DMU Fellowship
Open in Telegram
This is the Official Telegram Channel of Debremarkos University Evangelical Christian Students Fellowship (DMUECSF). ይህ የደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎች ህብረት (DMUECSF) ኦፊሴላዊ የቴሌግራም ቻናል ነው።
Show more456
Subscribers
-124 hours
+27 days
+1330 days
Posts Archive
#Saturday General Fellowship
እንዴት ናችሁ የተወደዳችሁ እንደ ጌታ ፍቃድ የፊታችን ቅዳሜ በሙሉ ወንጌል ቤተ ክርስቲያን የጋራ የአምልኮ ጊዜ ይኖረናል።
በዕለቱ ከዘንድሮ ተመራቂ ተማሪዎቻችን ጋር በጋራ ጌታን ከፍ እናደርጋለን። እለቱ ለዚህ ዓመት የመለያያ ፕሮግራማችንም ስለሆነ ማንም እንዲቀር አይጠብቅም።
ተባረኩ።
⛪️ሙሉ ወንጌል ቤተ ክርስቲያን
⏰7፡00
📌ቅዳሜ ሰኔ 22
#Saturday General Fellowship
እንዴት ናችሁ የተወደዳችሁ እንደ ጌታ ፍቃድ የፊታችን ቅዳሜ በሙሉ ወንጌል ቤተ ክርስቲያን የጋራ የአምልኮ ጊዜ ይኖረናል።
በዕለቱ ከዘንድሮ ተመራቂ ተማሪዎቻችን ጋር በጋራ ጌታን ከፍ እናደርጋለን። እለቱ ለዚህ ዓመት የመለያያ ፕሮግራማችንም ስለሆነ ማንም እንዲቀር አይጠብቅም።
ተባረኩ።
⛪️ሙሉ ወንጌል ቤተ ክርስቲያን
⏰7፡00
📌ቅዳሜ ሰኔ 22
#Hawassa
#post_graduates
🎉 🥳 FELLOWSHIP IN HAWASSA 🥳🎉
✨በጭራሽ አይቀርም✨
📆 እሁድ, ሰኔ 2(June, 9)
🕦 ከ 8:00 LT
⛪️ ታቦር መካነ-ኢየሱስ ቤተክርስቲያን
አድራሻ፦ በትሩፋት እና በአቶቴ መካከል ከ ከራዊ ሆቴል ጎን(አጠገብ)
📌ላልሰሙ እያሰማቹ አንድላይ እንድትመጡ በጌታ ፍቅር እናሳስባለን።
ተባረኩ🖐
#Hawassa
#PostGraduates
#DMUECSFPresents
#FaithfulWitnessofTheKingdom
#ታማኝየመንግስቱምስክሮች
#SEE #WITNESS #ENDURE
@DMUfello
@DMUfello
#Addis_Ababa
#Post_graduates
🎉 🥳 FELLOWSHIP IN ADDIS 🥳🎉
📆 እሁድ, ሰኔ 2(June, 9)
🕦 ከ 8:00 LT.
⛪️ ልደታ ሙሉ-ወንጌል ቤ/ክ
አድራሻ: ከሜክሲኮ አደባባይ ዲ አፍሪክ ሆቴል ፈት ለፈት ከቃልኪዳን ሆቴል አጠገብ ባለው መታጠፊያ ገባ ብሎ
GOOGLE MAP:
https://maps.app.goo.gl/tLAtriYPP629BqUPA
ለበለጠ መረጃ :-
0938985740
📌ላልሰሙ እያሰማቹ አንድላይ እንድትመጡ በጌታ ፍቅር እናሳስባለን።
ተባረኩ🖐
#Addis_Ababa
#PostGraduates
#DMUECSFPresents
#FaithfulWitnessofTheKingdom
#ታማኝየመንግስቱምስክሮች
#SEE #WITNESS #ENDURE
@DMUfello
@DMUfello
#Family_day_2016
በዕለቱ፦
👉በጸሎትና በዝማሬ እግዚአብሔርን የምናመልክበት
👉ታማኝ መንግሥቱ አገልጋዮች በሚል መሪ ቃል የትንቢተ ኤርሚያስ መጽሐፍን እናያለን
👉በንዑስ ቡድኖቻችን (family) የጨዋታና የጋራ ጊዜ
👉የደም ልገሳ ፕሮግራም
👉አብሮ ማዕድ የመቋደስ ጊዜ
👉እንዲሁም በጋራ ፎቶ የምንነሳበት ጊዜ ይኖረናል።
#መቅረት_አይቻልም
📆 ሰኔ1 እና 2 | 2016
⏰ቅዳሜ ከጠዋቱ 3:00 - 11:00
እሁድ ከሰዓት 8:00 - 11:00
🏛ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን
ታማኝ | የመንግሥቱ | አገልጋዮች
እንለያለን | እንመለሳለን | እንጠብቃለን
@DMUfello
@DMUfello
#Family_day_2016
በዕለቱ፦
👉በጸሎትና በዝማሬ እግዚአብሔርን የምናመልክበት
👉ታማኝ መንግሥቱ አገልጋዮች በሚል መሪ ቃል የትንቢተ ኤርሚያስን መጽሐፍን እናያለን
