cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

we are muslims እኛ ሙስሊሞች ነን🧎‍♂🧎‍♂

በራስ ሃገር ለምን እንደ እንግዳ ትኖራለህ እኛ እኮ ፅድት ያልን የኢትዮጵያ ምርጥ ትዉልዶች የዉም ያቢላል ዘሮች እኮ ነን

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
198
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

🌹Recited by ; #Omer Hisham Al arebi🌹 💧القارئ ; عمر هشام العربي💧 🍃ማራኪ ቲላዋ ተጋበዙልኝ🍃 @Haniyefikr @Haniyefikr @firdews_bot 🍃🍃🍃🍃🍃
Show all...
12.26 MB
#القارئ_إســلآم_صبـحـي 🍃 @haniyefikr @firdews_bot
Show all...
5.50 MB
🍃🍃 ከረመዷን በኋላስ⁉️ ውድ የተከበራችሁ ወንድሞቼና እህቶቼ እስኪ እናስብ በአለም ላይ ያለው ሙስሊም በአጠቃላይ በረመዷን ወር የሚያንፀባርቀውን አስልምና ህይወቱን ሙሉ ቢያንፀባርቅና ቢተገብር ምን ዐይነት ሀያት ነበር የምንኖረው ⁉️መልሱን ለናንተ ትቼዋለሁ።አህባቢ አንድን ነገር ከመጀር በበለጠ በዛ ላይ እስከዕለተ ሞታችን ድረስ መፅናት ከምንም ነገር በላይ ሊያሳስበንና ሊያስጨንቀን ይገባል ። ከረመዷን በኋላስ ወዴት ነው የምንሄደው ⁉️ከረመዷን በኋላ ሙሉ ለሙሉ የረመዷን አቋም ማስገኘት ባንችል እንኳን ከዲናችንና ከኢባዳ መራቅና መዘናጋት አለብን ⁉️ እስኪ እነዚህን የቁርአን አናቅጽትና ሐዲሶች እንዲሁም ነጥቦች እናስተንትን:- 🔻የተፈጠርንበት ትልቁ አላማ አላህን ለመገዛት እንደ ሆነ እናስተውል። { وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ } 📖(የሰው ልጅም ይሁን ጂኒ አልፈጠርኳቸውም እኔን (በብቸኝነት) እንዲያመልኩኝ ቢሆን እንጂ) 🔻እስከ ምንሞት ድረስ ከዒባዳ መቋረጥ እንደ ሌለብን አንርሳ። { وَاعْبُدْ رَبَّكَ حَتّٰى يَأْتِيَكَ الْيَقِينُ } 📖(እውነተኛው (ሞት) አስኪመጣህ ድረስ ጌታህን ተገዛ) 🔻 ረመዷንን የሚያመልክ ሰው ካለ ረመዷን ማለቁ አይቀርም፤ አላህን የሚያመልክ ግን አላህ ሁሌም ያለ መሆኑን አንርሳ እስኪ ነብዩ ሙሐመድ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) በሞቱ ጊዜ አቡ በክር ሲዲቅ የተናገረውን እናስተንትን፦ "من كان يعبد محمدا فإن محمدا قد مات، ومن كان يعبد الله فإن الله حي لا يموت" 📜"ሙሐመድን ሲገዛ የነበረ ሙሐመድ በእርግጥም ሞቷል፤ አላህን ሲገዛ የነበረ አላህ ህያው ነው አይሞትም" 🔻ረመዷን ማለት ከሌሎች ወራቶች የበለጠ አላህን የምንፈራበትና ወደ አላህ የምንመለስበት ወር እንጂ በሌሎቹ ወራቶች አላህን አምፀን ረመዷን ሲደርስ ብቻ አላህን የምንገዛበት ወር እንዳልሆነ እናስተውል። 