609
Subscribers
No data24 hours
-17 days
-230 days
Posts Archive
የአስተርዕዮ ማርያምን ያለ መብራት አሳልፈን ደግሞ መጣን
በነገራችን ላይ ግማሽ ተጉዘናል።
70,000+ /160,000 birr አድርሳችሁታል🙏
ያንብቡት https://t.me/ZetsionTV/397
Share 🙏
CBE: 1000732657375
Seblewengel Abate and/or Tesfatsion
ለተጨማሪ መረጃ:
0954834874 / @zetsion
0913607592 / @seble_wengel
መልካም ሳምንት!
ሰሞኑን አንዳንድ ጥናቶችን ስመለከት ኢትዮጵያ ውስጥ ከ 10 ሰዎች 8ቱ ገጠር የሚኖሩ ሲሆን ከ10 ሀኪሞች 1ዱ ብቻ ገጠር ያክማል።
ተገልጋይ ያለው ገጠር, አገልጋይ ያለው ከተማ... ተገላቢጦሽ ማለት ይሄ ነው።
በቤተክህነትም ይህንን ተገላቢጦሽ እናስተውላለን ። በሺዎች የሚቆጠሩ አብያተክርስቲያናት በወር አንድ ጊዜ የሚያጥንላቸው አጥተው, በሚሊየኖች የሚቆጠሩ ምዕመናን ክርስትና የሚያነሳላቸው አጥተው, ለጥምቀት የሚቀድስ ካህን ጠፍቶ ይቸገራሉ። ከተማ ደግሞ ካሆን እንደ አሸፈን በዝቶ አገልግሎቱን ወደ ንግድ ተቀይሮም ጭምር አልሆንልን ያለን ይምሰለኛል። ቤተክርስቲያን ካህናት ልጆቿን track የምታደርግበት መንገድ ቢኖር ኖሮ ስንቱን ባየች።
እንደ ሀሳብ
- ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan - ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማእከል ) እንደ አንድ ልዩ አገልግሎት ወስዶ ስብከተ ወንጌልን ከማዳረስ ባሻገር የማህበሩ አባላት ካህናቱን አስተባብሮ በቋሚነት ለተዘጉ ቤተክርስቲያናት አገልግሎት እንዲሰጡ ቢያደርግ እላለሁ ( ካሁን በፊት ከልተጀመረ)
ወናሁ ተርኅወ ሰማይ (ማቴ 3፥16)
እንኳን የበዓለ ጥምቀተ ክርስቶስ በሰላም አደረሰን🙏
+1
የብርሃን እናት መንገዳችሁን ታብራላችሁ ቤተሰብ🙏
አምፓል ልንገዛላት ነው መሰለኝ🙏
45,000+ /160,000 birr አድርሳችሁታል🙏
ያንብቡት https://t.me/ZetsionTV/397
Share 🙏
CBE: 1000732657375
Seblewengel Abate and/or Tesfatsion
ለተጨማሪ መረጃ:
0954834874 / @zetsion
0913607592 / @seble_wengel
መልካም ሳምንት!
እየሄድን ነው🙏
አምፓል ልንገዛላት ነው መሰለኝ🙏
33,750 /160,000 birr አድርሳችሁታል🙏
ያንብቡት https://t.me/ZetsionTV/397
Share 🙏
CBE: 1000732657375
Seblewengel Abate and/or Tesfatsion
ለተጨማሪ መረጃ:
0954834874 / @zetsion
0913607592 / @seble_wengel
መልካም ሰንበት!
+2
እየሄድን ነው🙏
አምፓል ልንገዛላት ነው መሰለኝ🙏
(ይጠብቁን) /160,000 birr አድርሳችሁታል🙏
ያንብቡት https://t.me/ZetsionTV/397
Share 🙏
CBE: 1000732657375
Seblewengel Abate and/or Tesfatsion
ለተጨማሪ መረጃ:
0954834874 / @zetsion
0913607592 / @seble_wengel
መልካም ሰንበት!
25, 700 /160,000 birr አድርሳችሁታል🙏
ያንብቡት https://t.me/ZetsionTV/397
Share 🙏
CBE: 1000732657375
Seblewengel Abate and/or Tesfasthion
ለተጨማሪ መረጃ:
0954834874 / @zetsion
0913607592 / @seble_wengel
መልካም ሳምንት!