👉በንዑስ ቡድኖቻችን (family) የጨዋታና የጋራ ጊዜ
👉የደም ልገሳ ፕሮግራም
👉አብሮ ማዕድ የመቋደስ ጊዜ
👉እንዲሁም በጋራ ፎቶ የምንነሳበት ጊዜ ይኖረናል።
#መቅረት_አይቻልም
📆ቅዳሜ ሰኔ1 2016
⏰ከጠዋቱ 3:00 - 11:00
🏛ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን
ታማኝ | የመንግሥቱ | አገልጋዮች
እንለያለን | እንመለሳለን | እንጠብቃለን
@dmufello
@dmufello
+3
#ዛሬ በወላይታ ሶዶ ምሩቃን ጥሩ ጊዜ ማሳለፍ ችለዋል ሶዶ እና አከባቢዋ የምትገኙ ምሩቃን አሁንም ወርሃዊ ፕሮግራም ላይ እንድትገኙና በሕብረት ወስጥ የሚገኘውን በረከት እንድትካፈሉ ጥሪያችን ነው።
#WOLAITA_SODDO
#post_graduates
🥳FELLOWSHIP IN WOLAITA SODDO🎉
✨በጭራሽ አይቀርም✨
🏪 እሁድ , ግንቦት 11(May, 19)
⏰ከ 7:30 LT
ቦታ:- እናት ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን
ቦታውን ለማታውቀው ልጆች ከታች ባለው ስልክ ደውላችሁ ማግኘት ይቻላል
ለበለጠ መረጃ :-
ንግስት 0949761763
ከአብ 0939942418
📌ላልሰሙ ልጆች እያሰማቹ አንድላይ እንድትመጡ በጌታ ፍቅር እናሳስባለን።
ተባረኩ🖐
# SODDO
#PostGraduates
#DMUECSFPresents
#FaithfulWitnessofTheKingdom
#ታማኝየመንግስቱምስክሮች
#SEE #WITNESS #ENDURE
@DMUfello
@DMUfello
+9
#የካይሮስ_ቅንጭብጭብ
📌📌ካይሮስ ድንበር ዘለል የወንጌል አገልግሎት ላይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና ሲሆን ከሚያዝያ 29 - ግንቦት 3 ድረስ በስኬት ተከናውኗል።
+4
#የካይሮስ_ቅንጭብጭብ
📌📌ካይሮስ ድንበር ዘለል የወንጌል አገልግሎት ላይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና ሲሆን ከሚያዝያ 29 - ግንቦት 3 ድረስ በስኬት ተከናውኗል።
+7
#የካይሮስ_ቅንጭብጭብ
📌📌ካይሮስ ድንበር ዘለል የወንጌል አገልግሎት ላይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና ሲሆን ከሚያዝያ 29 - ግንቦት 3 ድረስ በስኬት ተከናውኗል።
#Hawassa
#post_graduates
🎉 🥳 FELLOWSHIP IN HAWASSA 🥳🎉
✨በጭራሽ አይቀርም✨
📆 እሁድ, ግንቦት 11(May, 19)
🕦 ከ 8:00 LT
⛪️ ታቦር መካነ-ኢየሱስ ቤተክርስቲያን
አድራሻ፦ በትሩፋት እና በአቶቴ መካከል ከ ከራዊ ሆቴል ጎን(አጠገብ)
📌ላልሰሙ እያሰማቹ አንድላይ እንድትመጡ በጌታ ፍቅር እናሳስባለን።
ተባረኩ🖐
#Hawassa
#PostGraduates
#DMUECSFPresents
#FaithfulWitnessofTheKingdom
#ታማኝየመንግስቱምስክሮች
#SEE #WITNESS #ENDURE
@DMUfello
@DMUfello
🔥👉 DAY 16 👈🔥
📖We proclaim God's knowledge with the idea of WHO JESUS IS THE CRUCIFIED and WHAT HE HAS DONE ON THE CROSS.!✝️
The challenges has three hash tags, lists;
#16_Days_Challenge
#THE_SERVANT_OF_THE_KINGDOM
#WE_HAVE_REDEMPTION
You Are Invited To Join The Challenge👍🔥
Hosted BY:- AAU(6K & EiABC), AASTU, ASTU, BDU, UG, AMU, HU, WCU, MWU, DU, JU, GU, MKU, DTU, DMU!!
In collaboration with EvaSUE and Great Commission Digital Strategy Team!
ተባረኩ!!
