ፈለገ ጥበባት +++
Open in Telegram
+++የቀደምት ኢትዮጵያውያን ስልጣኔን ማሳየት እንዲሁም ገዳማት እና አድባራትን ማሳወቅ፡፡+++ የተረሱ አድባራትና ገዳማትን ማስታወስ ፤የ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያንን ጥበብ እውቀትን በምንችለው ሁሉ መመርመር የአባቶቻችን ልጆች በመሆን ትላንት በዛሬ እና በነገ ውስጥ ማስቀጠል ማስቻል ነው።
Show more7 163
Subscribers
-524 hours
-267 days
-7330 days
Posts Archive
7 163
Repost from ፈለገ ጥበባት +++
ወሊሃ ወዮላት ለርብም እንጃ ያን ዕለት ....
ከተራራው ጫፍ ላይ ቁማ በእዳፊ ጨረቅ አካሏን ለመሸፈን የምታታገል የተጎሳቀለች እናት አይቸ ወደ ተራራው ጫፍ አመራሁ....የአመድ ብናኝ በጠጉሮቿ መልቶ ገላዋ በውርጭና ቁር ተሰነጣጥቆ እርቃኗን ለመሸፈን እጣፊው ጨርቅ አልበቃት ያለች ምስኪን እናት ....እግሮቿ መርቅዘው እዠ እሲያወጡ አይኞቿ ከሞቱት በነቁ ካሉት በደከሙ እርግብግቢት የሚዋትቱ ፤ የአይኖቿን መክደኛ ለማንሳት አቅም ያጣች እናት...ወደ ተራራው ጫፍ ተጠጋሁ ምን እንደሆነች ለመጠየቅ ዳዳሁ ''ሰላም የእኔ እናት'' አልኩ በለሁሳስ ድምጽ ከተራራው ስር የሚፈስ የደም ወንዝ ይታየኛል... .....ከጉልበቶቿ እንደተጣበቀች ከአቀረቀረችበት ሳትነሳ ፊቷን መለሰችብኝ እንኳን ልታነግረኝ ልታየኝ እንኳ ፍቃደኛ አይደለችም።
...የሰው ነገር በቃኝ ያለች በምድረ በዳ ልትኖር የተገደደች ምስኪን.... ጤናዋ የታወከ ልጆቿ የከዷት ትሆንን ?
እርስትና ና ጉልቷ የተውሰደባት ልጆቿን መ'መገብ የተሳናት ትሆንን? ቤቷ ላይዋ ላይ የፈረሰ? ባሏ የከዳት እናት ትሆንን አላለሁ....
እናቴ ሆይ አልኩ በድጋሚ ምን ሁነሽ ነው ምን ደረሰብሽ ?...መልስ የለም እንባዋ በተራቆተው ገላዋ በጉልበቶቿ ሲወርድ አየዋለሁ..አይኖቸ አይኖቿን ተጋ'ሩ እንባወቿን ላለ'ማንባት አቅም አጡ..መልስ ትሰጠኝ ዘንድ ደጋግሜ ስጠይቃት በአገጯ ከተራራው ስራ ወዳሉት ሰወች ጠቆመችኝ በእጆቿም የተጠቀለል ወረቀት አቃበለችኝ ......ሁለት ወጣቶች እና ከኋላቸው የሚከተል አንድ አዛውንት ተመለከትኩ...መልሱን ከእነሱ ታገኛለህ የሚል መልእክት ነበር የሰጠችኝ ....
አቀበቱን ሲወጡ ወደ ተራራው ለመድረስ ሲታገሉ...
