en
Feedback
Gumisofts

Gumisofts

Open in Telegram

🚀Welcome to Gumisofts – Powering Every Business Operations 💻 What we do: • We are building tools to support local business stay tuned for more. Visit:- https://gumisofts.com

Show more
9 998
Subscribers
No data24 hours
-427 days
-24430 days
Posts Archive
ዝም ይበል በረከት ተስፋዬ Cover Song | 6 MB | @Yemezimur_Maikel | @Yemezimur_Maikel ◈◈ JOIN US ◈◈

🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂ 🎤ከወንድ ዘማሪዎች ውስጥ ማንን ታደንቃላቹ ? በመዝሙሮቹ የተባረካቹ እና የምትወዱትን ዘማሪ ምረጡ ቀጥሎም የሚመጣላቹ መንፈሳዊ ቻናል ተቀላቀሉ ። ⚡️Wave ለመግባት 👉 @samazion_cj 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

#ጥንቃቄ ከግንቦት 16 እና 17 የሚደረገው ፕሮግራም በቅድሚያ መስቀል አደባባይ ተብሎ ነበር የተሰራው ነገር ግን ቦታው በሌላ ፕሮግራም ስለ ተያዘ ወደ ሀዋሳ ኢንተርናሽናል ስታዲየም መቀየሩ ይታወቃል
#ጥንቃቄ ከግንቦት 16 እና 17 የሚደረገው ፕሮግራም በቅድሚያ መስቀል አደባባይ ተብሎ ነበር የተሰራው ነገር ግን ቦታው በሌላ ፕሮግራም ስለ ተያዘ ወደ ሀዋሳ ኢንተርናሽናል ስታዲየም መቀየሩ ይታወቃል። ሆኖም ቀደም ተብሎ የተሰራው የምስል ማስታወቂያ በትልልቅ መንፈሳዊ ቴሌቪዥን በEvangelical, GMM እና በሌሎችም ሚዲያዎች አሁንም ቦታው መስቀል አደባባይ ተብሎ እየተነገረ ያለው ስህተት በመሆኑ ትክክለኛው በአብያተ ክርስቲያናት የተዘጋጀው የንስሃና የምልጃ ፕሮግራም በሀዋሳ እስታዲየም መሆኑን እንዲታወቅ ለሁሉም ይነገር እና ሼር ይደረግ። #ዛሬ ግንቦት 16 ቅዳሜ ከ9:00 ጀምሮ ሀዋሳ እስታዲየም እንገናኝ። @christianmedia_center @christianmedia_center

#የኢትዮጵያ #ሙሉ #ወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያን የሁለት አቅመ ደካማ እማወራ ቤቶችን የማደስ ስራ አስጀመረች። በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 የሁለት አቅመ ደካማ ቤቶችን የማደስ የማስጀመር ስራ ላይ
#የኢትዮጵያ #ሙሉ #ወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያን የሁለት አቅመ ደካማ እማወራ ቤቶችን የማደስ ስራ አስጀመረች። በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 የሁለት አቅመ ደካማ ቤቶችን የማደስ የማስጀመር ስራ ላይ የቤተ እምነቷ ፕሬዝዳንት መጋቢ ላኮ በዳሶ፣ ም/ት ፕሬዝዳንት መጋቢ ለወየሁ ስንሻው ተገኝተው ስራውን አስጀምረዋል። የቤት እደሳው መርሃ ግብር በሁለት ወራት የሚጠናቀቅ መሆኑን በወቅቱ በተሰጠው መግለጫ የታወቀ ሲሆን በቤት ውስጥ የነበሩ ሰዎች ለጊዜው የማረፍያ ቦታ እንዳይቸገሩ የቤት ኪራይ የሚሆን ወጪ በቤተክርስቲያኗ መሸፈኑ ተገልጾአል። የቤተ እምነቷ ፕሬዝደንት ባደረጉት ንግግር ቤተክርስቲያኗ እንደዚህ አይነት ማህበራዊ ሀላፊነት ማከናወን መጽሐፍ ቅዱሳዊ መርህ የተከተለና በቀጣይም በማህበራዊ እና በሀገራዊ ልማት ስራዎች ላይ በንቃት በመሳተፍ እንደምትቀጥል ገልጸዋል። የየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ምስጋና እንጅሉ የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን ይሄን በጎ ሰናይ ተግባር በማከናወኗ ምስጋናቸውን አቅርበው በዚህ አርያነት መከተሏ ቤተክርስቲያኗ ለሌሎችም ምሳሌ የምትሆን ናት ሲሉ አድናቆታቸውን ገልጸዋል። የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን ዋና ጽ/ ቤት ከዚህ ቀደም በወረዳው የሚመጡትን ልማታዋና ማህበራዊ ጉዳዮች የያዙ ጥያቄዎችን በመቀበል በንቃት በመሳተፍ ማህበራዊ እና መንፈሳዊ ሀላፊነቷን እየተወጣች መሆኑንን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። @christianmedia_center @christianmedia_center