🔻ታግለንና ጓጉተን የፆምነውን ፆም እና የቆምነው ተራዊህ ተቀባይነቱ የሚገመተው ከረመዷን በኋላ በሚኖረን ሁኔታ መሆኑን እናስተውል። 🔻አምላካችን አላህ ለነብዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንኳን ምን እንዳላቸው እናስተውል ፦ {فَلِذَٰلِكَ فَٱدۡعُۖ وَٱسۡتَقِمۡ كَمَآ أُمِرۡتَۖ وَلَا تَتَّبِعۡ أَهۡوَآءَهُمۡۖ وَقُلۡ ءَامَنتُ بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ مِن كِتَٰبٖۖ وَأُمِرۡتُ لِأَعۡدِلَ بَيۡنَكُمُۖ ٱللَّهُ رَبُّنَا وَرَبُّكُمۡۖ لَنَآ أَعۡمَٰلُنَا وَلَكُمۡ أَعۡمَٰلُكُمۡۖ لَا حُجَّةَ بَيۡنَنَا وَبَيۡنَكُمُۖ ٱللَّهُ يَجۡمَعُ بَيۡنَنَاۖ وَإِلَيۡهِ ٱلۡمَصِيرُ} 📖[ለዚህም (ድንጋጌ ሰዎችን) ጥራ፡፡ እንደታዘዝከውም ቀጥ በል፡፡ ዝንባሌዎቻቸውንም አትከተል፡፡ «በላቸውም ከመጽሐፍ አላህ ባወረደው ሁሉ አመንኩ፡፡ በመካከላችሁም ላስተካክል ታዘዝኩ፡፡ አላህ ጌታችን ጌታችሁም ነው፡፡ ለእኛ ሥራዎቻችን አልሉን፡፡ ለእናንተም ሥራዎቻችሁ አልሏችሁ፡፡ በእኛና በእናንተ መካከል ክርክር የለም፡፡ አላህ በመካከላችን ይሰበስባል፡፡ መመለሻም ወደእርሱ ብቻ ነው፡፡] አጂብ እንደታዘዝከውም ቀጥ በል፡፡ 🔻በዲን ላይ መፅናት የነብያቶች ኑዛዜና ምክር ነው። ﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ : { ﻭَﻭَﺻَّﻰ ﺑِﻬَﺎ ﺇِﺑْﺮَﺍﻫِﻴﻢُ ﺑَﻨِﻴﻪِ ﻭَﻳَﻌْﻘُﻮﺏُ ﻳَﺎ ﺑَﻨِﻲَّ ﺇِﻥَّ ﺍﻟﻠَّﻪَ ﺍﺻْﻄَﻔَﻰ ﻟَﻜُﻢُ ﺍﻟﺪِّﻳﻦَ ﻓَﻼ ﺗَﻤُﻮﺗُﻦَّ ﺇِﻟَّﺎ ﻭَﺃَﻧْﺘُﻢْ ﻣُﺴْﻠِﻤُﻮﻥَ } ( ﺍﻟﺒﻘﺮﺓ 132: ) 📖"በርሷ (በህግጋቲቱ) እብራሂም ልጆቹን አዘዘ የእቁብም (እንደዚሁ ልጆቹን አዘዘ) ልጆቸ ሆይ! አላህ ለናንተ ሀይማኖትን መረጠ ስለዚህ እናንተ ሙስሊሞች ሁናችሁ እንጅ አትሙቱ" ይሰመርበት ሙስሊሞች ሁናችሁ እንጅ አትሙቱ" 📚የአላህ መልእክተኛ(ሰለሏህ ዓለይሂ ወሰለም ) ምከረኝ ላላቸው እንዲህ ብለዋል ፦ [قل أمنت بالله ثم استقم] « رواه مسلم. » (በአላህ አመንኩ በልና በፍቃዱም ቀጥ በል።) 🔻በጀመርነው መልካም ስራ ላይ ቢያንስም እንፅና። عَنْ عَائِشَةَ رضي الله عنها ، عَنِ النَّبِيِّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ، قَالَ :[ أَحَبُّ الْأَعْمَالِ إِلَى اللَّهِ عَزَّ وَجَلَّ أَدْوَمُهَا، وَإِنْ قَلَّ ].