እንዲህ ይባባላሉ ''ደከመን ከተራራረው ጫፍ ለመድረስ ተሳነን እንረፍ'' ተባባሉ አረጋዊው አባታ ከኋላቸው ደረሱና ምን ሁናችሁ ቆማችሁ ቢሏቸው ''መንገዱ ከበደን ፀሐዩ ጸናብን እሾሁ አስቸገርን '...ጥቂት ብናርፍ ብለን'' አሉ...አረጋዊው ሰው ፈገግ አሉ '' ፀሐዮ ሐረሩ እሾሁ አሚካላ አቀበቱም ጸኑ ነው የምታርፉበት ጊዜ አልደረሰም ተነሱ ከተራራው ጫፍ ለመድረስ ጽኑ ታገሉ.. ቀኑ የሚጨልምበት ወንዙም ደም የሚሆንበት ቀን ሳይመጣ ተነሱ ተነሱ... አረጋዊው አባት አንገታቸውን አቀርቅረው ወደ ተራራው ጫፍ ሲሄዱ ግራ በመጋባት ተመለከትኳቸው ...
ከተራራው ላይ የተቀመጠችው እናት የሰጠችኝ ወረቀት ጸሑፉ እንዲህ ይል ነበር.....
ለወሊሃ እዘኑላት ለርብ ወንዝ አልቅሱ ....
ህልሙ ቅጀት ይሆን ዘንድ ተመኘሁ!
ከትውልዱ ማን አስተዋለ......በሉ ሰላም ሁኑ!
7 163
ሰላም በመላው አለም የምትኖሩ ክርስትያኖች....ከደ ቂቃወች በኋላ እጂግ አስቸኳይና አንገብጋቢ የሆነ መልዕክት ይዠላችሁ እቀርባለሁ....ምናልባት ሰምቶ የሚያፈስ አይቶ ቸላ የሚል ይኖር ይሆናል..አይቶ ማለፍ ሰምቶ ማፌዝ ዋጋ ግን ያስከፍላል....እናንተ ኦርቶዶክሳውያን መምህር ፋንታሁን አድርስ የተባልኩትን አስቸኳይ የሆነ መልእክት ያለውን ሁሉም ሰው እንዲያወቀው ሴራውን አውቆ የወደፊት የሚመጣወን አደገኛ አደጋ እግዚአብሔር እንዲያሳልፍልን....ምን እየተፈጠረ ነው ወደ ፊትምስ ምን ሊከሰት ነው ....ከደቂቃወች በኋላ ይቀርብላችኋል
7 163
በመላው አለም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያን ወገኖቻችን ከጣና ሃይቅ ስር የተገኘው ደሴት በሚል የቀረበ ዶክመንተሪ ይዠላችሁ ቀርቢያለሁ...ይህ ከ 3ሺ አመታት ቀደም ብሎ የነበረው ሚስጥራዊ ደሴት ያልተነገረ ረቂቅ ታሪክ ከቦታው ድርስ ተገኝተን አቅረብንላችኋል....ይህ አስደናቂ ፕሮግራም ለራሳችሁ ለልጆቻችሁ ለጓደኞቻችሁ ሁሉ በማጋራት ከ አስደናቂው የሚስጥር ዶሴ ተካፈሉ ሊንኩ ታች ላይ ተቀምጧል ላይክ ሳብስክራይብ ስታደርጉ ብዙሃኑ ዘንድ የደርሳል.....👇👇👇👇👇
7 163
ሰላም
ለዛሬ አስቸኳይ የአባታችንን መልእክት ... ሁላችንም ልንሰማው የሚገባ፤ ከሰማነም በኋላ የህይወት መንገዳችን በጥንቃቄ መምረጥ እንድንችል የሚያስችል የዘመኑን መክፋት የቀኖቹ መጨለም የዘመኑ ማለቅ በመረዳት ከአጉል ባህርያቶቻችን እንድንላቀቅ ....አስቸኳይ መልእክት ይቀርብላችሁአል!
7 163
ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን
በዐቢይ ኃይል ወስልጣን
አሰሮ ለሰይጣን
አግኣዞ ለአዳም
ሰላም እምይእዜሰ
ኮነ ....
ፍስሐ ወሰላም
🙏 እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ 🙏🙏🙏
7 163
ወሊሃ ወዮላት ለርብም እንጃ ያን ዕለት ....