ጆን ኤፍ. ዋልቮርድ ከላይ የተለቀቅነውን መጽሐፍ በማዋቀር አስተዋጾ ያደረጉና በነገረ መልኮት እውቀታቸው አንቱታን ያተረፉ ምሁር ናቸው። ይህም መጽሐፋቸው ስለ መንፈስ ቅዱስ ማንነት እና አገልግሎት በጥልቀት የተጻፈ ስለመሆኑ ያንበበ ሁሉ የሚመሰክረው ነው። ይነበብ! 📔ርዕስ፦ መንፈስ ቅዱስ ማንነቱና አገልግሎቱ / Holy Spirit 👤ጸሐፊ፦ ዶክተር ጆን ኤፍ. ዋልቮርድ/John F. Walvoord 🗣ትርጉም፦ ጌቱ ግዛው 📑የገጽ ብዛት፦ 369 __ sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ     ▷@christianmedia_center ◁     ▷@christianmedia_center◁                △Join us △

በእግዚአብሔር የሚታመን   “ነገር ግን በእግዚአብሔር የሚታመን፣ መታመኛውም እግዚአብሔር የሆነ ሰው ቡሩክ ነው። በውሃ ዳር እንደ ተተከለ፣ ሥሩንም ወደ ወንዝ እንደ ሰደደ ዛፍ ነው፣ ሙቀት ሲመጣ አይፈራም፤ ቅጠሉም ዘወትር እንደለመለመ ነው፤ በድርቅ ዘመን አይሠጋም፤ ፍሬ ማፍራቱንም አያቋርጥም።” ት.ኤርሚያስ 17:7-10 (አ.መ.ት)

📡📡📡📡📡📡📡📡📡📡📡📡📡📡 የምትወዱትን ከቲቪ ቻናሎች ዉስጥ መርጣችሁ ሙሉውን ፕሮግራም መከታተል ትችላላችሁ የምትወዱትን ቻናል ምረጡ ቀጥሎም የሚመጣላቹ መንፈሳዊ ቻናል ተቀላቀሉ ። ⚡️Wave ለመግባት 👉 @samazion_cj 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

Bizalign | ብዛልኝ | Aster Abebe አንተ የሌለህበት ቦታ ለምኔ ሃገር ለምኔ ከፍታ ለምኔ አንተ የሌለህበት ህብረት ለምኔ መዝሙር ለምኔ ወሬ ለምኔ አንተ የሌለህበት ቦታ ለምኔ ሃገር ለምኔ ከፍታ ለምኔ አንተ የሌለህበት ህብረት ለምኔ መዝሙር ለምኔ ወሬ ለምኔ አስጠጋኝ ወደ ዕቅድህ ወዳየህልኝ ወደ ሃሳብህ ኧረ አስጠጋኝ ወደ እቅድህ ወዳየህልኝ ወደሃሳብህ የእግሮቼን ጉዞ መትርልኝ የአንደበቴን ቃል ስፈርልኝ ለፈቃዴ ገደብን አብጅለት ሞገደኛው ልቤ ይወቅ ለከት አስተምረኝ ምን ትላለህ ማለት የእግሮቼን ጉዞ መትርልኝ የአንደበቴን ቃል ስፈርልኝ ለፈቃዴ ገደብን አብጅለት ሞገደኛው ልቤ ይወቅ ለከት አስተምረኝ ምን ትላለህ ማለት አይኖቼ እያዩ ቅጥቅጧን ሸንበቆ ደግፈህ ስታቆመኝ እያወቀ ልቤ የምጤሰውን ጧፍ ቀርበህ ስታበራኝ ጆሮዬ እየሰማ ለራስ የማልበቃውን ስታተርፈኝ ለሃገር በቀረልኝ እድሜ ከአንተ ሌላ ውጪ አፌ ምን ይናገር አሁንም ብዛልኝ እንዲረዝም እድሜዬ አብልጬ ልጠጋህ እንዲደምቅ ማታዬ ሁነኝ መዋያዬ በቀረልኝ ዘመን መንገዴ እየነጋ እስኪሆን ሙሉ ቀን አሁንም ብዛልኝ እንዲረዝም እድሜዬ አብልጬ ልጠጋህ እንዲደምቅ ማታዬ ሁነኝ መዋያዬ በቀረልኝ ዘመን መንገዴ እየነጋ እስኪሆን ሙሉ ቀን ውሎ ከአንተ ጋራ አድሮና ሰንብቶ ማን በትናንት ቀረ ከአንተ ብዙ ቀድቶ የለውጥ ጅማሬ ነህ የህይወት ማጣፈጫ የተጠጉህ ሁሉ ወጥተዋል በብልጫ ውሎ ከአንተ ጋራ አድሮና ሰንብቶ ማን በትናንት ቀረ ከአንተ ብዙ ቀድቶ የለውጥ ጅማሬ ነህ የህይወት ማጣፈጫ የተጠጉህ ሁሉ ወጥተዋል በብልጫ ሰሞነኛ እንዳልሆን አድሮ እንዳልሰለች ጉልበቴን ላስጠጋ ወደ ቃሎችህ ደጅ ዘመንን ዘላቂ እንዲሆን ነገሬ ዙረቴን አቁሜ ልፈልግህ ዛሬ @Yemezimur_Maikel @Yemezimur_Maikel

✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ ❤️የተወለዱበትን ወር በመምረጥ የሚደርሶትን መንፈሳዊ ቻናል በመቀላቀል ዕውቀቶችን ያግኙ መንፈሳዊ ህይወቶንም ይቀይሩ          😍  መልካም ዕድል!!!😍 👤Waver @samazion_cj 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

የምትናፈቅ የክረምቷ ፀሀይ ሙቀቷን ፍጥረት ፈልጎ ሰማይ ሰማይ ሲያይ ብትወጣ ጭጋጉን አልፋ ብትቀር በደመና ተውጣ ህይወት አይቀርም ዑደቱ በቀዝቃዛው አየር ዙረቱ አማራጭ የሌላት ነፍሴ ግን ሺ ፀሀይ ቢወጣ አይሞቃትም ውበቷ ክብሯ አንተ ነህ ከእልፍ አእላፋት መካከል አንድም ክብር የለም ዋላ ወደ ውሀ ምንጭ እንደምትናፍቅ/×2 ነፍሴ ገሰገሰች አንተን አንተን አለች አትሂድ ከደጄ ወዳጄ ቤቴ ግባ እግርህን ልጠብህ እባክህ አረፍ በልና እንግዶችን ልሸኝ ገፍተው ከልፍኝ ያራቁህን ደምቀህ እንዳትታይ በምክር የሚያቀሉህን አሀሀ ደጆች ይከፈቱ አሀሀ የክብር ፡ ንጉስ ፡ ይግባ አሀሀ ይህ የክብር ንጉስ ማነው አሀሀ የጭፍሮች አምላክ እ/ር ነው.....አሃሃ ያላንተ አይሆንልኝም ወዳጄ አረ እንዴት ይሆንልኛል አንተን ገፍቼ ኑርና ልኑር በህይወት ስትኖር ነው ኖርኩኝ ማለት ከኔ መኖር ይልቅ ይሻላል ሰው ብቻውን ምን ይፈይዳል ያለ እኔ መኖር የምትችል ከአንተ ውጭ መኖር የማልችል.....አሃአሃአሃ ስለሆንኩ አትውሰድብኝ እሳቱን ከመቅረዙ ላይ ዘውትር ይንደድልኝ ዋላ ወደ ውሀ ምንጭ... ሰው እንደሚናኖረው ለመኖር ተመሳስዬ አልቻልኩም በእንጀራ ለመዝለቅ ነፍሴን አታልዬ የትም እንደማልደርስ ገብቶኛል በእኔ እሩጫ እግሬን በፈቃድህ እሰረው እስከመጨረሻ አሀሀ ደጆች ይከፈቱ... ዘማሪ ተመስገን አበራ | @Yemezimur_Maikel | @Yemezimur_Maikel

🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂🙎‍♂ 🎤ከወንድ ዘማሪዎች ውስጥ ማንን ታደንቃላቹ ? በመዝሙሮቹ የተባረካቹ እና የምትወዱትን ዘማሪ ምረጡ ቀጥሎም የሚመጣላቹ መንፈሳዊ ቻናል ተቀላቀሉ ። ⚡️Wave ለመግባት 👉 @samazion_cj 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

