en
Feedback
የኢብኑ ሙነወር የድምፅ ፋይል የሚሰራጭበት ቻናል

የኢብኑ ሙነወር የድምፅ ፋይል የሚሰራጭበት ቻናል

Open in Telegram

የኢብኑ ሙነውር የድምፅ ፋይል በቀላሉ ለማግኘት እና የሌሎች ኡስታዞችን ሙሀድራዎች ጭምር ለማግኘት ተስፈንጣሪውን ይጫኑ እንዲሁም #ሼር በማድረግ ለወዳጅ ዘመድወ ያካፍሉ!! Telegram👇 t.me/Sadatcom1 t.me/IbnuMunewor t.me/Menhaj_Salafiya t.me/IbnuMuneworcom t.me/Muhammedsiragecom

Show more
1 831
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
አርበዒን 25ኛ ሐዲሥ.mp39.67 MB

ከቢድ0 ሰዎች ጋር መተባበር እና አስፈላጊ ቅድመ- ሁኔታዎች በኢብኑ ሙነወር ሸዋል 18/1442 ሂ. https://t.me/IbnuMunewor

122 የነብዩ ሀዲሶች t.me/Sadatcom1 ከክፍል 1-6 👇ሽር👆

ዒድ ሙባረክ ለመላው ሰለፊያ ማህበረሰባችን ና የቻናላችን ተከታታዮች እንኳን ለ1442ዓ.ሂ የኢድ አልፊጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ ለማለት እንወዳለን። እንዲሁም የረመዷንን ወር አስጨርሶ የዒድ ቀን ላደረሰን አሏህ ላቅ ያለ ምስጋና ይገባው። ጾማችንን ይቀበለን ፤ ለመጪውም አመት የምንደርስ ያድርገን አላህን በመፍራት፣ ምስኪኖችን በማብላት፣ የምንደሰትበት በአል ያድርግልን። መልካም ኢድ .. تقبل الله منا ومنكم صالح الأعمال ..🖋 t.me/Menhaj_Salafiya

ወሳኝ ቀጠሮ አለን ኢንሻአላህ መቅረት ያስቆጫል ወደ አዳራሹ ገብተው ይጠባበቁ https://youtube.com/channel/UC7sSK_9DBAmHkrlWRuaomsg
ወሳኝ ቀጠሮ አለን ኢንሻአላህ መቅረት ያስቆጫል ወደ አዳራሹ ገብተው ይጠባበቁ https://youtube.com/channel/UC7sSK_9DBAmHkrlWRuaomsg

بخصوص "مركز التوحيد " إتيوبي (باللغة الأمهرية)" تحسين الأداء التعليمي القائم على السنة إن شاء الله ستكون هناك مدارس ومكتبات و
بخصوص "مركز التوحيد " إتيوبي (باللغة الأمهرية)" تحسين الأداء التعليمي القائم على السنة إن شاء الله ستكون هناك مدارس ومكتبات ومسجد راسخ لضمان وصول أفضل وتحسين جودة التعليم الإسلامي الأشخاص الذين لا يحصلون على مكان للتعلم ستتاح لهم الفرصة لمواصلة التعليم القائم على السنة. ومن المتوقع أن يستفيد تحقيقها نشاط الدعوة المبنية على السنة بشكل عام الطلاب المستعدين للالتحاق بالمدارس والمجتمع المسلم العام يقول الله تعالى ( وَالسَّابِقُونَ السَّابِقُونَ ) المشروع يحتاج الآن لمواد البناء فيراي و إسمنت، ومن لم يستطع يبارطجي معنا فقط عسى ان تكون انت سبب في ايصالها لاحد المحسنين .. تبرعوا بما كتب الله بالقليل او الكثير ولك اجر كبير في دنياك وفي آخرتك في ميزان حسناتك ( وفقنا الله وإياكم لما يحبه ويرضاه.) Account Ethiopia NgdBank Swift Code ፦ CBETAA 1000329889789 JEMAL NEGASH AND AWOI SHEMSEDIN telegram 👇 https://t.me/sunnacom https://t.me/sunnacom https://t.me/sunnacom

አስደሳች ዜና ኡስታዝ አቡ ሙስሊም በቀጥታ ስርጭት ዩቱብ ላይ ስለ ተውሒድ መርከዝ ለየት ያለ ፕሮግራም ቶሎ በፍጥነት ወደ ዩቱቡ https://youtu.be/xCR26kLFqeY

ኑ ተውሒድ መርከዝን እንገንባ ! ሙሓመድ ሲራጅ መ/ኑር @Muhammedsirage

ሳዳት ከማል ስለ ተውሒድ መርከዝ ያስተላለፈው አጭር መልዕክት የሱና ሰዎች ስብስብ http://t.me/sunnacom

ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ስለ ተውሒድ መርከዝ ያስተላለፈው አጭር መልዕክት ቅንጭብ የሱና ሰዎች ስብስብ ቻናሉን__ሸር__ሸር አርጉት http://t.me/sunnacom

ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ስለ ተውሒድ መርከዝ ያስተላለፈው አጭር መልዕክት የሱና ሰዎች ስብስብ http://t.me/sunnacom

