፡፡
ኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር
(ኢትዮ ፓረንትስ ት/ቤት)
20600
ለገርጂ እና ለጉለሌ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች የተማሪዎች ወላጆች በሙሉ፡፡ የ2016 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የትምህርት ቤት ጭማሪን በተመለከተ ሚያዚያ 22 ቀን 2015 ዓ.ም ስብሰባ ለማድረግ ፕሮግራም የተያዘ ስለሆነ ልጆቻችሁ እየተማሩበት በሚገኙት ት/ቤቶች ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት ጀምሮ በመገኘት በስብሰባው ላይ እንድትሳተፉ ጥሪያችንን በአክብሮት እናስተላልፋለን፡፡ኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር(ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት)
31100
####################
ለኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት ተማሪዎች እና ወላጆቸች በሙሉ
የትምህርት ቤታችንን አርማ በመጠቀም የተሳሳተ መረጃ በማህበራዊ አውታሮች ላይ በመሰራጨት ላይ ይገኛል። ይህም መረጃ ፍፁም የተሳሳተ ስለሆነ ተማሪዎቻችን በነገዉ እለት ማለትም ጥር 29/2015 ዓ.ም የት/ቤቱን ዩኒፎርም በአግባቡ ለብሳችሁ በትምህርታችሁ ላይ እንድትገኙ ከወዲሁ አጥብቀን እናሳስባለን።
34530
ለገርጂ፣ ጉለሌና ጉርድ ሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች የተማሪ ወላጆች በሙሉ በነገው እለት በሚከበረው የከተራ በዓል ምክንያት መንገዶች ስለሚዘጉ በሁሉም ትምህርት ቤቶች ትምህርት የማይኖር መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ነገ ይስጥ የነበረው ፈተና ለሰኞ 15-2015 እንዲሁም ስኞ የነበረው ወደ ማክስኞ የተሻገረ መሆኑን እንገልፃለን።
ኆኅተ ጥበብ አ.ማ
(ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት )
582220
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.