22,300 /160,000 birr አዋተናል።
ተባረኩ።
ያንብቡት https://t.me/ZetsionTV/397
Share Share እናድርጋት እና አምፐል እንግዛላት🙏
ለምን ጨለማ ላይ? በ100 ሊበራላት አይችልም?
ቤተክርስቲያኑን ለምነው ለማሰራት 8 ዓመት የፈጀ ሲሆን ገና አልተገፋም።
ህል'ም ያለ ገጠር ስለሆነ መብራት የላትም?
ከታች የምትመለከቱትን ፍቶ እና መረጃ ያገኘሁት ጥዋት ወደ ስራ እየገባሁ መንገድ ላይ ብር የሚለምኑ አባት አግኝቼ ጠጋ ብየ በመጠየቅ ነው።
አጋጣሚ ያኔ ልቤ ራርቶ ጠየኳቸው እንጂ በየቀኑ በየወንገዱ የሚለምኑ በርካታ ሰዎች አሉ። ሲነግሩኝ አከባቢውን የማውቀው ሲሆን ደግሞ የበለጠ ለመስማት ጠየኳቸው።
እሳቸው እንዳሉኝ :
ቤተክርስቲያኗ በሰሜን ኢትዮጵያ ,በአማራ ክልል , በዋግኽምራ ዞን , ጻታ ወረዳ የሚባል ቦታ ላይ በሰሜኑ ጦርነት ሰላም እና ጤና ያጣች , መሰራት ከተጀመረች 8 ዓመት የሆናት ሲሆን የምናሰራው ከምዕመናን ለምነን ስለሆነ እና ምዕመናኑም ስለደከሙ መቀጠል ከበደን። ካህናቱ የሚኖሩበት እና የሚያገለግሉበትን ነግሬህ አልጨርሰውም። በዚህ ዘመን መብራት እንኳን ስለሌለን የምናገለግለው በጨለማ ነው ልጄ። እኔ አዲስ አበባ ህጄ እንድለምን በኮሚቴ ተወስኖ 2 ዓመት አዲስ አበባ ቆይቻለሁ። ምንም ቤተክርስቲያኗን የሚጠቅማት ጠ'ብ የሚል የለም። እኔም ደከኝ። ' አሉኝ።እኔና ጓደኞቼም ለመርዳት ያን ያክል አቅም ባይኖረንም እግዜር በፈቀደ በየሀገሩ ካሉ ምዕመናን ለመብራቱ ለምነን እናስገዛለን ብለን ስለቤተክርስቲያኑ ተጨማሪ መረጃዎች እና ፎቶዎች አስላክን። በነገራችን ላይ አከባቢው ላይ Smart ስልክ ያለው ሰው የሌለ በመሆኑ ይህንን ፎቶ እኛ ጋር ለማድረስ የወጣው ድካም እና የሚጠበቀው ተስፋ እግዜር እና እሳቸው ናቸው የሚያውቁት። ብር ባንሰበስብም ለመብራት ምን ያክል እንደሚያስፈልግ ለመገመት እሳቸው ገበያ ሂደው በጠየቁት መሰረት ባለ 10 አምፓል እና 3 Speaker ያለው የጸሀይ መብራት (Solar) 160,000 ብር ተብለናል። 1600 ሰው 100 ብር እንኳን ቢመጸውታት ቤተክርስቲያኗ ትበራለች። በምትችሉት ገንዘብ , ሀሳብ, እቃ, አቅም እንድታግዟት እና የበረከት ተካፋይ እንድትሆኑ በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን። 1000732657375 Seblewengel Abate and/or Dr Tesfastio
ለተጨማሪ መረጃ:0954834874 / @zetsion 0913607592 / @seble_wengel የምንሰበስበው 160,000 ብር ብቻ ሲሆን በየሰዓቱ የደረስንበትን https://t.me/ZetsionTV2 ላይ አብረን እንከታተል ማሳሰብያ: እንደሰበከ ጉባኤ የወጣ የራሷ የባንክ አካውንት ያለ ቢሆንም, ያወጡት ገጠር ስለሆኑ እና ገንዘቡን አውጥተን መብራት ገዝተን መላክ ስለማንችል በጋራ ተወያይተን አዲስ የባንክ አካውንት ልንከፍት ተገደናል።
ህዳር 19 የምእራፍ ቀን በመሆን በኔ ትታወቃለች!