የመልካም ስራ ጥሪ አሰላሙ ዐለይኩም ወረሕመቱላሂ ወበረካቱህ ይህ "የሱና ሰዎች ስብስብ" ቻናል በጠንካራ የአህለ ሱና ጎዳና የሚገለፅ ትውልድ ከመገንባት አኳያ የራሱን አስተዋፅኦ ለማድረግ ተቋማዊ በሆነ መልኩ ዳዕዋውን በተለያዩ ዘርፎች ለማጠናከር የተከፈተ ቻናል መሆኑ ይታወቃል። በእቅዳችን ከተቀመጡ ቁልፍና መሰረታዊ ስራዎች ውስጥ አንዱና ዋነኛው በመሃል ኢትዮጵያ አዲስ አበባ ላይ መርከዝ ገንብቶ ለሀገር አቀፍ የዳዕዋ ስራ መነሻ ማድረግ ሲሆን ይህንን አላማ ለማሳካት 400 ካሬ ሜትር ስፋት ያለው ቦታ በ2.8 ሚሊዮን ግዥ መፈፀማችን በቀረበው ሪፖርት መገለፁ ይታወሳል። ስለሆነም በአላህ ፍቃድ በዚህ 400 ካሬ ሜትር ላይ የሚደረገው ግንባታ የወንዶችና የሴቶችን ቦታ ያካተተ G+4 በአራተኛ ፎቅ የሚጠናቀቅ ሲሆን ሙሉ ግንባታው ሲጠናቀቅ ምድርና አንደኛ ፎቅ ለመስጅድ ሆኖ አገልግሎት እንዲሰጥ ሁለተኛና ከዚያ በላይ ያለው ደግሞ ለሂፍዝ ማዕከል ሆኖ የሚያገለግል መርከዝ እንዲሆን ታሳቢ ተደርጎ ዲዛይኑ ተሰርቷል። ስለሆነም ይህን መርከዝና መስጂድ ገንብቶ ከማቆም አኳያ አሁንም ቀላል የማይባሉ ስራዎች ይቀራሉ። እነዚህን ስራዎች በብቃትና በፍጥነት ለመፈፀም የሚቻለው በተጠናከረ የገንዘብ ወይም የኢኮኖሚ አቅም ትብብር አማካኝነት ነው። ስለሆነም ይህን ዒልም የሚሰራጭበት መስጂድና መርከዝ በአጭር ጊዜ ይኖረን ዘንድ የሁላችንም ህልም ነውና ሁላችንም ልክ እንደ ቀድሞው ሁሉ በግንባታ ስራው ላይ የተባበረ የግል አሻራችንን ማሳረፍ ይኖርብናል። በመሆኑም የፊታችን እሁድ ሚያዝያ 17/8/2013 ኢትዮ ሰዓት አቆጣጠር ከቀኑ 8:00 በቴሌግራም “የሱና ሰዎች ስብስብ” ግሩፕ ውስጥ የOnline የገቢ ማሰባሰቢያ ስለሚካሄድ ሁላችሁም ተገኝታችሁ የበኩላችሁን አስተዋፅኦ እንድታበረክቱ ስንል በአላህ ስም ጥሪ እናስተላልፋለን። የአካውንት ቁጥር: – የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000329889789 ጀማል ነጋሽ እና አወል ሸምሰዲን የሱና ሰዎች ስብስብ http://t.me/sunnacom

የመልካም ስራ ጥሪ አሰላሙ ዐለይኩም ወረሕመቱላሂ ወበረካቱህ ይህ "የሱና ሰዎች ስብስብ" ቻናል በጠንካራ የአህለ ሱና ጎዳና የሚገለፅ ትውልድ ከመገንባት አኳያ የራሱን አስተዋፅኦ ለማድረግ ተቋማዊ በሆነ መልኩ ዳዕዋውን በተለያዩ ዘርፎች ለማጠናከር የተከፈተ ቻናል መሆኑ ይታወቃል። በእቅዳችን ከተቀመጡ ቁልፍና መሰረታዊ ስራዎች ውስጥ አንዱና ዋነኛው በመሃል ኢትዮጵያ አዲስ አበባ ላይ መርከዝ ገንብቶ ለሀገር አቀፍ የዳዕዋ ስራ መነሻ ማድረግ ሲሆን ይህንን አላማ ለማሳካት 400 ካሬ ሜትር ስፋት ያለው ቦታ በ2.8 ሚሊዮን ግዥ መፈፀማችን በቀረበው ሪፖርት መገለፁ ይታወሳል። ስለሆነም በአላህ ፍቃድ በዚህ 400 ካሬ ሜትር ላይ የሚደረገው ግንባታ የወንዶችና የሴቶችን ቦታ ያካተተ G+4 በአራተኛ ፎቅ የሚጠናቀቅ ሲሆን ሙሉ ግንባታው ሲጠናቀቅ ምድርና አንደኛ ፎቅ ለመስጅድ ሆኖ አገልግሎት እንዲሰጥ ሁለተኛና ከዚያ በላይ ያለው ደግሞ ለሂፍዝ ማዕከል ሆኖ የሚያገለግል መርከዝ እንዲሆን ታሳቢ ተደርጎ ዲዛይኑ ተሰርቷል። ስለሆነም ይህን መርከዝና መስጂድ ገንብቶ ከማቆም አኳያ አሁንም ቀላል የማይባሉ ስራዎች ይቀራሉ። እነዚህን ስራዎች በብቃትና በፍጥነት ለመፈፀም የሚቻለው በተጠናከረ የገንዘብ ወይም የኢኮኖሚ አቅም ትብብር አማካኝነት ነው። ስለሆነም ይህን ዒልም የሚሰራጭበት መስጂድና መርከዝ በአጭር ጊዜ ይኖረን ዘንድ የሁላችንም ህልም ነውና ሁላችንም ልክ እንደ ቀድሞው ሁሉ በግንባታ ስራው ላይ የተባበረ የግል አሻራችንን ማሳረፍ ይኖርብናል። በመሆኑም የፊታችን እሁድ ሚያዝያ 17/8/2013 ኢትዮ ሰዓት አቆጣጠር ከቀኑ 8:00 በቴሌግራም “የሱና ሰዎች ስብስብ” ግሩፕ ውስጥ የOnline የገቢ ማሰባሰቢያ ስለሚካሄድ ሁላችሁም ተገኝታችሁ የበኩላችሁን አስተዋፅኦ እንድታበረክቱ ስንል በአላህ ስም ጥሪ እናስተላልፋለን። የአካውንት ቁጥር: – የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000329889789 ጀማል ነጋሽ እና አወል ሸምሰዲን የሱና ሰዎች ስብስብ http://t.me/sunnacom