رواه البخاري ومسلم 📚 አዒሻ (ረዲየላሁ ዓንሀ) ባስተላለፈችው ሀዲስ ነብያችን (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም)እንዲህ ብለዋል ፦ "አላህ ዘንድ ከስራ ሁሉ ተወዳጁ ቢያንስም እንኳን ዘውታሪ የሆነው ነው።" (ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል) 🔻ሙእሚን መልካም ነገርን አይጠግብም ። ረሱል (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦ عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ : [ لَنْ يَشْبَعَ الْمُؤْمِنُ مِنْ خَيْرٍ يَسْمَعُهُ حَتَّى يَكُونَ مُنْتَهَاهُ الْجَنَّةُ ] هَذَا حَدِيثٌ حَسَنٌ غَرِيبٌ.(رواه الترمذي ) حكم الحديث: ضعيف 📚 (ሙእሚን ከሰማው መልካም ነገር አይጠግብም መድረሻው (ማረፊያው) ጀነት እስኪሆን) ሀዲሱ ድክመት ቢኖርበትም መልዕክቱ ይሰራበታል ። 🔻ሰርተውና ለፍተው ባዶና መና ከሆኑት እንዳንሆን እንፅና ። አምላካችን ይህን እንዴት ምሳሌ እንዳደረገለት እናስተንትን፡፡ {وَلَا تَكُونُواْ كَٱلَّتِي نَقَضَتۡ غَزۡلَهَا مِنۢ بَعۡدِ قُوَّةٍ أَنكَٰثٗا } 📖[እንደዚያች ፈትልዋን ከጠነከረ በኋላ ትርትሮች አድርጋ እንዳፈረሰችው (ሴት) አትኹኑ፡፡ ] 🔻አላህ ፅናትን አንዲሰጠን በዱዓ እንበርታ በተለይ ፋቲሀ ለይ ባለው ዱዓ ። ﻗﺎﻝ ﺍﺑﻦ ﺗﻴﻤﻴﺔ ﺭﺣﻤﻪ ﺍﻟﻠﻪ : ﺃﻧﻔﻊ ﺍﻟﺪﻋﺎﺀ، ﻭﺃﻋﻈﻤﻪ ﻭﺃﺣﻜﻤﻪ ﺩﻋﺎﺀ ﺍﻟﻔﺎﺗﺤﺔ : { ﺍﻫﺪِﻧَﺎ ﺍﻟﺼِّﺮَﺍﻁَ ﺍﻟﻤُﺴﺘَﻘِﻴﻢَ ﺻِﺮَﺍﻁَ ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ ﺃَﻧﻌَﻤﺖَ ﻋَﻠَﻴﻬِﻢْ ﻏَﻴﺮِ ﺍﻟﻤَﻐﻀُﻮﺏِ ﻋَﻠَﻴﻬِﻢْ ﻭَﻻَ ﺍﻟﻀَّﺎﻟِّﻴﻦَ }[ ﺍﻟﻔﺎﺗﺤﺔ 6: ، 7 ] ، ﻓﺈﻧﻪ ﺇﺫﺍ ﻫﺪﺍﻩ ﻫﺬﺍ ﺍﻟﺼﺮﺍﻁ ﺃﻋﺎﻧﻪ ﻋﻠﻰ ﻃﺎﻋﺘﻪ ﻭﺗﺮﻙ ﻣﻌﺼﻴﺘﻪ، ﻓﻠﻢ ﻳﺼﺒﻪ ﺷﺮ، ﻻ ﻓﻲ ﺍﻟﺪﻧﻴﺎ ﻭﻻ ﻓﻲ ﺍﻵﺧﺮﺓ) 📋ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ (ረሂመሁላህ) እንዲህ ይላሉ" ጠቃሚ እና ጥቅል እንዲሁም ትልቅ ዱአ የፋቲሀ ዱአ ነው፦ "ቀጥተኛውን መንገድ ምራን የእነዚያን በነሱ ላይ በጎ የዋልክላቸውን በነሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውን እና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ' (ምራን በሉ)። (ፋቲሀ 6-7) እነሆ እሱ ይሄን መንገድ ከመራው እሱን በመታዘዝ እና እሱን ማመፅን በመተው ላይ አገዘው ።በዱኒያም ይሁን በአኼራ ሸር(ተንኮል) አያገኘውም" (መጅሙኡል ፈታዋ 14/320—321) @haniyefikr @haniyefikr @haniyefikr 💧🍃💧🍃💧🍃💧
Show all...