ለእኔ ብጹዕ አቡነ ቄርሎስ ታላቅ ሚስጢር የፈጸሙልኝ እለት ነች፡፡
https://youtu.be/QDrTHsXBeZw
እየሳቃቹ😁😁😁😁
እናንተ መች እንደተፈጠራችሁ እንግዲህ እግዜር ይሁናችሁ😁
የተወገዘው መጽሐፍ ስህተት በጥቁቱ እነሆ
1- ዮሐንስ ከአሥር እናት አባት ተወለደ / አንድ ሰው ከአሥር እናት ከአሥር አባት ይወለዳልን .?/ ምዕ 6- ገጽ 55
2-ከሦስቱ ባሕርያት ማለትም - ከውሃ ከእሳት ከነፋስ ተፈጥሮ ከመሬት ያልተፈጠረ አለ። ይላል
4- አዳም ሲፈጠር ከገቤን የሚባል ሰው አብሮ ተፈጥሯል ።
5- በአምሳለ መለኮቱ ተፈጠሩ ይላል ///መለኮትን ይሄን ይመስላል እንለዋለን .? ይሄ የቤተክርስቲያን ትምህርት ነው .?/ / ምዕ 9 ገጽ 99
6 ሔዋን ስትፈጠር እመኅሴን የምትባል ሴት አብራ ተፈጥራለች
7- ጥምቀት ለሰው ልጆችም ለግሩማን መላእክትም ያስፈልጋቸዋል ምዕ 10 ገጽ 102
8- ሰው በራሱ ሰማዕትነት እና ትዕግሥት ለቅሶና ሐዘን ያለ ሃይማኖት ገነት ይገባል
9- ከአዳምና ሔዋን ያልተገኙ ሌሎች ሰዎች አሉ
10- ከአዳምና ሔዋን ቀድሞ ተፈጥሮ 100 ዓመት እየተራባ የኖረ ሰው አለ ።- ምዕ 14 ገጽ 164
11 በዕለተ ሐሙስ ከእስሳት ጋራ ተፈጥሮ እየተራባ የሚኖር ሰው አለ
12- ተፈጥሮው ከምን እንደሆነ የማይታወቅ የተፈጠረበትም ቀን የማይታወቅ ሰው አለ -ምዕራፍ 17 ገጽ 205
13-ቅዱስ ዮሐንስ ዝንጀሮ ና ጦጣ ሊያስተምር ተላከ ምዕ 38-ገጽ 557
14- ነፍሳት ወደ ገነት ከገቡ በኋላ ጥምቀት ያስፈልጋቸዋል ይጠመቃሉም -- ምዕ 44 ገጽ 68
እነዚህ ለማሳያ ያክል ከብዙ የመጽሐፉ ስህተት የተቀዱ ናቸው
ማስታወሻ
► መጽሐፉ የሚገኘው ደብረ ሊባኖስን ጨምሮ በአንዳድ ገዳማት እቃ ቤትና ገድል አስነባቢዎች ጋር ይኖር ነበር
በ 2013 ዓ.ም አባ ፍቅረ ማርያም /ፍቅረ ሚካኤል? / የሚባሉ አባት ብራናውን አስለቅመው በብጫ ከለር ወረቀት በብዛት አሳትመው ለበርካታ ገዳማትና አድባራት በነጻ በተኑት አከፋፈሉት እኔም በወቅቱ መጽሐፉ ደርሶኝ ለኔታ የቅኔ መምህሬ ሰጠኋቸውና እርሳቸው አይተው ለቅዱስ ሲኖዶስ አቤቱታ አቀረቡበት
► መጀመሪያ የት ተጻፈ ማን ጻፈው ለሚለው ነገር እስካሁን እስካሁን ማረጋገጥ አልቻልኩም ።
መጽሐፉ ሦስት መቶ አሥራ ስምንቱ ሊቃውንት እንደጻፉት ፍንጭ ይሰጣል ግን ስህተት ነው ውሸት ነው ።
ምክንያቱም በጉባኤ ኒቅያ የተጻፉ መጻሕፍት ተለይተው ስለሚታወቁ
የኔታ ነብየ ልዑል እንደጻፉት
