en
Feedback
Brothers

Brothers

Open in Telegram
599
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
+130 days
Posts Archive
ውድ ቅዱሳን፣ የኮንፈረንሶቹን መልእክቶች በአማርኛ መከታተል የምትፈልጉ፣ የአማርኛ ትርጉም በ FM ሬድዮ ስለሚተላለፍ FM ሬድዮ እና የጆሮ ማዳመጫ ይዛችሁ እንድትመጡ ::

photo content

ውድ ቅዱሳን፣ ለዛሬው ፐምረቃ የዙም ስብሰባ የአማርኛ ትርጉም ስለሚኖር በአማርኛ መከታተል ትችላላችሁ::

ውድ ቅዱሳን:- ነገ በጌታ ቀን በመሰብሰቢያ አዳራሽ የሚኖረው ስብሰባ:- ጠዋት 2፡30 እስከ 4:30 በለሚ ኩራ፣ በየካ፣በአራዳ፣ በልደታ እና በንፋሰ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ጠዋት 5:00 እስከ 7:00 በቦሌ፣ በአቃቂ ቃሊቲ፣ በኮልፌ ቀራንዮ፣ በአዲስ ከተማ፣ በጉለሌ እና በቂርቆስ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡

photo content

በአዲስ አበባ ያለው የሙሉ ጊዜ ሥልጠና ምረቃ፦ በአዲስ አበባ ያለው የሙሉ ጊዜ ሥልጠና በዚህ የሥልጠና ማገባደጃ ጊዜ፣ በአጠቃላይ 4 ሠልጣኞችን በኦንላይን ማስመረቅ ስለቻለ ጌታን እናመሰግነዋለን። ቅዳሜ ኅዳር 22፣ 2016 ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት በሚደረግው የምረቃ ስብሰባ ሁሉም ቅዱሳን አብረውን እንዲገኙ በአክብሮት እንጋብዛለን። በዚህ ጊዜ ተመራቂ ሠልጣኞች ባለፉት ሁለት ዓመታት በውስጣቸው ያከማቹትን የክርስቶስን ብልጥግና ለማካፈል ጊዜ ያገኛሉ። በእነዚህ ውድ ተመራቂዎች ምስክርነት ጌታ ይጎላ እና ይከብር ዘንድ መንገድ ያግኝ። ከዚህ በታች የምረቃው ሥነ ሥርዓት የሚካሄድበትን የዙም ማስፈንጠርያ አያይዘናል። የዙም የመለያ ቁጥር፦ 882 2526 7490 የይለፍ ቃል፦ 837545 ጌታ ለእርሱ የሚጠቅሙ ዕቃዎችን ያገኝ ዘንድ ብዙ ወጣት ቅዱሳንን በእውነት፣ በሕይወት፣ በወንጌል፣ በአገልግሎት እና በባህሪ ፍጹም ለማድረግ የሙሉ ጊዜ ሥልጠናውን መጠቀሙን ይቀጥል።

ውድ ቅዱሳን ነገ የሚኖረን ስብሰባ ለሁሉም ድስትሪክት ጀርመን አደባባይ በሚገኘው በጉዲና ቱምሳ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ሲሆን የስብሰባው ሰአት ከጠዋቱ 3፡30እስከ 6፡30 ሰአት ይሆናል:: ይህንን ማስታወቂያ ላልሰሙ ቅዱሳን አሰሙ።

ውድ ቅዱሳን ነገ በጌታ ቀን በመሰብሰቢያ አዳራሽ የሚኖረው ስብሰባ:- ጠዋት 2፡30 እስከ 4:30 በቦሌ፣ በአቃቂ ቃሊቲ፣ በኮልፌ ቀራንዮ፣ በአዲስ ከተማ፣ በጉለሌ እና በቂርቆስ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ጠዋት 5:00 እስከ 7:00 በለሚ ኩራ፣ በየካ፣በአራዳ፣ በልደታ እና በንፋሰ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ይህን ማስታወቂያ ለሁሉም ቅዱሳን አሰሙ::

ውድ ቅዱሳን ነገ የሚኖረን ስብሰባ ለሁሉም ድስትሪክት ጀርመን አደባባይ በሚገኘው በጉዲና ቱምሳ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ሲሆን የስብሰባው ሰአት ከጠዋቱ 3፡30እስከ 6፡30 ሰአት ይሆናል:: ይህንን ማስታወቂያ ላልሰሙ ቅዱሳን አሰሙ።

ውድ ቅዱሳን ነገ በአዲስ ዓመት መጀመሪያ በጉዲና ቱምሳ የሚኖረው ስብሰባ የሚጀምረው :- ጠዋት 3፡00 ስለሆነ ሁላችንም በሰዓቱ እንገናኝ ጌታ አዲስ ጅማሬ ይስጠን ይህን ማስታወቂያ ለሁሉም ቅዱሳን አሰሙ::