ከተራራው ጫፍ ላይ ቁማ በእዳፊ ጨረቅ አካሏን ለመሸፈን የምታታገል የተጎሳቀለች እናት አይቸ ወደ ተራራው ጫፍ አመራሁ....የአመድ ብናኝ በጠጉሮቿ መልቶ ገላዋ በውርጭና ቁር ተሰነጣጥቆ እርቃኗን ለመሸፈን እጣፊው ጨርቅ አልበቃት ያለች ምስኪን እናት ....እግሮቿ መርቅዘው እዠ እሲያወጡ አይኞቿ ከሞቱት በነቁ ካሉት በደከሙ እርግብግቢት የሚዋትቱ ፤ የአይኖቿን መክደኛ ለማንሳት አቅም ያጣች እናት...ወደ ተራራው ጫፍ ተጠጋሁ ምን እንደሆነች ለመጠየቅ ዳዳሁ ''ሰላም የእኔ እናት'' አልኩ በለሁሳስ ድምጽ ከተራራው ስር የሚፈስ የደም ወንዝ ይታየኛል... .....ከጉልበቶቿ እንደተጣበቀች ከአቀረቀረችበት ሳትነሳ ፊቷን መለሰችብኝ እንኳን ልታነግረኝ ልታየኝ እንኳ ቃደኛ አይደለችም።
...የሰው ነገር በቃኝ ያለች በምድረ በዳ ልትኖር የተገደደች ምስኪን.... ጤናዋ የታወከ ልጆቿ የከዷት ትሆንን ?
እርስትና ና ጉልቷ የተውሰደባት ልጆቿን መመገብ የተሳናት ትሆንን? ቤቷ ላይዋ ላይ የፈረሰ? ባሏ የከዳት እናት ትሆንን አላለሁ....
እናቴ ሆይ አልኩ በድጋሚ ምን ሁነሽ ነው ምን ደረሰብሽ ?...መልስ የለም እንባዋ በተራቆተው ገላዋ በጉልበቶቿ ሲወርድ አየዋለሁ..አይኖቸ አይኖቿን ተጋ'ሩ እንባወቿን ለለ'ማንባት አቅም አጡ..መልስ ትሰጠኝ ዘንድ ደጋግሜ ስጠይቃት በአገጯ ከተራራው ስራ ወዳሉት ሰወች ጠቆመችኝ በእጆቿም የተጠቀለል ወረቀት አቃበለችኝ ......ሁለት ወጣቶች እና ከኋላቸው የሚከተል አንድ አዛውንት ተመለከትኩ...መልሱን ከእነሱ ታገኛለህ የሚል መልእክት ነበር የሰጠችኝ ....
አቀበቱን ሲወጡ ወደ ተራራው ለመድረስ ሲታገሉ...
እንዲህ ይባባላሉ ''ደከመን ከተራራረው ጫፍ ለመድረስ ተሳነን እንረፍ'' ተባባሉ አረጋዊው አባታ ከኋላቸው ደረሱና ምን ሁናችሁ ቆማችሁ ቢሏቸው ''መንገዱ ከበደን ፀሐዩ ጸናብን እሾሁ አስቸገርን '...ጥቂት ብናርፍ ብለን'' አሉ...አረጋዊው ሰው ፈገግ አሉ '' ፀሐዮ ሐረሩ እሾሁ አሚካላ አቀበቱም ጸኑ ነው የምታርፉበት ጊዜ አልደረሰም ተነሱ ከተራራው ጫፍ ለመድረስ ጽኑ ታገሉ.. ቀኑ የሚጨልምበት ወንዙም ደም የሚሆንበት ቀን ሳይመጣ ተነሱ ተነሱ... አረጋዊው አባት አንገታቸውን አቀርቅረው ወደ ተራራው ጫፍ ሲሄዱ ግራ በመጋባት ተመለከትኳቸው ...
ከተራራው ላይ የተቀመጠችው እናት የሰጠችኝ ወረቀት ጸሑፉ እንዲህ ይል ነበር.....
ለወሊሃ እዘኑላት ለርብ ወንዝ አልቅሱ ....
ህልሙ ቅጀት ይሆን ዘንድ ተመኘሁ!
ከትውልዱ ማን አስተዋለ......በሉ ሰላም ሁኑ!