ሼር ሼር መሀመድ ኸይረዲን ይባላል አሁን ሞላማሩ ጭድ ተራ አካባቢ ከሁለት ሰአት በፊት ከቤት እንደወጣ አልተመለሰም በሰፈር ውስጥ ብናፈላልገውም ልናገኘው አልቻልንም ልጁን ያገኛችሁ በዚህ ስልክ ቁጥር ደውሉልን 0925254778 0913144043
Show all...
በርናባኦ ወይም ሻንፒየንስ ሊግ እንዳይመስልህ ይህ አዲስ ኣበባ እስተዲያም ነው ጉዳዩ ግን ገብቶሃል🤷🤷🤷 @thegoldenss @thegoldenss
Show all...
እመን ከፈለክ አትመን ግን አንድነትክ ዉበት ነው 🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹 @thegoldenss @thegoldenss @thegoldenss @thegoldenss
Show all...
🌹የኢድ ስጦታ ለቻናላችን ቤተሰቦች በሙሉ እንኳን ለታላቁ 1442ኛው ኢድ አል-ፊጥር በሰላም አደረሳችሁ እያልን፡፡ #ይህ ማራኪ የኢድ ተክቢራ በወንድም ዚፍር ኢብኑ ራሺድ ሀፊዘሁሏሁ ያማረ ድምፅ ለእናንተ ስንጋብዝ በታላቅ ደስታ ነው፡፡ تقبلﷲ منا ومنكم صالح الأعمال عيد مبارك @haniyefikr
Show all...
4_5927045007235090025.mp34.69 KB
🍃 #ረመዳን 30 🍃 🌹ማራኪ ቲላዋ ተጋበዙልኝ🌹 ሱረቱል ሐሽር ቃሪእ ዐብዱል ዐዚዝ ዘህራኒ #ለቁርዓን ጊዜ እንስጥ @haniyefikr @haniyefikr 🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃
Show all...
أجمل_تلاوة_للشيخ_عبدالعزيز_الزهراني_♥_سورة_الحشر_كاملة_Abdel_Aziz.mp318.43 MB
✅. የዒድ አል-ፈጥር በዓል ሀሙስ ነው። السلام عليكم ورحمة الله وبركاته 🌌 ጨረቃ ስላልታየች ዛሬ በአላህ ፍቃድ 30ኛው የረመዷን ለሊት ነው ኢድ ሀሙስ ሁኖ ይውላል الحمدلله ይችን ለሊት እንጠቀምባት፡፡ 🏞የዘንድሮው ዒድ አል - ፈጥር የሚውለው ዕለተ #_ሐሙስ_ግንቦት_5_ቀን_2013 ነው፡፡ Share እናድርገው ...... 🌹@HANIYEFIKR 🌹@HANIYEFIKR
Show all...
#ረመዷን 29 🌹ማራኪ ቲላዋ 🌹 #ሱረቱል ዐበሰ 💧አሏህ ሆይ ረመዷንን ከተጠቀሙበት አድርገን💧 🍃#ለቁርዓን ጊዜ እንስጥ🍃 @haniyefikr @haniyefikr 🌹🍃🌹🍃🌹🍃🌹
Show all...
سلسلة كن جنة - سورة عبس || Quranchannel .m4a3.14 MB
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.