Muhammedsirage M.Nur ከገባ 3 ወይም አራት ቀናትን ብቻ ያስቆጠረ የሚመስለው የተከበረው የረመዳን ወር ተጋመሰ!! በሚገርም ፍጥነት ላይመለስ ገሰገሰ!!ከፊሎቻችን አደንዛዥ ድራማዎችን በማየት፣ ሌሎቻችን ግዜን ብቻ ሳይሆን ልብንም ጭምር የሚገሉ ሌሎች ከንቱ ነገሮችን በመፈፀም እና በመመልከት ሰንፈንና አመፀኞች ሆነን ከረምን። በርካቶ ወንድሞችና እህቶች ደግሞ የበረከቱ መልካም ስራዎችን በማብዛት በርካታ ነገርን እየሸመቱበት ይገኛሉ!! አላህ ወደነሱ ይቀላቅለን! ዛሬም የተውበት በር ክፍት ነው! ረመዳንም አላመለጠም! እንደውም ከረመዳንም የለይለቱል ቀድር መገኛ ሌሊቶች ተብለው በሰፊው የሚነገርላቸው ቀናት ፊት ለፊታችን ይገኛሉ! አልመሸምና አሁንም ወደ አዛኙ አላህ እንመለስ ስል ነፍሴን ፣እንዲሁም ወንድሞቼንና እህቶቼን እመክራለሁ። አላህ ይምራን! ! በእዝነቱ ይመልሰን! ! ⚘ t.me/Muhammedsirage

🔴ረመዳን ሙባረክ! የሳውዲ ከፍተኛ ፍርድ ቤት እንዳስታወቀው የረመዳን ጨረቃ ታይቷል። በዚህም መሰረት ነገ መክሰኞ የረመዳን የመጀመሪያው ቀን ይሆናል። አላህ መልካም ስራን ይፃፍልን ረመዷን ሙባረክ t.me/Menhaj_Salafiya

. "ታላቅ የዳዕዋ ፕሮግራም" ================== እሁድ መጋቢት 26 / 2013 እነሞርና ኤነር ወረዳ ኧወረስባቴ ጆፈረ ቀበሌ ቅድሚያ ለተውሒድ በሚል መሪ ቃል በታላቅ የዳዕዋ ፕሮግራም ደምቃ ትውላለች በእለቱም :- (1) አሸይኽ ሙሳ አልቀጧን (አቡ አሕመድ ) (2) በሳዳት ከማል (አቡ መርየም) (3) በሙሐመድ ሲራጅ (አቡ ዒምራን) (4) ኡስታዝ ፋአድ ሙሐመድ (አቡ ሙሐመድ) (5) ኡስታዝ ናስር ሙሐመድ (አቡል ዓባስ) (6) ኡስታዝ ዐብዱናስር መኑር (አል ጃቢሪ) እና (7) ሰዒድ ሙሳ (አቡል ቡኻሪ) ይሳተፋሉ። ________ ከአዲስ አበባ እና ከሌሎች አካባቢዎች ፕሮግራሙ ላይ መሳተፍ ለምትፈልጉ በ 0910122537 እና 0912046346 ደውላችሁ በቂ መረጃ ማግኘት ትችላላችሁ። 🌐 t.me/Muhammedsirage

Kifl~4 selfochi beremdan.mp33.68 MB

Part~ 3 selfochi be remeduwan.mp33.62 MB

Kifl~2 selfochi beremdan.mp34.12 MB