cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

Advertising posts
207
Subscribers
No data24 hours
-17 days
-730 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ወንጌል የሰው ሃሳብና ፍልስፍና ውጤት ሳይሆን መለኮት ሰውነትን ጨምሮ የሰው ልጆችን ከኃጢአት ዝቅታ ወደ ከበረው የእግዚአብሔር ፅድቅ ከፍታ ያጣበት የእግዚአብሔር የመጨረሻ የማዳን ጥበብ የተገለጠበት ኃይል ነው።
Show all...
2
“ኢየሱስም በይሁዳ ቤተ ልሔም በንጉሡ በሄሮድስ ዘመን በተወለደ ጊዜ፥ እነሆ፥ ሰብአ ሰገል፦ የተወለደው የአይሁድ ንጉሥ ወዴት ነው? ኮከቡን በምሥራቅ አይተን ልንሰግድለት መጥተናልና እያሉ ከምሥራቅ ወደ ኢየሩሳሌም መጡ።”   — ማቴዎስ 2፥1-2 እንኳን ለጌታችን ለመዳኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ https://t.me/+kU6ysI5V2VtkMjA8
Show all...
👍 1
“ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና።” ሉቃስ 2፥11 እንኳን ለብርሃነ ልደቱ መታሰቢያ በሰላም አደረሳችሁ ! https://t.me/+kU6ysI5V2VtkMjA8 Join 👆
Show all...
👍 1
“ሕፃን ተወልዶልናልና፥ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና፤ አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል፤ ስሙም ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል።”   — ኢሳይያስ 9፥6 “For unto us a child is born, unto us a son is given: and the government shall be upon his shoulder: and his name shall be called Wonderful, Counsellor, The mighty God, The everlasting Father, The Prince of Peace.”   — Isaiah 9፥6 (KJV) https://t.me/+kU6ysI5V2VtkMjA8 Join👆👆
Show all...
👍 1
#ከመንፈስ_ቅዱስ_ጋር_ያለ_ህብረት ካትሪን ኩልማን በሄደችበት ሁሉ የመንፈስ ቅዱስን ኃይል ትገልጥ ነበር። አዳራሹ የቱንም ያህል ትልቅ ወይም ትንሽ ቢሆን፣ ኃጢአተኛ ወይም ጻድቅ ሰው ካትሪን ወደ ሕንጻው ስትገባ ያውቅ ነበር፣ ምክንያቱም አየሩ በሙሉ ይለወጥ ነበር🙊። የእርሷ ሕይወት ለጸሎት የተሰጠ ህይወት ነበር🔥። ብዙ የምትጓዝ ብትሆንም ሁልጊዜ ግን ትጸልይ ነበር።  ከስብሰባዎቿ በፊት አብረዋት የሚያገለግሉ ሰዎች ሲናገሩ "ወደ ታችና ወደ ላይ እየተራመደች፣ ጭንቅላቷን ከፍና ዝቅ እያደረገች፣ እጆቿ ወደ ላይ ከፍ ብለው፣ ፊቷም በእምባ ይሞላ ነበር።" ኦራል ሮበርትስ የእርሷ ጸሎት ምን ያህል ብርቱ እንደሆነ ሲናገር "ከመንፈስ ቅዱስ ጋር እየተወያየች እና እየተነጋገረች ያለ ይመስላል፣ እናም ካትሪን የቱ ጋር አቁማ መንፈስ ቅዱስ የቱ ጋር እንደሚጀምር ማወቅ አትችሉም። ይህን ያህል አንድነት ነበራት Join and share 👇👇👇 https://t.me/+FuvxivC5vl9hNWE0 https://t.me/+FuvxivC5vl9hNWE0 https://t.me/+FuvxivC5vl9hNWE0 👆👆👆 Join and share Linkun በመጫን ቤተሰብ ይሁኑን❤️
Show all...
1
  • File unavailable
  • File unavailable
  • File unavailable
  • File unavailable
  • File unavailable
“ለክርስቶስ መመስከሬ በእናንተ ዘንድ እንደ ጸና፥ በነገር ሁሉ በቃልም ሁሉ በእውቀትም ሁሉ በእርሱ ባለ ጠጎች እንድትሆኑ ተደርጋችኋልና።” — 1ኛ ቆሮንቶስ 1፥5-6
Show all...
#አመተ አለም 👉 #አመተ ምህረት 🤔 ስለምን በአመተ #ምህረት ውስጥ አመተ #አለምን ትኖራለህ 🤔? አመተ #ምህረት ስያሜው የመጣው ከክርስቶስ ስለሰው ልጅ መሞትጋር ተያይዞ ነው። አመተ ምህረት እግዚአብሔር ስለሰው ልጆች አንድያ ልጁን አሳልፎ በመስጠት ምህረቱን ያሳየበት ነው። አመተ #አለም ከክርስቶስ ልደት በፊት የእግዚአብሔር ቁጣ በሀይል ሲነድበት የነበረ ጊዜ ነው። አያቹ እስካሁን አመተ #ምህረትን ያልተቀላቀለ አለ 🤔 ምክንያቱም አመተ #ምህረት በክርስቶስ ከፍርድ ነጻ የወጣንበት ሲሆን አመተ #አለም ደግሞ የቁጣ ዘመን ነበር። ኑ ክርስቶስን ባለማወቅ ወይም ባለመቀበል ቁጣው ከሚነድባቹ ወይም አመተ #አለምን ከምትኖሩ ጌታ ኢየሱስን በመቀበል የዘላለም ወራሾች ሁኑ ወይም አመተ #ምህረትን ተቀላቀሉ መጽሀፍ ቅድሱ እንዲ ይለናል። “በልጁ የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፤ በልጁ የማያምን ግን የእግዚአብሔር ቍጣ በእርሱ ላይ ይኖራል እንጂ ሕይወትን አያይም።” — ዮሐንስ 3፥36 Join and share 👇👇👇 https://t.me/+FuvxivC5vl9hNWE0 https://t.me/+FuvxivC5vl9hNWE0 https://t.me/+FuvxivC5vl9hNWE0 👆👆👆 Join and share Linkun በመጫን ቤተሰብ ይሁኑን❤️ ይሄንን እውነት ለአለም አድርሱ!!💪💪🔥🔥
Show all...
1🔥 1
ሰው ብቻ አርገው ከሚያስቀሩን አስተሳሰቦች ወጥተን በክርስቶስ ኢየሱስ ወዳለ ሃሳብ እንመለስ። “በክርስቶስ ኢየሱስ የነበረ ይህ አሳብ በእናንተ ዘንድ ደግሞ ይሁን።”   ፊልጵስዩስ 2፥5❤️
Show all...
1