ውድ ቅዱሳን ነገ የሚኖረን ስብሰባ ለሁሉም ድስትሪክት ጀርመን አደባባይ በሚገኘው በጉዲና ቱምሳ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ሲሆን የስብሰባው ሰአት ከጠዋቱ 3፡00 እስከ 6፡30 ሰአት ይሆናል:: ይህንን ማስታወቂያ ላልሰሙ ቅዱሳን አሰሙ።

ውድ ቅዱሳን ነገ በጌታ ቀን በመሰብሰቢያ አዳራሽ የሚኖረው ስብሰባ:- ጠዋት 2፡30 እስከ 4:30 በቦሌ፣ በአቃቂ ቃሊቲ፣ በኮልፌ ቀራንዮ፣ በአዲስ ከተማ፣ በጉለሌ እና በቂርቆስ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ጠዋት 5:00 እስከ 7:00 በለሚ ኩራ፣ በየካ፣በአራዳ፣ በልደታ እና በንፋሰ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ይህን ማስታወቂያ ለሁሉም ቅዱሳን አሰሙ::

ውድ ቅዱሳን ነገ በጌታ ቀን በመሰብሰቢያ አዳራሽ የሚኖረው ስብሰባ:- ጠዋት 2፡30 እስከ 4:30 በቦሌ፣ በአቃቂ ቃሊቲ፣ በኮልፌ ቀራንዮ፣ በአዲስ ከተማ፣ በጉለሌ እና በቂርቆስ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ጠዋት 5:00 እስከ 7:00 በለሚ ኩራ፣ በየካ፣በአራዳ፣ በልደታ እና በንፋሰ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ይህን ማስታወቂያ ለሁሉም ቅዱሳን አሰሙ::

ውድ ቅዱሳን ነገ በጌታ ቀን በመሰብሰቢያ አዳራሽ የሚኖረው ስብሰባ:- ጠዋት 2፡30 እስከ 4:30 በቦሌ፣ በአቃቂ ቃሊቲ፣ በኮልፌ ቀራንዮ፣ በአዲስ ከተማ፣ በጉለሌ እና በቂርቆስ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ጠዋት 5:00 እስከ 7:00 በለሚ ኩራ፣ በየካ፣በአራዳ፣ በልደታ እና በንፋሰ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ይህን ማስታወቂያ ለሁሉም ቅዱሳን አሰሙ::

ውድ ቅዱሳን፣ ነገ የሚኖረን የጌታ ቀን ስንሰባ በጊዮን ሆቴል ጠዋት ከ 3፡00 እስከ 6:30 ሰዓት ይሆናል። ጌታ ቤተ ክርስቲያኑን ይገንባ!!!

ውድ ቅዱሳን፣ ነገ የሚኖረን የጌታ ማእድ ስንሰባ በጊዮን ሆቴል ጠዋት ከ 3፡00 እስከ 4፡00 ሰዓት ይሆናል። በመቀጠልም የኮንፍራንሱ መልእክቶች ይቀጥላሉ።

photo content

ውድ ቅዱሳን:- ቦታ ባለመገኘቱ ምክንያት ሁላችንም በአንድ ላይ መሰብሰብ ባለመቻላችን በነበረን ፕሮግራም መሰረት መሰብሰባችንን እንቀጥላለን። በዚህም መሰረት ነገ በመሰብሰቢያ አዳራሽ የሚኖረው ስብሰባ:- ጠዋት 2፡30 እስከ 4:30 በለሚ ኩራ፣ በየካ፣በአራዳ፣ በልደታ እና በንፋሰ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ጠዋት 5:00 እስከ 7:00 በቦሌ፣ በአቃቂ ቃሊቲ፣ በኮልፌ ቀራንዮ፣ በአዲስ ከተማ፣ በጉለሌ እና በቂርቆስ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡

ውድ ቅዱሳን:- ነገ በጌታ ቀን በመሰብሰቢያ አዳራሽ የሚኖረው ስብሰባ:- ጠዋት 2፡30 እስከ 4:30 በለሚ ኩራ፣ በየካ፣በአራዳ፣ በልደታ እና በንፋሰ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ጠዋት 5:00 እስከ 7:00 በቦሌ፣ በአቃቂ ቃሊቲ፣ በኮልፌ ቀራንዮ፣ በአዲስ ከተማ፣ በጉለሌ እና በቂርቆስ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡

ውድ ቅዱሳን:- ነገ በጌታ ቀን በመሰብሰቢያ አዳራሽ የሚኖረው ስብሰባ:- ጠዋት 2፡30 እስከ 4:30 በለሚ ኩራ፣ በየካ፣በአራዳ፣ በልደታ እና በንፋሰ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡ ጠዋት 5:00 እስከ 7:00 በቦሌ፣ በአቃቂ ቃሊቲ፣ በኮልፌ ቀራንዮ፣ በአዲስ ከተማ፣ በጉለሌ እና በቂርቆስ ክፍለ ከተማዎች ለሚኖሩ ቅዱሳን ይሆናል፡፡