🌧🔥ኢሄን መዝሙር ስሙትማ #እንዴት የውስጤን መንፈስ #እንዳነቃቃው🌧🔥🌧🔥🌧🔥🌧🔥🌧🔥🌧🔥🌧😭😭#እየሱስ በልዩነት መነካትና መነካካት ይሁንላችሁ 😭😭😭😭😭🌧🔥🌧🔥 @Yemezimur_Maikel @Yemezimur_Maikel

🌧🔥ኢሄን መዝሙር ስሙትማ #እንዴት የውስጤን መንፈስ #እንዳነቃቃው🌧🔥🌧🔥🌧🔥🌧🔥🌧🔥🌧🔥🌧😭😭#እየሱስ በልዩነት መነካትና መነካካት ይሁንላችሁ 😭😭😭😭😭🌧🔥🌧🔥 @Yemezimur_Maikel @Yemezimur_Maikel

የአምቦ መካነ ኢየሱስ የአምልኮ ህንጻ ተመረቀ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ አምቦ ማህረ ምዕመናን አዲስ የአምልኮ ህንፃ ተመረቀ። ከተተከለች 50 ዓመታትን ያስቆጠረችው የአምቦ
የአምቦ መካነ ኢየሱስ የአምልኮ ህንጻ ተመረቀ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ አምቦ ማህረ ምዕመናን አዲስ የአምልኮ ህንፃ ተመረቀ። ከተተከለች 50 ዓመታትን ያስቆጠረችው የአምቦ መካነ ኢየሱስ ቤ/ክ፡ የቤተ ክርስቲያኗ ፕሬዝደንት ቄስ ዶ/ር ዮናስ ይገዙ በተገኙበት ተመርቃለች። ቤ/ክኗ ለወንጌላዊያን የስደት ዘመን በነበረበት 1975 ዓ.ም ጀመራ የምስራቹን ወንጌል ስታገለግል የቆየች ናት። በነዚህ ጊዜያት በርካታ ማህበረ ምዕመናንን እና የስብከት ጣቢያዎችን በመትከል ወንጌል ስታዳርስ ቆይታለች።

ሞት አለፈ Kingdom Sound Live Worship | 12 MB | @Yemezimur_Maikel | @Yemezimur_Maikel ◈◈ JOIN US ◈◈

ዛሬ ቸርች ፕሮግራም የሄዳችሁ እንዴት ነበር ፕሮግራሙ መልስ በ #Reaction በጣም በጣም ክብር ነበር...🔥 ምንም አይልም ነበር....🙏 በአካል እንጂ በመንፈስ ቸርች አልነበርኩም.🤷‍♀ እኔ ቸርች አልሄድኩም የምትሉ.....💔 የሄዳችሁ ስለ ምን ተማራችሁ....on comment 👇

ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ ሁላችን ወደ ቤታችን 🤍😇

የመለዳ ቃል ማርቆስ 11 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²² ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው፦ በእግዚአብሔር እመኑ። ²³ እውነት እላችኋለሁ፥ ማንም ያለው ነገር እንዲደረግለት ቢያምን በልቡ ሳይጠራጠር፥ ይህን ተራራ፦ ተነቅለህ ወደ ባሕር ተወርወር ቢል ይሆንለታል። ²⁴ ስለዚህ እላችኋለሁ፥ የጸለያችሁትን የለመናችሁትንም ሁሉ እንዳገኛችሁት እመኑ፥ ይሆንላችሁማል። ²⁵ ለጸሎትም በቆማችሁ ጊዜ፥ በሰማያት ያለው አባታችሁ ደግሞ ኃጢአታችሁን ይቅር እንዲላችሁ፥ በማንም ላይ አንዳች ቢኖርባችሁ ይቅር በሉት።

አዲሱ የካቶሊክ ቤ/ክ ሊቀ ጳጳስ ቤተሰብ የሚመሰረተው በአንድ ወንድ እና አንድ ሴት ጥምረት ነው አሉ። ሊቀ ጳጳሱ ሊዮ 14ኛ አክለውም ከማህጸን ያልወጣ እና ያረጀ ሰው በእግዚአብሔር ፊት እኩል ክብር
አዲሱ የካቶሊክ ቤ/ክ ሊቀ ጳጳስ ቤተሰብ የሚመሰረተው በአንድ ወንድ እና አንድ ሴት ጥምረት ነው አሉ። ሊቀ ጳጳሱ ሊዮ 14ኛ አክለውም ከማህጸን ያልወጣ እና ያረጀ ሰው በእግዚአብሔር ፊት እኩል ክብር ያላቸው ናቸው ሲሉ ገልጸዋል። ይሄ ንግግራቸው ቤተ ክርስቲያኗ ለምትታማበት የግብረሰዶም እና ውርጃ ጉዳዮች መጽሃፍ ቅዱሳዊ ቱምቢ ያስቀመጠ ንግግር ነው ተብሏል። የመጀመሪያው አሜሪካዊ ጳጳስ የሆኑ ሊቀ ጳጳስ ሊዮ 14ኛ በቫቲካን ከዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ በሃይማኖቶች መካከል ንግግሮችን ማዳበር ያስፈልጋል ብለዋል። ትላንት አርብ ከዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ ጋር ከእሁዱ የመጀሪያዉ ሲመታቸው በፊት ባደረጉት የዝግ በር ንግግር ነው። ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቱ ሊቀ ጳጵሱ ከ180 ሃገራት ጋር ግንኙነትያላትን ቫቲካን ሃገረ መንግስት መሪ በመሆናቸው የሚደረግ ግንኙነት ነው። ሊቀ ጳጳሱ ከአውግስጢኖስ ቤተ ስርዓት የወጡ ስለሆነ ግንቦት 1 ወደ አደባባይ ሲወጡ “ሰላም ለእናንተ ይሁን” ብለው ንግግራቸውን መጀመራቸው ሰላም በጵጵስናቸው ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ መሆኑ አመላካች ነው። ሰላማዊ ማህበረሰብን በመገንባት ሂደት ውስጥ ለቤተሰብ ቅድሚያ በመስጠት በአንድ ወንድ እና በአንዲት ሴት ላይ መሰረት ያደረገ ቤተሰብ መገንባትን መንግስታት ማገዝ አለባቸው ብለዋል። ሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስ በጵጵስናቸው ወቅት ውርጃን እና በፈቃደኝነት ራስን ማጥፋትን የተቃወሙ ሲሆን፣ የቤተ ክርስቲያንን በሮች ለሰዶማዊያን ከፍተዋል ሲል ያስነበበው አሶሼትድ ፕረስ ነው።

“LetAfrica Go” 2025” ኮንፈራንስ ተካሄደ። በኮንፈራንሱከ20 የአፍሪካ ሃገራት የተወጣጡ መሪዎች እና አገልጋዮች ተካፋይ ሆነዋል። ከግንቦት1-3 አዲስ በተከፈተው የአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬ
“LetAfrica Go” 2025” ኮንፈራንስ ተካሄደ። በኮንፈራንሱከ20 የአፍሪካ ሃገራት የተወጣጡ መሪዎች እና አገልጋዮች ተካፋይ ሆነዋል። ከግንቦት1-3 አዲስ በተከፈተው የአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ሴንተር የተካሄደው ኮንፈራንሱ “መለኮታዊ ግንኙነት - የእስራኤል ትንቢታዊ ሃላፊነት በአፍሪካ መነቃቃትና ብልጽግና” በሚል መሪ ቃል ተካሂዷል። ወንጌላዊያንመሪዎቹ ሰላም በኢየሩሳሌም እንዲሰፍን፣ በሃማስ የታገቱ እስራኤላዊያን እንዲለቀቁ እና በአፍሪካ እና እስራኤል መካከል ጠንካራ ግንኙነት እንዲኖር ጸሎት አድርገዋል። በመድረኩበኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር ዶ/ር አቭራሃም ንጉሴ፣ ኢትዮጵያ እና እስራኤል ያላቸውን ታሪካዊ ግንኙነት አስታውሰው፣ ሃገራቱ በልማት፣ ግብርና፣ መድሃኒት፣ የምግብ ደህንነት፣ ፈጠራ እና ሌሎችም ዘርፎች ላይ ይበልጥ እንደሚሰሩ ገልጸዋል። የ”LetAfrica Go” ንቅናቄ መስራች ዶ/ር ፓስተር አበራ ሃብቴ በአህጉሪቱ እና በውጪ ያሉ አፍሪካዊያን በሙሉ ከእስራኤል ጎን መቆም አለባቸው ሲሉ ተናገረዋል። LetAfrica Go ንቅናቄ የአፍሪካ ለውጥ ከፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ በላይ መንፈሳዊ መሆን አለበት ብሎ ያምናል። በተጨማሪ ከእስራኤል ጋር አብሮ መቆም ዋና መርሁ ነው። አመታዊ ኮንፈራንሱ በኤልሻዳይ ቲቪ ኔትወርክ መስራች ዶ/ር አበራ ሃብቴ በ2023 የተጀመረ ነው።